Norge b Tigrinya ኖርወይ ብ ትግርኛ

Norge b Tigrinya ኖርወይ ብ ትግርኛ አብዚ ፔጅ ካባና ናባና እዋናዊ ሃበሬታን ሃደ ኤርትራዊ ዜጋ ሃገዝ ምስ ዝደሊ ካብ ደቂ ሃገር ሃገዛት ዝረኽበሉ መድረኽ ኢዪ። ምሁራት ደቂ ሃገር ሃሳባትኩም አካፍሉና

08/09/2025
08/09/2025

AP ነዘን አብ ቅድሜና ዘለዋ 4 ዓመት ንኖርወይ ክመርሓ ተዓዊቱሎሞ እንቋዕ ሓጎሰኩም

30/08/2025

ካብ ብዘይ አፍልጦ ዘይጠቅመና ናይ ፖለቲካ ፓርቲ ንመርጽ ክሳብ ዘይተረድአና እንተዘይተጋገና ይምከር።

29/08/2025

Natt til søndag ble Tamima Nibras Juhar (34) drept på jobb. Fredag begraves hun.

28/08/2025

ንመዋቲት መንግስተ ሰማያት ንስድራ ጽንዓት ይሃብ

መንግስተ ሰማያት የዋርስኪ
28/08/2025

መንግስተ ሰማያት የዋርስኪ

25/08/2025

MENINGER: Drapet på Tamima Nibras Juhar har satt en støkk i synlige minoriteter.

RIP
11/07/2025

RIP

ዜና እረፍት

እህታችን ወ/ሮ ውበት ማሞ በደረሰባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል:: እህታችን ወሮ ውበት ማሞ የ ወንድማችን የአቶ አምሳል ካሴ ባለቤት ሲሆኑ የአቢሲኒያ አምሳል እና የሚኒሊክ አምሳል እናት ናቸው::

ወንድማችንን አቶ አምሳል ካሴን እና ቤተሰቡን ለቅሶ መድረስ እና ማፅናናት ለምትፈልጉ ነገ ቅዳሜ 12 July እና እሁድ 13 July 2025 ከ 15:00 - 20:00 ሰአት
Grønland በሚገኘው Vahl Skole

Adresse: Herslebs gate 26
0561 Oslo

በዚህ አድራሻ ተገኝታችሁ ለቅሶ እንድትደርሱ እናሳስባለን::

መረጃው ላልደረሳቸው ታስተላልፉ ዘንድ በድጋሚ በአክብሮትእንጠይቃለን::

ለመላው ቤተሰብ መፅናናትን ፈጣሪ ይስጥልን።

የሕዝብ ግንኙነት
የኢትዮጵያ ማህበር በኖርዌይ

እኔም በቤተሰቦቼ እና በኖርጌ በአማርኛ ተከታታዮች ስም ሀዘኔን እነዲሁም ለቤተሰቦቿ መጽናናትን እመኛለሁ

ኖርጌ ብትግርኛ ንሓውና መንግስተ ሰማያት ንስድራቤት ጽንዓት ንምነ
03/05/2025

ኖርጌ ብትግርኛ ንሓውና መንግስተ ሰማያት ንስድራቤት ጽንዓት ንምነ

10/04/2025

በኦስሎና አከባቢው የሚትገኙ ፍትሕ ወዳጅ ስብዕና ጠያቂ የሆናችሁ ሁሉ ነገ ሀሙስ April 10/2025 kl.15 በፓርላማ ፊትለፊት በእስር የሚገኙ ወገኖቻችንን ጉዳይ በተመለከተ በሚደረገው የተቃዉሞ ሰልፍ በመገኘት አጋርነታች ሁን እንዲታሳዩ ተጋብዛችኋል።

Adresse

Staupslia 29A
Levanger
7603

Telefon

+4796654999

Nettsted

Varslinger

Vær den første som vet og la oss sende deg en e-post når Norge b Tigrinya ኖርወይ ብ ትግርኛ legger inn nyheter og kampanjer. Din e-postadresse vil ikke bli brukt til noe annet formål, og du kan når som helst melde deg av.

Kontakt Organisasjonen

Send en melding til Norge b Tigrinya ኖርወይ ብ ትግርኛ:

Del