Justice For All-PF Ethiopia/ፍትህ ለሁሉም ኢትዮጵያ

Justice For All-PF Ethiopia/ፍትህ ለሁሉም ኢትዮጵያ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Justice For All-PF Ethiopia/ፍትህ ለሁሉም ኢትዮጵያ, Non-Governmental Organization (NGO), Gabon Street, Belihu Building, Next to Arsho Medical Laboratory, Addis Ababa.

Justice For All - Prison Fellowship Ethiopia (JFA-PFE), is a non-governmental organization engages on gap-filling interventions in the justice system of Ethiopia for the prevalence of Justice

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ ከፖይንት ማን ሊደርሺፕ ተቋም ጋር በመተባበር ጥቅምት 18-19/2018 ከፌዴራል እና ከክልል የዳኝነት እና ከፊል የዳኝነት አካልት እና  ከፍትህ ሚኒስቴር ...
29/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ ከፖይንት ማን ሊደርሺፕ ተቋም ጋር በመተባበር ጥቅምት 18-19/2018 ከፌዴራል እና ከክልል የዳኝነት እና ከፊል የዳኝነት አካልት እና ከፍትህ ሚኒስቴር ለተውጣጡ አቃቤ ህጎች በመሪነት ስነ-ባህሪ እና ሙስናን መከላከል” በሚል ርዕስ የስልጠና መድረክ ተካሂያሄደ። በስልጠናው የፍትህ ዘርፍ መሪዎች በመርህ ላይ የተመሰረተ አመራርን፣ ተቋማዊ ታማኝነትን እና ሙስናን ለመዋጋት ተግባራዊ ስልቶችን በመጠቀም የህዝብን እምነት በማሳደግ የህግ እና የዳኝነት ስራን ለማጠናከር አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል።

On October 28–29, a Training Forum on “Inspirational, Trustworthy Leadership and Preventing Corruption in Ethiopia” was held for leaders from Federal and Regional Judicial and Quasi-Judicial Institutions, as well as Prosecutors under the Ministry of Justice. Jointly organized with the Pointman Leadership Institute, the forum provided a platform for justice sector leaders to explore values-based leadership, institutional integrity, and practical strategies for combating corruption which contributes to the ongoing pursuit of fostering public trust and reinforcing ethical governance across Ethiopia’s legal and judicial landscape.
Made possible through the support of our consortium donors:
Embassy of the Netherlands in Ethiopia, Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ  ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ከብሔረሰቦች ምክር ቤት ጋር በመተባበር፣ ከጥቅምት 17-18/2018 ሀገር በቀል እውቀት ለግጭት አፈታትና ለዘላቂ ሰላም ...
29/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ከብሔረሰቦች ምክር ቤት ጋር በመተባበር፣ ከጥቅምት 17-18/2018 ሀገር በቀል እውቀት ለግጭት አፈታትና ለዘላቂ ሰላም ግንባታ በሚል ርዕስ የምክክር መድረክ ተደረገ። የክልል ባለስልጣናት፣ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት እና የዞን ተወካዮች የተሳተፉበት ሲሆን በማህበረሰብ እሴቶች ላይ የተመሰረቱ ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በመጠቀም አለመግባባቶችን በሰላም እንዲፈቱ እና አብረው በሰላም እንዲኖሩ በማብቃት በአካባቢው የሚነሱ ውጥረቶችን መፍታት በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ውይይት ተደርጓል ።

On October 27–28, 2025, in collaboration with the Southwest Ethiopian Peoples' Regional Council of Nationalities, a forum was held to promote peaceful coexistence through indigenous knowledge and cultural practices. Regional officials, various stakeholders, and zone representatives gathered to explore traditional conflict resolution methods rooted in community values. This initiative seeks to address local tensions by empowering people to resolve disputes peacefully and live together in harmony.

Made possible through the support of our consortium donors:
Embassy of the Netherlands in Ethiopia Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa@Embassy of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከሲዳማ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ...
25/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከሲዳማ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለተውጣጡ የፖሊስ አባላት በስርዓተ ፆታ እና ሰብአዊ መብት ላይ በአዳማ ጀስቲስ ፎር ኦል የሰላምና ፍትህ ማዕከል ጥቅምት 14-15/2018 ስልጠና እየተሰጠ ነው።

On October 24-25/20205, Justice for All PF Ethiopia, in collaboration with the Regional Police Commissions, conducted a training on Gender and Human Rights for police officers from South Ethiopia and Sidama Regional State at the Adama Justice for All Peace and Justice Center.
Made possible through the support of our consortium donors:
Embassy of the Netherlands in Ethiopia, Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፌደራል እና ክልል ለተውጣጡ የማረ...
25/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፌደራል እና ክልል ለተውጣጡ የማረሚያ ቤት ኮሚሽነሮች ታራሚዎችን የማረምና ማነፅ ስታንዳርድ : በአማራጭ ቅጣት ረቂቅ አዋጅ እና ከሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ጋር ታራሚዎች በሀገራዊ ምክክሩ ላይ የሚካተቱበትን አማራጭ ላይ በአዳማ ጀስቲስ ፎር ኦል የሰላምና ፍትህ ማዕከል ጥቅምት 14-15/2018 የውይይት መድረክ እየተደረገ ነው።

