Ethiopian Quality Award Organization - EQA

Ethiopian Quality Award Organization - EQA EQA is established to recognize organizations for their achievement in quality & performance, raise awareness about the concept of quality and excellence.

12/06/2026

“….አዲስ የኳሊቲ ካልቸርን እንደተቋም እንዲኖረን [ከፈለግን] አራት መሠረታዊ ነገሮች ያስፈልጉናል..."

ክቡር አቶ እንዳለው መኮንን
የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የቦርድ አባል

10/06/2026

“….እንደ ሀገር ሰርቫይቭ የምናደርገው ፣ እንደ ሀገር ከሌሎች ጋር መወዳደር የምንችለው ፣ እንደ ሀገር ሉዓላዊ ነን ብለን መናገር የምንችለው ጥራትን ማእከል አድርገን ስንሠራ ብቻ ነው?..."

ቴዎድሮስ መብራት
የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ

08/06/2026

“….እንደ እኛ ስትራቴጂ ዲዛይን በማድረግ ጎበዝ አለ ብየ አላስብም:: ኮፒም እናደርጋለን፣ አሉ ከተባሉ አገሮች ቤንች ማርክ እናደርጋለን፣ ኮንሰልታንት ቀጥረን የሚገራርሙ ዶክሜንቶች ጠርዘን እናስቀምጣለን:: የቱ ጋር ነው ግን የተላለፍነው?..."
ዶ/ር እመቤት መለሰ
የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የሥራ አመራር ቦርድ አባል

06/06/2026

"... በድምር ኪሳራችን ሚለካዉ ብቁ ተቋማት መፍጠር ካቃተን ነዉ"

ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ

የ13ኛው ዙር ብሔራዊ የጥራት ሽልማት ተወዳዳሪ ድርጅቶች የራስ መመዘኛ መመሪያቸውን (Self-Assessment Manual) ሞልተው አስረክበዋል።ቀጣዩ የውድድር ሂደት የተሞሉትን መመሪያዎች ለ...
02/06/2026

የ13ኛው ዙር ብሔራዊ የጥራት ሽልማት ተወዳዳሪ ድርጅቶች የራስ መመዘኛ መመሪያቸውን (Self-Assessment Manual) ሞልተው አስረክበዋል።

ቀጣዩ የውድድር ሂደት የተሞሉትን መመሪያዎች ለቴክኒክ ኮሚቴ አባላት በማስረከብ በዶክመንት እርማት ቴምፕሌት መሠረት የሰነድ ግምገማ ማካሄድ ነው።

ጥራት ቀዳሚ ብሔራዊ አጀንዳ እንዲሆን እንተጋለን!!

📌 ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. የሥራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።በስብሰባው ላይ የተመለከቱት ዋና ዋና ጉዳዮች፦✅ የተሻሻለው የጥራት ሽልማት ውድድር የሽልማት ደረጃ...
30/05/2026

📌 ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. የሥራ አመራር ቦርድ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።

በስብሰባው ላይ የተመለከቱት ዋና ዋና ጉዳዮች፦
✅ የተሻሻለው የጥራት ሽልማት ውድድር የሽልማት ደረጃዎችን እና ስያሜዎችን መወሰን
✅ ከውድድሩ ጋር ተያይዘው በሚወጡ አዳዲስ መመሪያዎች ላይ መወያየት
✅ አስፈላጊ ግብዓቶችን ማከል እና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች

"ጥራት ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳ እንዲሆን እንተጋለን"

እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል - አድሃ (ዓረፋ ) በዓል በሰላም አደረስዎ!ጥራት ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳ እንዲሆን እንተጋለን!
27/05/2026

እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል - አድሃ (ዓረፋ ) በዓል በሰላም አደረስዎ!

ጥራት ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳ እንዲሆን እንተጋለን!

የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የዳኞች ጉባኤ (ጁሪ) አባላት ትናንት መደበኛ ስብሰባቸውን አካሂደዋል። በስብሰባው ላይ በ12ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት አፈጻጸም፣ የቅሬታ አፈታት ...
20/05/2026

የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የዳኞች ጉባኤ (ጁሪ) አባላት ትናንት መደበኛ ስብሰባቸውን አካሂደዋል።

በስብሰባው ላይ በ12ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት አፈጻጸም፣ የቅሬታ አፈታት ሂደት እንዲሁም በተሰጡ አስተያየቶች ላይ በሰፊው ተወያይተዋል። በተጨማሪም በ13ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድር ሂደት ውስጥ ሞዴሉን ለመከለስ የተከናወኑ ሥራዎችን እና በምዝገባ ሂደቱ የተከናወኑ ተግባራት በሙሉ በተቀመጠው ስታንዳርድ መሠረት መሆናቸውን ገምግመው አጽድቀዋል።

"ጥራት ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳ እንዲሆን እንተጋለን"

Quality is the silent ambassador of your work!- Elena Morales -We Strive to Make Quality the Top National Agenda!
14/05/2026

Quality is the silent ambassador of your work!
- Elena Morales -

We Strive to Make Quality the Top National Agenda!

የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በባሕር ዳር ከተማ ለሚገኘው ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ሥልጠናን ሰጠ::ድርጅቱ በሥልጠና የደንበኞቹን ፍላጎት ለማሟላት እና ጥራት የድርጅቶች ቀዳሚ የሥራ...
07/05/2026

የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በባሕር ዳር ከተማ ለሚገኘው ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ሥልጠናን ሰጠ::

ድርጅቱ በሥልጠና የደንበኞቹን ፍላጎት ለማሟላት እና ጥራት የድርጅቶች ቀዳሚ የሥራ መመሪያ እንዲሆን ለማስቻል የሚሰጠውን የሥልጠና አገልግልት በመቀጠል በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ለሚገኘው ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን የማኔጅመንት አባላት በጥራት፣ ልህቀት እና አመራር ርዕሰ ጉዳይ ላይ የኹለት ቀናት ሥልጠናዎችን ሰጥቷል::

ጥራት ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳ እንዲሆን እንተጋለን!

Address

Meskel Square
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 08:30 - 11:30

Telephone

+251115541445

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Quality Award Organization - EQA posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Ethiopian Quality Award Organization - EQA:

Share