Scripture Union Ethiopia

Scripture Union Ethiopia የቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማኅበር (ኤስ.ዩ)

Serving God's Vision for Middle and High School Students
"ኢየሱስን እየተከተሉ፤ በቃሉ እየታነፁ፤ ማኅበረሰባቸውን የሚያገለግሉ ተማሪዎችን ማየት"

   #ወሊሶ             --- --- --- ----በአዲስ አበባ እና ዙሪያው የኤስዩ ክልላዊ ቢሮ   ፣   አካባቢያዊ ኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የመሪዎች ስልጠና ተጠናቋል።...
18/02/2026

#ወሊሶ
--- --- --- ----
በአዲስ አበባ እና ዙሪያው የኤስዩ ክልላዊ ቢሮ ፣ አካባቢያዊ ኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የመሪዎች ስልጠና ተጠናቋል።

በአጠቃላይ የተማሪዎች ሕብረት ሣምንታዊ ፕሮግራም ላይ በሚል ርዕስ ዘዳግም 6:4-9 መሰረት ያደረገ መልዕክት ቀርቧል። ተማሪዎች የእግዚአብሔርን ቃል በሕይወት እንቅስቃሴያቸው ሁሉ ገዢና ቀዳሚ እንዲያደርጉ ተሞግተዋል።

በአካባቢያዊ ጉባኤው፣ የአብርሃምን ታሪክ መሰረት ያደረገ መልዕክት ቀርቧል።

የኃይስኩል ፌሎሽፕ አገልግሎት እና የቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማኅበር ቪዥን ዶክመንት ለመሪዎች ቀርቧል።

በተጨማሪም፣ ( Family Group) በተመለከተ በስፋት ለመመልከት ችለናል። #ጤናማ የተማሪዎች ሕብረት አገልግሎት የአጠቃላይ አባላት የጋራ ( ) እንዲሁም የቤተሰብ ቡድን ( ) አገልግሎት ሊኖረው ይገባል።

የተማሪ መሪዎች የተካፈሏቸው ሴሚናሮች ጠቃሚ እንደሆነ መስክረዋል።

ክብሩ ሁሉ ለረዳን፣ ላገዘን፣ አቅም ለሆነን፣ ለስራው ባለቤት ለእግዚአብሔር ይሁን።

=======


---- ----- ---- ----
Addis Ababa and surrounding SU Regional Office conducted a local high school leaders training in— Area Office in .

During the all members weekly program, a message based on Deuteronomy 6:4–9 titled “Keep the Word in Your Heart” was shared. Students were encouraged to make God’s Word the ruler and the first priority in all their activities and daily lives.

At the area Summit, another inspiring message was delivered from the story of Abraham in the , calling students to live by faith and obedience.

The of Scripture Union of Ethiopia and the High School Fellowship Ministry were also presented to the leaders. In addition, we took time to explore the in depth. A healthy and growing Student Fellowship ministry should be built on both strong General Fellowship (GF) gatherings and vibrant Family Group ministries.

The seminars attended by student leaders were impactful, equipping them with vision, understanding, and renewed commitment for ministry.

All glory to the One who helped us, sustained us, and made this work possible.

---- ---- ---
#ኤስዩ

#ወሊሶ


12/02/2026

የዕለቱ ብርሃን​በዚህ ቪዲዮ ጋሽ ንጉሴ ቡልቻ ስለ ዕለት ተዕለት መንፈሳዊ ቆይታ (Daily Devotion) አስፈላጊነት እና በኢትዮጵያ የቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማህበር (SU Ethiopia) የሚያዘጋጀውን "...

 #ደሴ          ---- ----- ---- ---- ---- ከጥር 28- የካቲት 1  ፥ በሰሜን ምስራቅ ኤስዩ ክልላዊ ቢሮ፣አካባቢያዊ  የሁለተኛ ደረጃ ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት መሪዎች...
08/02/2026

#ደሴ
---- ----- ---- ---- ----
ከጥር 28- የካቲት 1 ፥ በሰሜን ምስራቅ ኤስዩ ክልላዊ ቢሮ፣አካባቢያዊ የሁለተኛ ደረጃ ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት መሪዎች ጉባኤ ተካሂዷል።

በጉባኤው፥ የመጽሐፍ ቅዱስ አጠናን ዘዴ(IBS)፣ ኢየሱስን መከተል፣ በእግዚአብሔር ቃል መታነጽ እና ማገልገል የሚሉትን ሐሳቦች በ2ኛ ጢሞቴዎስ መጽሐፍ ለመመልከት ችለናል።

እንዲሁም፣ የተማሪ ህብረት አሰራር እና አገልግሎት በሰሜን ምስራቅ ክልል አውድ እና ተልዕኮ ተኮር የተማሪ ህብረት በሚሉ ርዕሶች ላይ ስልጠና ተሰጥቷል።

በተጨማሪም፥ ምስክርነት የመስማት፣ የሪፖርት፣ የምክክርና የጸሎት ጊዜ ነበረን።

ክብር ለጌታ ይሁን🙏
--- ---- ---- ----

— — — — —

From January 28 to February 1, the Northeast SU Regional Office successfully hosted the Local High School Christian Student Fellowship Leaders Conference.

