29/03/2026
⬇️ ትግርኛ ,English, עברית, ,ኣማርኛ ⬇️
**עדכון דחוף בעניינם של אזרחי אתיופיה**
שלום לכולם,
כפי שעדכנו בהודעה קודמת, ביום 18/12/2025 ניתן פסק דין של בית המשפט העליון שאישר לשר הפנים להסיר את ההגנה מפני הרחקה מאזרחי אתיופיה.
פסק הדין קבע עיכוב ביצוע של ארבעה חודשים – כלומר, עד ליום 18/04/2026 לא יהיה ניתן להרחיק אזרחי אתיופיה מישראל.
לאור מצב החירום שנובע ממבצע "שאגת הארי" רשות האוכלוסין וההגירה הודיעה כי התקופה שקבע בית המשפט מוארכת עד ליום 30/04/2026. כלומר, עד ליום 30/04/2026 לא יהיה ניתן להרחיק אזרחי אתיופיה מישראל.
**ህጹጽ ሓድሽ ሓበሬታ ብዛዕባ ኢትዮጵያውያን ስደተኛታት ኣብ እስራኤል **
ሰላም!
ከምቲ ኣብ ዝሓለፈ ዕለት 12/18/2025 ኣብ ዘውጽእናዮ ሓበሬታ ፡ ሚኒስተር ውሽጣዊ ጉዳያት ኢትዮጵያውያን ስደተኛታት ናይ ምስጓግ ውሳኔ ላዕለዋይ ቤት ዝተዋህበ።
እቲ ውሳኔ ቤት ፍርዲ ንኣርባዕተ ኣዋርሕ ዝጸንሕ ናይ ምድላው ግዜ ሂቡ - እዚ ማለት ክሳብ ዕለት 18 ሚያዝያ 2026፡ ኢትዮጵያን ስደተኛታት ካብ እስራኤል ምስጓግ ኣይካኣልን ማለት'ዩ።
ብመኽንያት ኲናት ስርሒት "ሻኣጋት ሃኣሪ" ዘጋጠመ ህጹጽ ኣዋጅ፡ በዓል መዚ ህዝብን ኢሚግሬሽንን እቲ ቤት ፍርዲ ንዝሃቦ ናይ ምድላው ግዜ ክሳብ ዕለት 30/04/2026 ከም ዘናወሖ ሓቢሩ። እዚ ማለት ክሳብ ዕለት 04/30/2026 ኢትዮጵያውያን ስደተኛታት ካብ እስራኤል ምስጓግ ኣይክከኣልን እዩ።
**ስለ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ጉዳይ አስቸኳይ መረጃ**
ሰላም ለሁላችሁ፣
ቀደም ሲል በ12/18/2025 በወጣው፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሃገራቹ ለመምለስእ ፈቃድ ሰጥቷል።
ውሳኔው የአራት ወር የአፈፃፀም መዘግየትን አስቀምጧል - ይህ ማለት እስከ 04/18/2026 ድረስ የኢትዮጵያ ዜጎች ከእስራኤል እንዳይባረሩ ማድረግ አይችሉም።
በ"የአንበሳው ጩኸት" ኦፕሬሽን( ኢራን ኢስራኤል ኲናት) ምክንያት በተከሰተው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ምክንያት፣ የሕዝብ እና የኢሚግሬሽን ባለስልጣን ፍርድ ቤቱ የወሰነው ጊዜ እስከ 30/04/2026 ድረስ እንደተራዘመ አስታውቋል። ማለትም እስከ 30/04/2026 ድረስ የኢትዮጵያ ዜጎች ከእስራኤል እንዳይባረሩ ማድረግ አይችሉም።.
**Urgent Update for Ethiopian Nationals**
Hello everyone,
As we reported in a previous announcement, on December 18, 2025, a Supreme Court ruling was issued authorizing the Minister of the Interior to remove the protection against deportation from Ethiopian nationals.
The ruling set a four-month delay before implementation – meaning that until April 18, 2026, Ethiopian nationals would not be able to be deported from Israel.
In light of the state of emergency resulting from Operation Roaring Lion, the Population and Immigration Authority has announced that the period set by the court had been extended until April 30, 2026. That is, until April 30, 2026, Ethiopian nationals affected by the ruling would not be at risk of deportation from Israel.