በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ የሊዝ መሬት ባለመብቶች-Malka Jabidu Lease Land Owners

  • Home
  • Ethiopia
  • Dire Dawa
  • በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ የሊዝ መሬት ባለመብቶች-Malka Jabidu Lease Land Owners

በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ የሊዝ መሬት ባለመብቶች-Malka Jabidu Lease Land Owners በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ2009 ዓ.ም በፊት በመልካ ጀብዱ ሳይት ለተከታታይ አምስት ዙር ያህል በተካሄደው የመሬት ሊዝ ጨርታ አሸናፊዎች እና ባለ መብቶች

በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር  የ10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ በተጠባባቂነት የወጣላቸው የአስተዳደሩ ነዋሪዋች ስም ዝርዝር
01/10/2023

በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር የ10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ በተጠባባቂነት የወጣላቸው የአስተዳደሩ ነዋሪዋች ስም ዝርዝር

በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር  የ10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ የወጣላቸው የአስተዳደሩ ነዋሪዋች ስም ዝርዝር
01/10/2023

በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር የ10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤት እጣ የወጣላቸው የአስተዳደሩ ነዋሪዋች ስም ዝርዝር

በድሬደዋ የሊዝ ጨረታ ሊወጣ ነው።የድሬደዋ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የሊዝ ጨረታ ለማውጣት በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ። ቢሮው  ለሰባተኛ ዙር ለሚያወጣው መደበኛ የሊዝ ...
01/01/2023

በድሬደዋ የሊዝ ጨረታ ሊወጣ ነው።

የድሬደዋ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የሊዝ ጨረታ ለማውጣት በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ።

ቢሮው ለሰባተኛ ዙር ለሚያወጣው መደበኛ የሊዝ ጨረታ ለመኖሪያ ቤት ግንባታ፣ ለንግድ ሥራ እና ለቅይጥ አገልግሎቶች የሚውል ከሶስት ሄክታር በላይ መሬት ተዘጋጅቷል።

ቢሮው የጨረታ ሂደቱን የሚያስፈጽም ቡድን ያዋቀረ ሲሆን የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወነ ይገኛል።

ይኸው የጨረታ ሂደቱን የሚያስፈጽመው ቡድን በመልካ ጀብዱ ለጨረታ የተዘጋጁት ቦታዎች ተመልክቷል።

በ2010 ዓም ከወጣው 6ተኛው ሊዝ ጨረታ በኋላ ላለፉት አምስት አመታት በድሬደዋ ከተማ ምንም ዓይነት ሊዝ ጨረታ አለመውጣቱ ይታወሳል።

ታህሳስ 22 ቀን 2015 ዓ.ም

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=467483628904617&id=100069289506707&mibextid=Nif5oz

29/09/2022

የመልካ ጀብዱ የመንገድ ስራ እስከ ሰኔ 30/2015 ለማጠናቀቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ።

የመልካ ጀብዱ የመንገድ ስራ ከጥቅምት 1 እስከ ታህሳስ 30/2015 ወሰን የማስከበሩ ስራ ተጠናቆ ከጥር 1እስከ ሰኔ 30 ሙሉ ለሙሉ የመንገድ ስራው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን የባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት ሚናው የጎላ ነእንደሆነ ተገለፀተ።

መድረኩን የመሩት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ ሀርቢ ቡህ በውይይት መድረኩ እንደተናገሩት የመልካ መንገድ መጠናቀቅ ለድሬዳዋ እድገት ወሳኝ በመሆኑ የመንገድ ስራውን ለማከናወን የልማት ተነሺዋች ህጉ በሚፈቅደው መልኩ የካሳ ክፍያ በመክፈል በታለመለት ጊዜ ኘሮጀክቱ እንዲጠናቀቅ ባለድርሻ ተቋማትም ተቀናጅተው በመስራት ኅላፊነታቸውን መወጣት ይኖርባቸዋል ብለዋል።