During the conference, participants engaged deeply with key spiritual and ministry themes, including Bible Study Method (IBS), following Jesus , being edified through God’s Word, and lessons on service from the book of 2 Timothy.

Training sessions were also provided on student fellowship formation and ministry across the Northeast Region, with a strong emphasis on building mission-oriented student fellowships that impact schools and communities.

In addition, we shared meaningful moments of testimony, reporting, discussion, and prayer, strengthening our unity and vision for student ministry.

All glory be to the Lord 🙏
=====
#ደሴ


      --- --- --- ---በሰሜን - ምዕራብ ኤስዩ ክልል፣  በጎንደር እና ዙሪያው አካባቢያዊ ቢሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ  ኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የመሪዎች ስልጠና ተካሂ...
08/02/2026


--- --- --- ---
በሰሜን - ምዕራብ ኤስዩ ክልል፣ በጎንደር እና ዙሪያው አካባቢያዊ ቢሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የመሪዎች ስልጠና ተካሂዷል።

በዚህ ስልጠና ተማሪዎች : የእግዚአብሔር ልብ ለኃይስኩል ፣ ወዳጃዊ ወንጌልን የማካፈል ስልት እና የቤተሰብ ቡድን አገልግሎት ስልት፣ ንጽረተ—ዓለም፣ እና ሚዛን የጠበቀ ህይወትና አገልግሎት በሚሉ አርዕስተ ጉዳዮች ላይ ሴሚናር ተካፍለዋል።

በአካባቢያዊ የተማሪ መሪዎች ጉባኤ ተካፋይ የነበሩ ተማሪዎች ማዕከላዊ ጎንደርን ጨምሮ ከጭልጋ፣ ማክሰኚት እና አዘዞ ተካፋዮች ሆነዋል።

ለዚህ ጉባኤ መሳካት ትልቅ ሚና የነበራቸውን የኤስዩ አሶሼቶችን እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካቸው።

=======

— Area Highschool leadership Summit.
---- ----- ------ ------
two-day High School Christian Student fellowship Leadership Training was successfully held in and the surrounding areas of the North-West SU region.

Throughout the training, students engaged in inspiring seminars covering important topics such as God’s Heart for High School, Friendship evngelism, Family Group Ministry, World view, and Balanced Life and Ministry.

The sessions encouraged participants to grow in faith, leadership, and service within their schools and communities.

Student leaders from Gondar and surrounding towns — actively participated in this area leadership summit, building connections and strengthening their vision for impactful ministry.

The trainees testimonies reflect renewed passion, deeper understanding, and a commitment to serve with love and purpose.

We extend our heartfelt gratitude to the SU associates whose dedication and teamwork made this summit a great success.

May God richly bless each of them for their faithful service.

----- ----- ----- -----

#ጎንደር




 #አዲስአበባ   (   :  ) -- --- ---- ----- በ  : በአዲስ አበባ በሚገኙ 6 አካባቢያዊ ቢሮዎች  በአምስት ቦታዎች የኃይስኩል መሪዎች ጉባኤ ተካሂዷል።ጉባኤው፣ ጥር 25 እና ...
07/02/2026

#አዲስአበባ ( : )
-- --- ---- -----
በ : በአዲስ አበባ በሚገኙ 6 አካባቢያዊ ቢሮዎች በአምስት ቦታዎች የኃይስኩል መሪዎች ጉባኤ ተካሂዷል።

ጉባኤው፣ ጥር 25 እና 26 #ሰሜን እና #ማዕከላዊ አዲስ አበባ፣ ጥር 26 እና 27 #ምስራቅ አዲስ አበባ ፣ጥር 27 እና 28 #ደቡብምዕራብ አዲስ አበባ ፣ጥር 27 እና 28 #ደቡብ አዲስ አበባ ፣ እንዲሁም ጥር 28 #ምዕራብ አዲስ አበባ አካባቢያዊ ቢሮ ሲካሄድ ቆይቷል።

