24/11/2024
ለኤፍራታ ቁ/ብ አባላቶቻችን በሙሉ !
የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪን ከመለከተል ፤
ዛሬ እሁድ 15/03/2017ዓ/ም የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ስለሚኖር ሁላችሁም እንድትገኙ ማህበሩ ያሳስባል!
በጉባኤው፦
1. የ 2016ዓ/ም ኦዲት ሪፖርት
2. የ2017 ዓ/ም ዓመታዊ ዕቅድ
3. የኮሚቴዎች ሟሚያ ምርጫ
4. የደንብ ማሻሻያዎች
ይደረጋሉ ። በዚህም አባላት በንቃት ለመሳተፍ የእናንተ መኖር አስፈላጊ ስለሆነ ፤ ልክ 7:00 በአማኑኤል ህብረት ቤ/ክ አራት ኪሎ አጥቢያ ትልቁ አዳራሽ እንድንገናኝ ይሁን!