16/01/2026
Office of Former Chief Justice Meaza Ashenafi extends its heartfelt congratulations to Pastor Daniel G/Selassie.
ፓስተር ዳንኤል ገ/ስላሴ በፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የስመጥር ግለሰብን በመወከል ከቀረቡት እጩዎች መካከል ለሁለተኛ ዙር በድጋሚ እንዲያገለግሉ በሙሉ ድምጽ በመመረጣቸው ደስታችንን ልንገልጽ እንወዳለን። ጥር 6/ 2018 ዓ.ም በተኪያሄደው መደበኛ ስብሰባ ላይ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቃለ መሃላ የፈጸሙ ሲሆን ከ2018-2022 የሚዘልቀውን የአራት ዓመት የአገልግሎት ጊዜያቸውን በይፋ ጀምረዋል። ዳግም መመረጣቸው ነፃ የዳኝነት ሥርዓት እና ከፍተኛ የሙያ ደረጃዎችን ለማምጣት አስተዋጽኦ ያደርጋል፣ ይህም በኢትዮጵያ የሕግ የበላይነት እና ፍትህ ቀጣይነት እንዲኖረው ያረጋግጣል።
We are pleased to share that Pastor Daniel G/Selassie has been unanimously re elected by the Federal Judicial Administration Council, from among several distinguished citizen candidates, to continue serving as the Council’s distinguished citizen representative. At its regular meeting on 14 January 2026, Pastor Daniel took the official oath of office, administered by the President of the Federal Supreme Court, and formally commenced his four year term of service spanning 2026–2030. His re election will contribute towards an independent judiciary and the highest professional standards, ensuring the continued advancement of the rule of law and justice in Ethiopia.