በ ፣ #የዘፍጥረት መጽሐፍ ዳሰሳ በዋናነት የአብርሃምን ታሪክ መሰረት ያደረገ ትምህርት ተሰጥቷል።

በተጨማሪም ፣ ( Scripture Engagement)፣ ፣ ( Servant leadership) ፣ #ጾታዊንጽህና( Sexual purity)፣ #አቻግፊት( Peer pressure) ፣ #የጽሞናጊዜ ( Quite Time) ፣ ( Balanced life & Ministry) በመሳሰሉት አርዕስተ ጉዳዮች ላይ ሴሚናር ተካሂዷል።

እንዲሁም የፌሎሽፕ አገልግሎት እና የቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማኅበር ቪዥን ዶክመንት ለተማሪዎች ቀርቧል።

በጉባኤያቱ ተሣታፊዎች የነበሩ ተማሪዎች በተካፈሏቸው ሴሚናሮች እንዲሁም በማለዳው የጋራ ክፍለጊዜያት እንደተጠቀሙ መስክረዋል።
ከጉባኤው ያገኙትን ትምህርትና ልምድ በትምህርት ቤት ህብረታቸው ተግበራዊ እንደሚያደርጉ ሀሳባቸውን አካፍለዋል።
ስለ ኤስዩ አገልግሎት ሰፊ ግንዛቤ እንዳገኙም ተናግረዋል።

አካባቢያዊ የኃይስኩል መሪዎች ጉባኤ በኤስዩ ሁሉም ክልላዊ ቢሮዎች በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች በመካሄድ ላይ ይገኛል።

ክብር ለፀጋው ባለቤት ለእግዚአብሔር ይሁን!
------ ------ -----









=======

----- ----- ----- ----
In the and surrounding SU Region, Area High School Leaders’ Summits were held in five locations across six area offices: , , , , and .

The summits included a study of the Book of , focusing on the life of Abraham, along with seminars on , , , , , and –Ministry. The vision of the Scripture Union Ethiopia, and Fellowship Ministry documents were also presented.

Participants testified that they greatly benefited from the teachings and shared their commitment to apply what they learned in their school fellowships. They also gained a deeper understanding of SU ministry.

Area High School Leaders’ Summits continue to be held across all SU regional offices.

To God, the owner of grace, be all glory.

07/02/2026




A-HLS
04/02/2026

A-HLS

 #ጅማ           --- ---- ---- ----በጅማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው አካባቢያዊ የኃይስኩል ፌሎሽፕ መሪዎች ጉባኤ ተጠናቋልበመንደራ አማኑኤል አጥቢያ ቤ/ክ ለተከታታይ ኹለት ቀን ...
04/02/2026

#ጅማ
--- ---- ---- ----
በጅማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው አካባቢያዊ የኃይስኩል ፌሎሽፕ መሪዎች ጉባኤ ተጠናቋል

በመንደራ አማኑኤል አጥቢያ ቤ/ክ ለተከታታይ ኹለት ቀን ሲሰጥ የነበረው ትምህርትና ስልጠና የዘፍጥረት መፅሐፍን፣ የመፅሐፍ ቅዱስ አጠናን ዘዴ፣ የቤተሰብ ቡድን አሰራር ፣ ሚዛኑን የጠበቀ ህይወትና አገልግሎት፣ አገልጋይ መሪነት፣ እንዲሁም የወንጌል ተልዕኮ በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ያጠነጠነ ነበር። አስደናቂ የጋራ የፀሎት ጊዜም ነበረን።

በዚህ ጉባኤ፣ ጅማን ጨምሮ ከአጋሮ እና በደሌ የመጡ መሪዎች ተሣታፊ ሆነዋል።

ከዚሁ ጉባኤ ጎን ለጎን በጅማ የኤስዩ አሶሼት ስታፎች ጋር የምክክርና የውይይት ጊዜያቶችን አሳልፈናል። በውይታችን ትኩረት ሊሰጣቸው ስለሚገቡ አገልግሎት ነክ ርዕሰ ጉዳዮች ተነስተዋል።

የተማሪ አገልግሎትን አስመልክቶ በቤ/ክ እና በወላጆች ዙሪያ ሊሰራ ስለሚገባው ግንዛቤ የማስጨበጥ ዙሪያ እንዲሁም ስታፎችን የማብቃት ስራ በተመለከተ ሰፊ ውይይት አካሂደናል።

አሶሼት ስታፎች በኃላፊነት ወስደው እያገለገሉ ባሉባቸው ትምህርት ቤቶች በትጋት እያገለገሉ ይገኛሉ።

ጌታ የማንረሳው ጊዜ ሰጥቶናል!

