20/08/2025
4ኛ ዙር የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ከነገ 15/12/2017 በይፋ ይጀመራል የበደሌ ወዳጆች እንደ ሁል ጊዜው አንድም ተማሪዎች ቁሳቁስ ምክኒያት ከትምህርት መቅረት የለበትም በማለት እየደረጋችሁ የነበራችሁትን ድጋፍ ዘንድሮም ለ 2018 የትምህርት ዘመን የቁሳቁስ ድጋፍ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
Simoon Tafarraa Goommee
Tsegaye Teshome Leta
Nuredin Nura
Kominikeeshinii Godina Buunnoo Beddellee