02/02/2026
‼️
ጥር 25/2018 ዓ.ም
በደቡብ ወሎ ኮንበልቻ ከተማ በቅርብ ርቀት በምትከገኘው ደጋን ከተማ ውስጥ በጊዜያዊ መጠለያ ካምፕ ለሚገኙ ከወለጋ ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን ጥር 23 /2018 ዓ.ም 46 ኩንታል የዳቦ የስንዴ ዱቄት ለ309 ወገኖቻችን የሰብአዊ ድጋፍ ተደረገ ።
ድጋፍ የተደረገላቸው ወገንችም በችግራቸው ሰአት ድጋፍ ስለተደረገላቸው ከልብ አመስግነዋል በተመሳሳይ በወሎ እና በሸዋ አካባቢዎች ከወለጋ ተፈናቅለው የመጡ ወገኖቻችን በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንዳሉ የጠቆሙት የወሎ ቤተ አምሐራ የበጎ አድራጎት ስራ አስኪያጅ ወ/ት ሮዛ ሰለሞን የተለመደውን ትብብር እንዲደረግላቸው በሀገር ውስጥ እና በውጭ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጥሪ አድርገዋል።
********,*******,********,********
የወሎ ቤተ አምሐራ የልማትና እና የበጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ ላደረጉት "ትንሿ ፍቅር 592,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ መሆኑን እየገለጽን ድጋፍ በተደረገላቸው ወገኖቻችን ስም ድርጅቱ ከልብ ያመሰግናል።
ጥር 25/2018 ዓ.ም
ወሎ ቤተ አምሐራ - Wello Bete Amhara የልማት እና የበጎ አድራጎት ድርጅት
✅-ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000347415891 "ወሎ ቤተ አምሐራ በጎ አድራጎት ድርጅት" ብሎ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
"የወሎን መልካም እሴት እናስቀጥላለን"
✅-ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000347415891 "ወሎ ቤተ አምሐራ በጎ አድራጎት ድርጅት" ብሎ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
"የወሎን መልካም እሴት እናስቀጥላለን"