የጌታ ፀጋ ከኹላችሁ ጋር ይኹን!

== == == ==

in
---- ----- -----
The Local High School Fellowship Leaders Conference in Jimma town has successfully concluded.

Over the past two days, we were blessed with a meaningful time of training and fellowship at Mendera Emmanuel local Church. The sessions covered important topics including the Book of Genesis, Bible study methods, family Group building, balanced life and ministry, servant leadership, and reaching high schools with the gospwl. We were also deeply refreshed through a wonderful time of prayer together.

Leaders from Agaro, Bedele, and Jimma participated in this summit, creating a rich time of learning, sharing, and encouragement.

Alongside the conference, we held a consultation and discussion with the in Jimma, where we reflected on key ministry matters that require attention. We engaged in fruitful conversations on raising awareness among churches and parents about student ministry and on strengthening and empowering our staff.

We are grateful for the dedication of the associate staff who are faithfully serving in the schools where they are assigned. Their commitment continues to make a meaningful impact in the lives of students.

The Lord has granted us an unforgettable and blessed time together.

May the grace of the Lord be with you all!

--- ---- -----
#ጅማ



     -- -- --- ----በ   እና ዙሪያው ክልላዊ ቢሮ በ   ለሁለት ቀናት የሚቆይ የአካባቢያዊ ኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የመሪዎች ስልጠና ዛሬ ጥር 26 እና 27 እየተካሄ...
03/02/2026


-- -- --- ----
በ እና ዙሪያው ክልላዊ ቢሮ በ ለሁለት ቀናት የሚቆይ የአካባቢያዊ ኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የመሪዎች ስልጠና ዛሬ ጥር 26 እና 27 እየተካሄደ ይገኛል

በዚህም ስልጠና የዘፍጥረት መጽሐፍ ዳሰሳ እና በዋናነት አብሃምን ታሪክ መሰረት ያደረገ ትምርት ተሰጧል እና በተጨማሪም peer pressure( አቻ ግፊት) ተሰጠዋል።
ፕሮግራሙ ነገም የሚቀጥል ይሆናል።

02/02/2026

             -----  ----- ------- ------ቅዳሜ፣ ታህሳስ 18 ፥ በሰሜን ምስራቅ ክልል፣ ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አካባቢያዊ ቢሮ፣   #ለከሚሴ  ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት...
26/01/2026


----- ----- ------- ------
ቅዳሜ፣ ታህሳስ 18 ፥ በሰሜን ምስራቅ ክልል፣ ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አካባቢያዊ ቢሮ፣ #ለከሚሴ ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት መሪዎችና አባላት ስልጠና ተሰጥቷል።

ስልጠናው፣ (God's Vision for Highschool )፣ (School Fellowship and Family Group ) ፣ ምርጫ (Acedamic Excellence and Choice) እና (True Worship and Prayer ) ርዕሶች ላይ የተሰጠ ሲሆን፤ በተጨማሪም የተማሪ ህብረትን Reshape እና Repurpose በማደረግ ዙሪያ ምክክርና ፀሎት ተደርጓል።

በፕሮግራሙ ላይ የተማሪ ህብረት አገልግሎት ላይ አንድም ጊዜ ተሣትፈው የማያውቁ ተማሪዎች መገኘት የቻሉ ሲሆን፣ በመገኘታቸው እንደተጠቀሙና በቀጣይ በህብረት ታቅፈው ለመቀጠል እንደተበረታቱ ተናገረዋል።

ክብር ለጌታ ይሁን

እግዚአብሔር አካባቢውን ሰላም እንዲያደርግ፣ አዳዲስ የተመሰረቱ ህብረቶች እንዲጸኑና ፍሬያማ እንዲሆኑ እንፀልይላቸው

==========


--- ---- ----- -----
A leadership training was conducted for the High School Christian Students Fellowship at the , Oromo Nationality Zone Regional Office. Participants included school fellowship leaders as well as members of the fellowships in the area.

The training covered key topics such as ’s_Vision_for_High_School, , and Academic choice, and . In addition, meaningful discussions and times of prayer were held on the theme of and the Student Fellowship.

Students who had never previously participated in the Student Fellowship Ministry were also able to attend. Many shared that they greatly benefited from the program and were encouraged to actively engage with the fellowship moving forward.

Glory be to the Lord

Please for God’s peace to prevail in the area, and for the newly established student fellowships to grow strong and bear much fruit.