ምክትል ከንቲባ ከዚህም ጋር በማያያዝ በየሳምንቱ ሐሙስ የኘሮጀክቱ ሂደቱ እንደሚገመገምና ለኘሮጀክቱ በዋንኛነት ተጠሪ የሆኑ ተቋማት ኮሚቲ ተዋቅሮ በየሦስት ቀኑ በመገናኘት ስራውን በቅንጅት ለመስራት የጋራ ምክክር በማድረግ በታቀደለት እቅድ መሰረት እንዲሰራ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ የስራ አቅጣጫ ያስቀመጡ ሲሆን ስራውም በጥብቅ ዲሲፖሊን ይመራል ብለዋል።

የግብርና ውሀ መአድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኑረዲን አብደላ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም የነበሩ ችግሮች ተመልሷ እንዳይደገሙ ተቀናጅተን መስራት ይኖርብናል በማለት የሀገራችን ሀብት የጋራ በመሆኑ ተቀናጅተን በባለቤትነት ስራውን በመስራት ኃላፊነታችንን መወጣት አለብን ብለዋል።

በውይይት መድረኩ የተሳተፉ ባለድርሻ ተቋማቶች ከካሳ ክፍያ ጋር እና የባለቤትነት ጥያቄ ጋር ተያይዞ 270 የልማት ተነሺዋች ውስጥ 235 ተለይቶ የካሳ ክፍያ እንዲያገኙ ወደ ሚመለከተው ተቋም መላካቸውን እና የቀሩ 35 ተነሺዋችን መጣራት ያለባቸው መረጃዋችን ለማጣራት በሂደት ላይ መሆናቸውን ገልፀዋል።

ከዚህም በተጨማሪ ባለድርሻ ተቋማቶች በተቋማቸው በኩል መሰራት ያለባቸውን በቁርጠኝነት ለመስራት እና በቅንጅት በመስራት ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።

ምንጭ፦የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ

29/09/2022

የመልካ ጨረታ Blok 66 ላይ ያላቹ የጨረታ አሸናፊዎች ነገ ...አርብ በ20/1/2015 ካርታ ይዛቹ 3 ሰአት ላይ ቦታ ስለምናስረክብ ጨረታ ቦታ እንድትገኙ በአክብሮት እጠይቃለን

መልካም ዜናበድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ ሳይት የሊዝ መሬት ባለመብቶች በሙሉ-------------------------------------------------------------- የመ...
19/08/2022

መልካም ዜና

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ ሳይት የሊዝ መሬት ባለመብቶች በሙሉ
--------------------------------------------------------------
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ባወጣው ማስታወቂያ መሰርት የሊዝ ውሉና ካርታውን እንደ አዲስ ጊዜውን ከ2014 ጀምሮ እንዲሆን የወሰነ ስለሆነ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ በመሄድ እንድታስተካክሉ እናሳውቃለን።

የመጨርሻ መሬት የማስርከቢያ ቀን@@@@@@@@@@@@@@@@@@መሬት የማስርከቢያ የመጨርሻ ቀን ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 16 ስለሆነ ከብሎክ 43, 66. & 67 በስተቀር ሁላቹም መሬታችሁን እንድትረ...
24/12/2021

የመጨርሻ መሬት የማስርከቢያ ቀን
@@@@@@@@@@@@@@@@@@
መሬት የማስርከቢያ የመጨርሻ ቀን ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 16 ስለሆነ ከብሎክ 43, 66. & 67 በስተቀር ሁላቹም መሬታችሁን እንድትረከቡ።

መሬታቹህን እንድትረከቡ@@@@@@@@@@@@@@@@@@ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 16 ከብሎክ 43, 66. & 67 በስተቀር ሁሉም አሸንፋችሁ ቦታ ያልተረከባችሁ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመያዝ በቦታው እ...
24/12/2021

መሬታቹህን እንድትረከቡ
@@@@@@@@@@@@@@@@@@
ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 16 ከብሎክ 43, 66. & 67 በስተቀር ሁሉም አሸንፋችሁ ቦታ ያልተረከባችሁ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመያዝ በቦታው እንድትገኙና ቦታችሁን እንድትረከቡ

