09/04/2026
ኢትዮጵያ ሪድስ ከሀዋሳ ዩንቨርስቲ የማህበረሰብ ሳይንስ ዲፓርትመንት ጋር በልጆች ንባብና ትምህርት ላይ አብሮ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
ኢትዮጵያ ሪድስ በሀዋሳ ከተማና አካባቢዋ ያሉ ልጆች የትምህርትና የንባብ ችሎታ ለማሻሻል ከሀዋሳ ዩንቨርስቲ የሶሻል ሳይንስ ትምህርት ክፍል ጋር የትብብር ስምምነት አደረገ።
የተፈረመው ስምምነት በአካባቢው ህፃናት መካከል የንባብ ባህልን ማሻሻል ፣ ቤተ መፅሃፍትን ማስፋፋት ፣ የተለያዪ የስልጠና እና የምርምር ስራዎችን በጋራ መስራት ፣ እንዲሁም በንባብ እና ትምህርት ዙሪያ ህብረተሰቡን ማሳተፍ ፣ እና ሌሎች ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን ይመለከታል።
ይህ ትብብር በሀዋሳ ከተማና አካባቢዋ ያሉ ልጆች የንባብ ክህሎት እና ልምድ ለማጎልበት አስፈላጊ ሚና ይኖረዋል።
የሚያነብቡ ያብቡ!!
የልጆች የንባብ ባህልን ለማሳደግ ኑ በጋራ እንስራ!!
የኢትዮጵያ ሪድስ የ ዩቲዩብ ቻናል ሼር፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!!
Ethiopia Reads has signed a Memorandum of Understanding (MoU) with the Department of Social Sciences at Hawassa University to collaborate on children's reading and education.
has entered into a partnership agreement with the Social Sciences Department of Hawassa University to improve the educational and reading skills of children in Hawassa city and its surrounding areas.
The signed agreement focuses on enhancing reading culture among children in the community, expanding libraries, jointly conducting various training and research activities, as well as engaging the community in reading and education initiatives, along with other multidisciplinary efforts.
This collaboration will play a significant role in strengthening the reading skills and habits of children in Hawassa and nearby areas.
*****************************************
Those who Read Bloom!!
Let’s work Together for Enhancing Children Reading Culture!!
Share, like and subscribe Ethiopia Read’s You Tube Channel and be a Family.