11/04/2026
እናታችን መ/ርት ፅጌ አባተ ታማለች ተባብረን እናሳክም💔
መ/ርት ፅጌ አባተ የጦራ ከተማ ነዋሪ ስትሆን በስራ ገበታዋ ላይ እያለች ተማሪዎችን አስተምራ ከክፍል ስትወጣ በደረሰባት ድንገተኛ የመውደቅ አደጋ የጀርባ አጥንቷ ተሰብሮ ለዓመታት ለሚዘልቅ ስቃይ ታማለች💔😥
በጀርባዋ የገባው ብረትም ቦታውን ለቆ እጅግ በሚያሳዝን ሁኔታ እያመማት ሲሆን ወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል ወደ ያኔት ሪፈራል ሆስፒታል ሪፈር ተብላለች ፤ ለህክምናዋም እስከ አምስት መቶ ሺህ (500,000 ብር) ተጠይቃለች 💔💔😥
ይህንን ገንዘብ አሟልታ ለመታከም አቅሟ የማይፈቅድ ስለሆነ ሁላችንም የአቅማችንን በማዋጣት ህክምና በቶሎ እንድትጀምር የአቅማችንን እንርዳት💔😥
መምህርት ፅጌ ብዙ በመምህርነት ሙያዋ ጠንካራና በብዙ ተማሪዎች ዘንድ ተወዳጅ መምህርት ነበረች፤ ይህቺን አቅመ ደካማ እናት መታደግ የሁላችንም የሞራል ግዴታ አለብን🙏
ከእንደዚህ አይነት ህመም አላህ ይጠብቀን 🤲
1000075620849 ፅጌ አባተ
ስልክ 0912490195