01/06/2026
ዘላቂ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ አስተዳደርን በጥምር እርሻ ዘዴ ለማጠናከርና የአባላት ኑሮ ማሻሻያ ድጋፍ ለማድረግ በ Verdens Skove (FOW) ድጋፍ በናቡ ኢትዮጵያ በገዋታ፣ በጊምቦና በጨታ ወረዳ በ4 ቀበሌያት የአሳታፊ ደን አስተዳደር ማህበራት ጋር በመተባበር በጥምር እርሻ ልማት እና በንብ ማነብ ለመሳተፍ ፍላጎት ላሳዩ በተጋ 20 እና በባሺ 30 አርሶ አደሮች ለእያንዳንዱ አ/አደር 5 ዘመናዊ ቀፎ ከነ ሙሉ የማነቢያ ቁሳቁስ በማሰራጨትና ስልጠና በመስጠት አርሶ አደሮቹም በስልጠናዉ ባገኙት እዉቀት ጋጣ በመስራት የንብ መንጋ ወደ ቀፎ እያስገቡ ይገኛሉ፡፡
To strengthen sustainable natural resource management through agroforestry and improve local livelihoods, NABU Ethiopia, has collaborated with Participatory Forest Management Associations across in Gewata, Gimbo, and Cheta Woredas in four kebeles by support of Verdens Skove (FOW),.
As part of this initiative, 50 interested farmers from Gimbo Tega Kebele (20 farmers) and Keyi and Bashi Kebeles in Cheta Woreda (30 farmers) received modern beehives and complete beekeeping equipment. Each farmer was provided with five modern hives to support sustainable income generation, promote environmentally friendly livelihoods, and enhance community engagement in forest conservation.
More Trees, More bees, More Honey, More Money
NABU Bundesverband Verdens Skove Kaffa Zone CommunicationsCome to Kafa