Ethio-Gulf Development Association

Ethio-Gulf Development Association we care !!! we empower !!! we consult !!!

11/09/2025

አዲሱ አመት የሰላም የጤና የእድገት ያድርግልን ::
በምገባ ማዕከላችን ከቤተሰቦቻችን ጋር ደስ የሚል የበአል ቀን አሳልፈናል ፕሮግራሙ እንዲሳካ ለተባበራችሁን ሁሉ ምስጋናችንን እናቀርባለን ::
መልካም አዲስ አመት🌻🌻🌻

እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁየኢትዮጵያ ኩራት ብሎም የአፍሪካ መገለጫ የሆነውን የህዳሴ ግድብ ከብዙ ትግልና መስዋትነት መከፈል በሓላ እውን ሆኖ በማየታችን የላቀ ደስታችንን ለመግለፅ...
10/09/2025

እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ

የኢትዮጵያ ኩራት ብሎም የአፍሪካ መገለጫ የሆነውን የህዳሴ ግድብ ከብዙ ትግልና መስዋትነት መከፈል በሓላ እውን ሆኖ በማየታችን የላቀ ደስታችንን ለመግለፅ እንወዳለን ለመላው የሀገራችን ህዝብ እንኳን ደስ አለን ወደፊትም ሀገራችን ያስጀመረችውን ሜጋ ፕሮጀክቶች እንደ ህዳሴው ግድብ ሁሉ በድል እንደምናጠናቅቀው ባለሙሉ ተስፋ ነን፡፡

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ,አቶ ነብዮ ነስሩ የኢትዮ ገልፍ ዋና ስራ አስኪያጅ,ኡስታዝ አቡበከር አህመድ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በዛሬው እለት ሀምሌ 12 ,2017...
19/07/2025

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ,አቶ ነብዮ ነስሩ የኢትዮ ገልፍ ዋና ስራ አስኪያጅ,ኡስታዝ አቡበከር አህመድ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በዛሬው እለት ሀምሌ 12 ,2017 በድሬዳዋ የሚገነባዉን 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት,የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል እንዲሁም የአዳሪ ትምህርት ቤትን ያካተተ ኮምፓዉንድ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል::

19/07/2025
ድሬዳዋ ላይ ለምንገነባዉ ትምህርተ ቤት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም Loading ..........
19/07/2025

ድሬዳዋ ላይ ለምንገነባዉ ትምህርተ ቤት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም
Loading ..........

ድርጅታችን ኢትዮ-ገልፍ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን ለ1446ኛው የኢድ-አል አደሃ አረፋ በዓል በቤተል በፈረንሳይ በፉሪ  አካባቢ እንዲሁም በጅማ ከተማ ከ3000 በላይ ለሆኑ ቤተሰቦቻችን የኡድሂያ ...
08/06/2025

ድርጅታችን ኢትዮ-ገልፍ ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን ለ1446ኛው የኢድ-አል አደሃ አረፋ በዓል በቤተል በፈረንሳይ በፉሪ አካባቢ እንዲሁም በጅማ ከተማ ከ3000 በላይ ለሆኑ ቤተሰቦቻችን የኡድሂያ ድጋፍ አድርጓል።
#ኢድ ሙባረክ

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 13:00

Telephone

+251113492906

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio-Gulf Development Association posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Ethio-Gulf Development Association:

Share