23/03/2026
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን እና አካባቢው የደረሰውን አስደንጋጭ አደጋ በተመለከተ የተላለፈ አስቸኳይ መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ ። መጋቢት 14/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) is an independent, non-profit making, non-partisan organization established on October 10, 1991.
Addis Ababa
2432ADDISABABA,
| Monday | 09:00 - 17:00 |
| Tuesday | 09:00 - 17:00 |
| Wednesday | 09:00 - 17:00 |
| Thursday | 09:00 - 17:00 |
| Friday | 09:00 - 17:00 |
Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Human Rights Council posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to Ethiopian Human Rights Council:
The Human Rights Council (HRCO) is a membership-based, non-partisan, non-political, non-governmental, not for profit and independent human rights group in Ethiopia. HRCO stands for democracy, the prevalence of the rule of law and respect of human rights in Ethiopia. From its inception on October 1991, HRCO remained to be the only human rights monitoring and reporting group in Ethiopia. Furthermore, HRCO is engaged in the provision of human rights education and training to the public and members of the government at all levels; conducting human rights related studies and researches; disseminating and publishing results; providing legal aid services mainly to victims of human rights violation.
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ)፣ የቀድሞው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) በኢትዮጵያ የሽግግር ወቅት ቻርተር አንቀጽ 1(ሀ) እና በኢትዮጵያ ፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ከ404-482 በተጻፉት ድንጋጌዎች መሠረት መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም. በአባላት የተመሠረተ የመጀመሪያው መንግሥታዊ ያልሆነ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ሰመጉ በበጎ አድራጎትና ማኅበራት ዐዋጅ ቁጥር 621/2001 መሠረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማኅበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ ሰመጉ ከማናቸውም የፖለቲካ ፓርቲ፣ የሃይማኖት ተቋም፣ የብሔረሰብ ቡድን፣ ማህበራዊ መደብ ወዘተ የማይወግን፣ ለትርፍ ያልተቋቋመ፣ ነጻና ገለልተኛ የሆነ የሰብዓዊ መብቶች ተከላካይ ተቋም ነው፡፡ ሰመጉ የቆመው ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መጎልበት፣ ለሕግ የበላይነት መስፈንና ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ነው፡፡