=======

#ኤስዩ

#ከሚሴ

                 ---- ----- ----- -----  የቃለ እግዚአብሔር  አንባቢዎች ማህበር (ኤስዩ) ከሚያስተባብራቸው ከተሞች መካከል በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የምትገኘው   #የባቢ...
23/01/2026


---- ----- ----- -----
የቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማህበር (ኤስዩ) ከሚያስተባብራቸው ከተሞች መካከል በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የምትገኘው #የባቢሌ ከተማ አንዷ ነች::

በእግዚአብሔር እርዳታ እንዲሁም በከተማው አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ትብብር የኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ፌሎሽፕ ድጋሚ የመመስረቻ እና የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናውኗል።

በከተማው ከዓስር አመት በፊት የኃይስኩል ተማሪዎች ህብረት አገልግሎት የነበረ ቢሆንም በተፈጠሩ አንዳንድ ችግሮች ምክንያት ተቋርጦ ቆይቷል።

በዝግጅቱ በባቢሌ ከተማ የሚገኙ የኃይስኩል ፌሎሽፕ ተማሪዎች እንዲሁም ከአጎራባች ከተሞች፣ #ከሐሮማያ እና #አደሌ ከተማ ጥሪ የተደረገላቸው የተማሪ ህብረት መሪዎች ተገኝተዋል።

በመርሐ ግብሩ፣ ፣ እንዲሁም የሚሉ ስልጠናዎች በቁጥር 50 ለሚሆኑ ተማሪዎች መስጠት ተችሏል::

ከስልጠናው ጎን ለጎን በከተማው ከሚገኙ የአጥቢያ ቤተክርስቲያን መሪዎች ጋር ሰፊ የምክክር እና ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ተሰርቷል።

፣ የቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማኅበር (ኤስዩ) ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሤት፣ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን በተመለከተ ገለፃ ተደርጎላቸዋል።

በዝግጅቱ ተማሪዎች ደስተኞች እንደሆኑ ገልፀዋል። የተሰጡት ስልጠናዎችም ለግል ህይወት እና ለአገልግሎት የሚኖራቸውን ቁልፍ ጠቀሜታ አንስተዋል።

የቤተክርስቲያን መሪዎች በበኩላቸው፣ በኤስ.ዩ የተማሪዎች አገልግሎት ደስተኞች እንደሆኑ እና አብረው በትብብር ለመስራት ያላቸውን ሙሉ ፈቃደኝነት ገልፀዋል። አያይዘው፣ ለተማሪዎች ሕብረት የሚደረገው ድጋፍና ክትትል በተጠናከረ ሁኔታ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።

የባቢሌ ከተማ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን፣ ከአዲስ አበባ በ548 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ከተማ ናት።

በምስራቅ ክልል ለሚገኙ የኃይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶች እንድትፀልዩ እንለምናለን!

ከቃለ እግዚአብሔር አንባቢዎች ማኅበር (ኤስዩ) #ተልዕኮ መካከል #ተማሪዎች፣ የሚሰባሰቡበትን ቀዳሚው ነው።

በምስራቅ የኤስዩ ክልላዊ ቢሮ የተማሪዎችን አገልግሎት በትጋት እያከናወኑ ያሉትን ሁሉ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርካቸው።

=======
_Babile
----- ----- ----- -----
One of the towns that the Scripture Union of Ethiopia (SU) coordinates in Eastern Ethiopia is Babile, located in East Hararge Zone.

With the help of God and the cooperation of the Evangelical Churches Fellowship of the town, a program has been carried out to re-establish and launch the School Fellowship that had been suspended for more than ten years.

The event was attended by high school fellowship students in town as well as student fellowship leaders invited from neighboring towns, and towns.

During the program, trainings on ’s_Vision_for_High Schools, , and ’s_Global_Mission were provided to about 50 students.

Alongside the training, extensive consultation and awareness-raising activities were carried out with local church leaders in the town.

were briefed on the vision, mission, values, and strategic focus of the Scripture Union of Ethiopia (SU).

The students expressed their joy at the event. They also highlighted the key benefits of the training provided for their personal lives and ministry.

Church leaders, for their part, expressed their joy at the ministry activities SU has been doing and their full willingness to work together. They also stressed that support and monitoring for the school fellowship should continue in a strong manner.

is a city located in the East Hararge Zone, 548 kilometers from Addis Ababa.

We ask you to for the high school student unions in the Eastern Region!

The mission of the Scripture Union of Ethiopia (SU) is to a local High School fellowship where students can gather for prayer and study the Word of God.

May God bless all those who are diligently serving the students in the SU Regional Office in the East.

-------


#ባቢሌ
#ሐሮማያ
#አደሌ



Address

Https://maps. App. Goo. Gl/n5r8toGSyMExEnU 37
Addis Ababa
30723

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Scripture Union Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share