16/01/2026
ጥር 08/2018 ዓ.ም
ዱራሜ
ሀፋ በጎ አድራጎት ማህበር የዕውቅና ሰርተፍኬት ተበርክቶለታል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ''በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ ፬ '' በሚል መሪ ቃል የተከናውን 2017 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የ2018 ዓ.ም የበጋ ወራት በጎ ፍቃድ ስራ ባስጀመረው ክልላዊ መድረክ ለሀፋ በጎ አድራጎት ማህበር ላከናወናቸው ተግባራት ክልላዊ የዕውቅና ሰርተፍኬት አበርክቷል። ይህ ዕውቅና የሁሉም ቀና አሳቢ የሀፋ ቤተሰቦች ነውና እንኳን ደስ አላችሁ!!
መልካምነት ይቀጥላል!!