20/03/2026
በኣሪ ዞን የባልማ ጂንካ ቅርንጫፍ በወቅታዊ ሥራ ጉዳይ እና የልማት ማህበር እንደት መሠራት እንዳለበት የምክክር መድረክ ተካሄደ
ጂንካ
🙏 11/07/ 2018👇
በኣሪ ዞን የባልማ ጂንካ ቅርንጫፍ ዋና ኮምቴዎችና ደጋፍዎች በጋራ በወቅታዊ የሥራ ጉዳይ ተወያዩ
በመቀጠልም የዉስጥ አሰራርን የማዘመን ሥራዎች ለመስራት በመነጋገር ለቀጣይ ለተሻለ ነገር ያበቃናል በማለት የባልማ ኣሪ ዞን ጅንካ ቅርንጫፍ ምክትል ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሙልነ ካሳሁን አሳስበዋል
በስተመጨረሻም የኣሪ ዞን ባልማ ጂንካ ቅርንጫፍ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢ/ታጋይ ጨነቀ አባል ማፍራት ከቤት ነዉ ሁላችንም የድርሻችንን መወጣት አለብን በማለት እና
የሦስቱ ልጆችን የሄለን ታጋ፣ ሽልማት ታጋይ ና አሜን ታጋይን የልማት ማህበር አባል በማድረግና የሦስቱ የአሜት ክፍያ በመክፈል ግደታቼዉን ተወጥተዋል
👉 ለመረጃው ኣሪ ዞን የባልማ ጂንካ ቅርንጫፍ 🙏