On October 24–25, 2025, Justice for All–PF Ethiopia, in collaboration with the Ethiopian Federal Prison Commission, hosted a forum to review correctional standards and a draft proclamation on alternatives to imprisonment. Federal and regional prison commissioners also discussed with the National Dialogue Commission to explore how inmates could be meaningfully included in the agenda collection process. The forum emphasized practical strategies for inmate engagement, reinforcing a commitment to inclusive dialogue.

Made possible through the support of our consortium donors:
Embassy of the Netherlands in Ethiopia, Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ሰላም እ...
19/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ጋር በመተባበር ከክልሉ ለተውጣጡ የሚሊሻ አባላት በሰብዓዊ መብት አጠባበቅ ላይ በአዳማ ጀስቲስ ፎር ኦል የሰላምና ፍትህ ማዕከል ጥቅምት 8-9/2018 ስልጠና ተሰጠ።
On October 18-19, 2025, Justice for All-PF Ethiopia, in collaboration with the Oromia Regional State Peace & Security Bureau, conducted a training on human rights protection for members of the Oromia Regional State militia. The program aimed to deepen participants’ understanding of human rights principles and enhance their practical application within local frameworks. By fostering accountability, promoting community trust, and reinforcing the rule of law, this initiative contributes to a more rights-respecting and peaceful governance environment.
Made possible through the support of our consortium donors:
Embassy of the Netherlands in Ethiopia, Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም (የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...
17/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም (የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን (ENDC) ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ የሽማግሌዎች መማክርት እና ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አማካሪ ኮሚቴ ጋር የጋራ ውይይት ጥቅምት 7/2018 ዓ.ም ተደረገ።ይህ ስትራቴጂካዊ ውይይት የጋራ ትብብርን በማጠናከር የታጠቁ ቡድኖችን፣ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እና በብሔራዊ ውይይቱ ላይ ያልተሳተፉ ክልሎችን ለማሳተፍ የተቀናጀ አካሄድ በመፍጠር ውጤት ለማምጣት ያለመ ነው።
On October 17, 2025, Justice for All–PF Ethiopia (JAFA-PFE), in collaboration with the Ethiopian National Dialogue Commission (ENDC), convened a pivotal meeting between the Ethiopian Elders Council and the ENDC Advisory Committee. This strategic dialogue sought to harmonize perspectives on mediation, strengthen collaborative engagement, and lay the groundwork for a unified approach to engaging armed groups, skeptical political parties, and regions that have yet to participate in the national dialogue. By aligning regional wisdom with institutional mandates, the meeting marked a critical step toward inclusive participation in the forthcoming national plenary.
Made possible through the support of our consortium donors:
Embassy of the Netherlands in Ethiopia, Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency.

12/10/2025
የትግራይ ክልል የፍትህ አካላት ጥምረት ፎረም በመቐለ ከተማ መስከረም 30 እና ጥቅምት 1/2018 ተደረገ። ጀስቲስ ፎር ኦል ፒኤፍ ኢትዮጵያ ከኔዘርላንድስ ኤምባሲ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ከት...
11/10/2025

የትግራይ ክልል የፍትህ አካላት ጥምረት ፎረም በመቐለ ከተማ መስከረም 30 እና ጥቅምት 1/2018 ተደረገ። ጀስቲስ ፎር ኦል ፒኤፍ ኢትዮጵያ ከኔዘርላንድስ ኤምባሲ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ከትግራይ ክልል የፍትህ አካላት ጋር የተዘጋጀ ሲሆን በመደረኩ የትግራይ ክልል ፍርድ ቤቶች፥ ፍትህ ቢሮ፥ፖሊስ ኮሚሽን፥ማረሚያ ቤት ኮሚሽን እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን የስራ ሀላፊዎች ተገኝተውበታል።

