3 Angels Message Messengers Ministry - 3AMMM

3 Angels Message Messengers Ministry - 3AMMM In Matt. 24:14 as our Lord Jesus spoken, this Ministry set up to hasten the second coming of Jesus

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ  ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት ወንጌል ስርጭት የምስራቅ መካከለኛ ...
02/09/2026

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት ወንጌል ስርጭት የምስራቅ መካከለኛ ዳውሮ ዞን ወደ ዱጌ ወላ ከተማ ተንቀሳቅሶ እጅግ በጣም ውጤታማ የሆነ ጊዜን አሳልፏል!

የእውነት ወንጌልን የተቀበሉ = 7 ሰዎች
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ  ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የምዕራብ ዳውሮ ዞ...
02/09/2026

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የምዕራብ ዳውሮ ዞን ወደ ዋካ ተንቀሳቅሶ እጅግ በጣም ውጤታማ የሆነ ጊዜን አሳልፏል!

የእውነት ወንጌልን የተቀበሉ = 11 ሰዎች
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ  ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት ወንጌል ስርጭት የጋሞ ዞን ወደ አር...
02/09/2026

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት ወንጌል ስርጭት የጋሞ ዞን ወደ አርባምንጭ ዙሪያ ጫኖ ሚሌ ከተማ ተንቀሳቅሶ እጅግ በጣም ውጤታማ የሆነ ጊዜን አሳልፏል!

የእውነት ወንጌልን የተቀበሉ = 7 ሰዎች
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ  ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የምዕራብ ወላይታ ...
31/08/2026

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የምዕራብ ወላይታ ዞን ወደ በሌ አዋሳ ወረዳ ቱልቻ ቀበሌ ተንቀሳቅሶ እጅግ በጣም ውጤታማ የሆነ ጊዜን አሳልፏል!

የእውነት ወንጌልን የተቀበሉ = 3 ሰዎች

ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ  ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የሰሜን ወላይታ ዞ...
31/08/2026

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የሰሜን ወላይታ ዞን ወደ ዳሞት ፑላሳ ወረዳ ሌራ ከተማ ተንቀሳቅሶ እጅግ በጣም ውጤታማ የሆነ ጊዜን አሳልፏል!

የእውነት ወንጌልን የተቀበሉ = 12 ሰዎች

ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!

ቅዳሜ ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም በዋጅፎ ከተማ የነበረው የሰንበት ቀን ውሎ እና የወንጌል ምስክርነት::በዚህ ቦታ የነበረው የቦረዳ ዞን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አባላት በከተማው የእውነት ወ...
31/08/2026

ቅዳሜ ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም በዋጅፎ ከተማ የነበረው የሰንበት ቀን ውሎ እና የወንጌል ምስክርነት::

በዚህ ቦታ የነበረው የቦረዳ ዞን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አባላት በከተማው የእውነት ወንጌልን ለአንድ ሳምንት አሰራጭተዋል::

ጌታን የተዘራውን ዘር እንዲያበቅል ሁላችንም ፀሎት እናድርግ 🙏

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ  ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የምስራቅ ወላይታ ...
30/08/2026

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ ጋር በመተባበር ባደረገው የአንድ ሳምንት የወንጌል ስርጭት የምስራቅ ወላይታ ዞን ወደ ካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ከተማ ተንቀሳቅሶ እጅግ በጣም ውጤታማ የሆነ ጊዜን አሳልፏል!

የእዉነት ወንጌልን የተቀበሉ = 8 ሰዎች
በመጽሀፍ ቅዱስ ጥናት ላይ የሚገኙ = ከ60 በላይ ሰዎች

ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!

ሆብቻ ባዳ የሰንበት ቀን ቆይታ 🥰ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም
30/08/2026

ሆብቻ ባዳ የሰንበት ቀን ቆይታ 🥰
ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ  ጋር እያደረገ የሚገኘው ዓመታዊ የክረምት ወንጌል ስርጭት 6ኛ እና የመጨረሻ ...
30/08/2026

የሶስቱ መላዕክት መልዕክት አብሳሪዎች ሚኒስትሪ ከሰባተኛ ቀን አድቬቲስት ቤ/ያን ደቡብ መካከለኛ ኢትዮጵያ ሰበካ ጋር እያደረገ የሚገኘው ዓመታዊ የክረምት ወንጌል ስርጭት 6ኛ እና የመጨረሻ ቀን የወንጌል ስርጭት በምስል!

ክብር ሁሉ ለኢየሱስ ይሁን!

" ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ለባለጠጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት መግባት ጭንቅ ነው።ዳግመኛም እላችኋለሁ፥ ባለጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢገ...
28/08/2026

" ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ለባለጠጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት መግባት ጭንቅ ነው።
ዳግመኛም እላችኋለሁ፥ ባለጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢገባ ይቀላል አለ።"
ማቴ 19፡23-24

መልካም ሰንበት 💓

Address

Sodo

Telephone

+251968724347

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when 3 Angels Message Messengers Ministry - 3AMMM posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share