18/12/2021

ከሰኞ ታህሳስ 12 ጀምሮ ከላይ በተጠቀሱት ብሎኮች አሸንፋችሁ ቦታ ያልተረከባችሁ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመያዝ በቦታው እንድትገኙና ቦታችሁን እንድትረከቡ
1. ከBlock 21 እስከ 52;
2. ከBlock 58 እስከ 61 እና
3. Block 68 and 69

13/12/2021

የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የ88 ሄክታር የጨረታ ቦታ ለአሸናፊዎች የማስረከብ ስራዎች መጀመሩ የሚታወቅ ሲሆን አሁን ላይ ባጋጠመው ቴክኒካል ችግር ቦታዎችን የማስረከብ ስራዎችን ላልተወሰነ ጊዜ የቆመ መሆኑን አስታውቃል።

በመሆኑም ችግሩን እስኪስተካከል በትዕግስት እንድትጠብቁ።

የዛሬ ተረኞች የሆናቹህ እና መሬታቹህን ያልተረከባቹህ መልካ ሳይት በመገኘት እንድትረከቡ እያሳወቅን ለመረከብ ስትመጡ ካርታ የዛቹህ መምጣት ይኖርባቹሀል፡፡
09/12/2021

የዛሬ ተረኞች የሆናቹህ እና መሬታቹህን ያልተረከባቹህ መልካ ሳይት በመገኘት እንድትረከቡ እያሳወቅን ለመረከብ ስትመጡ ካርታ የዛቹህ መምጣት ይኖርባቹሀል፡፡

የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የ88 ሄክታር የጨረታ ቦታ ለአሸናፊዎች የማስረከብ ስራዎች ዛሬ(እሮብ ህዳር 29/2014) መጀመራችን የማታወቅ ሲሆን በጥሪው መሠረት ከ2ተኛ እስከ 5ተኛ ዙር ...
08/12/2021

የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የ88 ሄክታር የጨረታ ቦታ ለአሸናፊዎች የማስረከብ ስራዎች ዛሬ(እሮብ ህዳር 29/2014) መጀመራችን የማታወቅ ሲሆን በጥሪው መሠረት ከ2ተኛ እስከ 5ተኛ ዙር እስከ ቅዳሜ ለመጨረስ የነበረው እቅድ ሁሉም አሸናፊዎች በአንድ ቀን በመገኘታቸው እንዲሁም ያልተተከሉ የማዕዘን ድንጋዮች ባለመኖራቸው በእቅዱ መሠረት አልተከናወነም።

የህብረተሰብ ምልልስን ለመቀነስና ውጤታማ ስራ ለመስራት እንዲረዳን በጨረታ ዙር የነበረውን ጥሪ ማስተካከያ በማድረግ በብሎክ ጥሪ የምናደርግ ሲሆን ነገ ሀሙስ ህዳር 30 ቦታ የምትረከቡ አሸናፊዎች ስም ዝርዝር ከታች በሰንጠረዡ በተገለፀው መሠረት በመገኘት በብሎኩ ከተመደበው ቦታ አስረካቢ ባለሙያ ቦታችሁን እንድትረከቡ ቢሮው ይገልጻል።

በየእለቱ መረጃዎች ስለምናስተላልፍ አሸናፊ ግለሰቦች በትዕግስት እንድትጠባበቁ ቢሮው በአክብሮት ይጠይቃል።

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ2009 ዓ.ም በፊት በመልካ ጀብዱ ሳይት ለተከታታይ አምስት ዙር ያህል በተካሄደው የመሬት ሊዝ ጨርታ አሸንፈን በአግባቡ እርክክብ ያልተካሄደበትን የመሬት ጉዳይ...

Address

Dire Dawa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ የሊዝ መሬት ባለመብቶች-Malka Jabidu Lease Land Owners posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share