On October 10 & 11, 2025, Justice for All-PF Ethiopia (JFA-PFE), in partnership with the Tigray Region Supreme Court, convened a regional Joined-Up Justice Forum aimed at revitalizing the justice sector in the Tigray region. The forum brought together senior representatives from key institutions, including the Tigray Regional Courts, the Justice Bureau, the Police Commission, the Prison Commission, and the Anti-Corruption Commission, to foster cross-sector collaboration and strategic alignment. Through joint reflection, participants reaffirmed their collective commitment to enhancing justice service delivery, upholding the rule of law, and strengthening institutional resilience across the region.
Made possible through the support of our donor, Embassy of the Netherlands in Ethiopia.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመ...
08/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር ለፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኞች በ”ፀረ-ሽብር እና በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብን የመከላከልና የመቆጣጠር ህጎች እና ፍትሐዊ የዳኝነት ሂደት ሰብዓዊ መብቶች ዋስትናዎች - ከሀገራዊ፣ አለም አቀፋዊ እና ንጽጽራዊ እይታዎች አንጻር” በሚሉ ርዕሶች ላይ መስከረም 27-28/2018 በአዳማ የፍትህ ለሁሉም ሰላምና ፍትህ ማዕከል የውይይት መድረክ ተደረገ።
A two-day Capacity Building Forum for Federal Court Judges was held on October 07–08, 2025, at the Adama Justice for All Peace and Justice Center in collaboration with the The Federal Supreme Court of Ethiopia -የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት. The forum focused on the newly amended legal regimes addressing the prevention and suppression of terrorism and money laundering, with emphasis on ensuring efficient and rights-based adjudication. Judges engaged in critical dialogue on the implications of these reforms and deepened their understanding of due process guarantees under both the FDRE Constitution and international human rights law. The forum concluded with the development of actionable strategies to integrate key learnings into future judicial practice.
Made possible through the support of our consortium donors:
Embassy of the Netherlands in Ethiopia, Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፍትህ ሚንስቴር፥ከደቡብ ኢትዮጵያ ...
03/10/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያ የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፍትህ ሚንስቴር፥ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር የአማራጭ ቅጣት አተገባበር አዋጅ ላይ የግብዓት ማሰባሰብ እና የልምድ ልውውጥ መድረክ መስከረም 23 እና 24/2018 በአርባምንጭ እየተደረገ ነው።
On October 3-4, 2025, Justice for All-PF Ethiopia, with consortium donor financial support (Embassy of the Netherlands in Ethiopia, Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, of Sweden in Ethiopia, and Austrian Development Agency), in partnership with the FDRE Ministry of Justice/ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ፍትሕ ሚኒስቴር, the South Ethiopia Regional Supreme Court, and Central Ethiopia Regional Supreme Court to convene an input gathering workshop focused the Draft Proclamation concerning alternative punishments to imprisonment, alongside experience sharing on its implementation to date.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያን የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከመአዛ አሸናፊ ኢንሺዬቲቭ እና ከ...
25/09/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያን የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከመአዛ አሸናፊ ኢንሺዬቲቭ እና ከኢምፓወሪንግ ኔክስት ጀነሬሽን ጋር በመተባበር ‘አለሁበት' የሴቶችን ጥቃት ለማቆም የሚሰራ የወጣት ወንዶች እንቅስቃሴ እና በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመከላከል የወንዶችን ሚና ለማሳደግ የተዘጋጀ የስልጠና መድረክ መስከረም 14 እና 15/2018 ተደረገ።
On September 24–25, 2025, Justice for All–Prison Fellowship Ethiopia, with the consortium donor financial support (Embassy of the Kingdom of the Netherlands, Norwegian Embassy, Embassy of Sweden and Austrian Development Agency) in partnership with the Meaza Ashenafi Initiative and Empowering the Next Generation, hosted the Alehubet Initiative (“Count Me In”), a workshop empowering men to take active roles in ending violence against women.

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያን የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን  ጋ...
25/09/2025

ጀስቲስ ፎር ኦል ፒ ኤፍ ኢትዮጵያ በኮንስርቲየም(የኔዘርላንድስ ኢምባሲ፥የኖርዌይ ኤምባሲ፥ የስዊድን ኤምባሲ እና ኦስትሪያን የልማት ድርጅት) የገንዘብ ድጋፍ ከፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ጋር በመተባባር የጥናት ሰነዶች ቫሊዴሽን እና የሊደርሽፕ ስልጠና መድረክ መስከረም 14 እና 15/2018 ተደረገ።

On September 24–25, 2025, Justice for All–Prison Fellowship Ethiopia, with the consortium donor financial support ( Embassy of the kingdom of the Netherlands, Norwegian Embassy, Emabassy of Sweden and Austrian Development Agency) in collaboration with the Federal Prison Commission, held a research validation forum on prison rehabilitation and gave leadership training for Prison Commissioners.

Address

Gabon Street, Belihu Building, Next To Arsho Medical Laboratory
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:30
Tuesday 09:00 - 17:30
Wednesday 09:00 - 17:30
Thursday 09:00 - 17:30
Friday 09:00 - 17:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Justice For All-PF Ethiopia/ፍትህ ለሁሉም ኢትዮጵያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Justice For All-PF Ethiopia/ፍትህ ለሁሉም ኢትዮጵያ:

Share