09/05/2026
The 2026 SHGA Africa Meeting was successfully held from May 4–8, 2026, in Polokwane and Tzaneen, South Africa, bringing together representatives from East and Horn of Africa as well as Southern Africa regions for a week of learning, reflection, experience sharing, and strategic engagement. The meeting provided an important platform for participants to discuss the implementation progress of the Self Help Group Approach (SHGA) Program, reflect on challenges and opportunities, and strengthen collaboration among participating countries and partners.
Throughout the meeting, delegates from Uganda, Kenya, Ethiopia, Rwanda, Somaliland, Zimbabwe, Zambia, Eswatini, and South Africa shared country experiences and practical lessons related to SHGA implementation, community empowerment, federation strengthening, fundraising, operational coverage, and climate change resilience, roles of CLAs and Federations in promoting sustainable community-led development and strengthening the SHGA movement across the region.
CoSAP has participated in the discussions, learning sessions, and field engagements to share Ethiopia’s experiences, achievements, and lessons in implementing the SHGA approach.
One of the major highlights of the meeting was the field visit coordinated by Keep The Dream 196 and dlalanathi in Tzaneen, where participants interacted directly with community structures and observed practical implementation experiences on the ground. The meeting concluded with collective action planning, reflections, and agreements on strategic priorities and the way forward.
ኮሳፕ ከሚያዝያ 24 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በደቡብ አፍሪካ ፖሎክዋኔ እና ዛኔን ከተሞች በተካሄደው የአፍሪካ የራስ አገዝ አሰራር ስብሰባ እና የልምድ ልውውጥ ላይ ተሳትፏል።
በዚህ የአንድ ሳምንት መርሃ-ግብር ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ የKNH አጋር ድርጅቶች፣ ተወካዮች የተገኙ ሲሆን፣ መድረኩ የመማሪያ፣ የልምድ ልውውጥ እና የስትራቴጂካዊ ውይይት ማዕከል እንደነበር ተገልጿል።
በመድረኩ ከተነሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
• በልምድ ልውውጥ ከኢትዮጵያ፣ ኡጋንዳ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ፣ ሶማሊላንድ፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ኤስዋቲኒ እና ደቡብ አፍሪካ የተውጣጡ ተወካዮች የራስ አገዝ ቡድን አሰራር እና አፈጻጸም ላይ ጠቃሚ ውይይቶችን አድርገዋል።
• በተግዳሮቶች እና መልካም እድሎች ተሳታፊዎች በስራ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን እና ያሉ መልካም አጋጣሚዎችን በማጋራት በትብብር ለመስራት የሚያስችል ግንኙነት ፈጥረዋል።
• በመስክ ምልከታ በዛኔን ከተማ በDalelati (Keep The Dream 196) የተካሄደው የመስክ ጉብኝት ተሳታፊዎች ከማህበረሰብ መዋቅሮች ጋር ቀጥታ ግንኙነት በማድረግ ተግባራዊ ልምድ እንዲቀስሙ ረድቷል።
ስብሰባው በጋራ የድርጊት እቅድ፣ በስትራቴጂካዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች እና ወደፊት በሚወሰደው ቀጣይ እርምጃ ላይ ከስምምነት በመድረስ በስኬት ተጠናቋል።