18/02/2026
#ወሊሶ
--- --- --- ----
በአዲስ አበባ እና ዙሪያው የኤስዩ ክልላዊ ቢሮ ፣ አካባቢያዊ ኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የመሪዎች ስልጠና ተጠናቋል።
በአጠቃላይ የተማሪዎች ሕብረት ሣምንታዊ ፕሮግራም ላይ በሚል ርዕስ ዘዳግም 6:4-9 መሰረት ያደረገ መልዕክት ቀርቧል። ተማሪዎች የእግዚአብሔርን ቃል በሕይወት እንቅስቃሴያቸው ሁሉ ገዢና ቀዳሚ እንዲያደርጉ ተሞግተዋል።
በአካባቢያዊ ጉባኤው፣ የአብርሃምን ታሪክ መሰረት ያደረገ መልዕክት ቀርቧል።
የኃይስኩል ፌሎሽፕ አገልግሎት እና የቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማኅበር ቪዥን ዶክመንት ለመሪዎች ቀርቧል።
በተጨማሪም፣ ( Family Group) በተመለከተ በስፋት ለመመልከት ችለናል። #ጤናማ የተማሪዎች ሕብረት አገልግሎት የአጠቃላይ አባላት የጋራ ( ) እንዲሁም የቤተሰብ ቡድን ( ) አገልግሎት ሊኖረው ይገባል።
የተማሪ መሪዎች የተካፈሏቸው ሴሚናሮች ጠቃሚ እንደሆነ መስክረዋል።
ክብሩ ሁሉ ለረዳን፣ ላገዘን፣ አቅም ለሆነን፣ ለስራው ባለቤት ለእግዚአብሔር ይሁን።
=======
---- ----- ---- ----
Addis Ababa and surrounding SU Regional Office conducted a local high school leaders training in— Area Office in .
During the all members weekly program, a message based on Deuteronomy 6:4–9 titled “Keep the Word in Your Heart” was shared. Students were encouraged to make God’s Word the ruler and the first priority in all their activities and daily lives.
At the area Summit, another inspiring message was delivered from the story of Abraham in the , calling students to live by faith and obedience.
The of Scripture Union of Ethiopia and the High School Fellowship Ministry were also presented to the leaders. In addition, we took time to explore the in depth. A healthy and growing Student Fellowship ministry should be built on both strong General Fellowship (GF) gatherings and vibrant Family Group ministries.
The seminars attended by student leaders were impactful, equipping them with vision, understanding, and renewed commitment for ministry.
All glory to the One who helped us, sustained us, and made this work possible.
---- ---- ---
#ኤስዩ
#ወሊሶ