Deborah Foundation

Deborah Foundation A child with special needs will inspire you to be a special person.

How do you balance being a CEO, an entrepreneur, and a mother? ​Our CEO, Mrs. Beky Abadula, sat down with EBS TV to shar...
11/05/2026

How do you balance being a CEO, an entrepreneur, and a mother?

​Our CEO, Mrs. Beky Abadula, sat down with EBS TV to share her personal experience navigating the demands of leadership and family life for this year's Mother’s Day special. Get inspired by her story and the vision behind the Deborah Foundation!

Checkout the video using this link: https://youtu.be/XLBR7JhQNPw?si=yOAMlYarV_hhAvOs

12ኛው ዙር የዓይን ሕክምና ምርመራ በስኬት ተጠናቋል።ማክሰኞ ሚያዚያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ፔዲያትሪክ ኦፖቶሞሎጂስት የሆኑት ዶክተር ሳዲቅ ታጁ  እንዲሁም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳ...
06/05/2026

12ኛው ዙር የዓይን ሕክምና ምርመራ በስኬት ተጠናቋል።

ማክሰኞ ሚያዚያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ፔዲያትሪክ ኦፖቶሞሎጂስት የሆኑት ዶክተር ሳዲቅ ታጁ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሕክምና ክፍል የመጡ የጤና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር 100 ለሚሆኑ ከአይምሮ እድገት ውስንነት ጋር ለትውልዱ ህጻናትና ወጣቶች የዓይን ሕክምና ምርመራ አድርገናል። የዛሬው መርሃ-ግብር ተከታታይ ክትትል እና የቀዶ ጥገና ሕክምናን የሚያካትት የረጅም ጊዜ ስራችን አካል ነው።

ዶክተር ሳዲቅ ታጁ አላማችን ከስኬት እንዲደርስ እያደረጉት ላለው ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም እያሳዩት ላለው ቁርጠኝነት ያለንን ልባዊ ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን!

12th Ophthalmology Check-up Successfully Concluded

​Tuesday, May 5, 2026, we conducted our 12th comprehensive ophthalmology check-up for over 100 children. This initiative was made possible through a collaboration with Dr. Sadik Taju, Pediatric Ophthalmologist, and health professionals from the Department of Ophthalmology at Addis Ababa University’s College of Health Sciences. ​Beyond the initial exam, we are committed to the long-term health of our patients. Several children have been enrolled for continuous frequent check-ups, and we are moving forward with additional surgeries for those who need them most.

​We would like to extend our deepest appreciation to Dr. Sadik Taju for his exemplary professional support and dedication to our mission.

እንኳን ለአርበኞች ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የአርበኞች ቀን የነፃነታችን ኩራት ብቻ ሳይሆን የጽናታችንም መግለጫ ነው። የጀግኖቻችን መታሰቢያ ለዘላለም በልባችን ይኖራል። መልካም የአርበ...
05/05/2026

እንኳን ለአርበኞች ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
የአርበኞች ቀን የነፃነታችን ኩራት ብቻ ሳይሆን የጽናታችንም መግለጫ ነው። የጀግኖቻችን መታሰቢያ ለዘላለም በልባችን ይኖራል። መልካም የአርበኞች ድል ቀን!

ወጣት ብርክቲ ሃብቶም በዲቦራ ፋውንዴሽን የካ መደብር ላይ ስታገለግል የነበረች የስራ ባልደረባችን ስትሆን በደረሰባት ድንገተኛ አደጋ ህይወቷ በማለፉ ዲቦራ ፋውንዴሽን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ...
22/04/2026

ወጣት ብርክቲ ሃብቶም በዲቦራ ፋውንዴሽን የካ መደብር ላይ ስታገለግል የነበረች የስራ ባልደረባችን ስትሆን በደረሰባት ድንገተኛ አደጋ ህይወቷ በማለፉ ዲቦራ ፋውንዴሽን
የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ለመግለጽ ይወዳል፡፡ ብርክቲ በየካ መደብር በነበራት የስራ ቆይታ የአእምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ልጆች እንደማንኛውም ዜጋ መስራት እንደሚችሉ በተግባር ያሳየች ታታሪ ወጣት ነበረች።

Deborah Foundation is deeply saddened by the passing of Birukti Habtom a beloved memeber of our team at Yeka Store. She was proof that individuals with down syndrome can achieve anything and her dedication to inspired us all
her presence will be missed profoundly.

ትናንሽ ተግባራት ትልቅ ለውጥ ይፈጥራሉ።                                                                                               ...
15/04/2026

ትናንሽ ተግባራት ትልቅ ለውጥ ይፈጥራሉ። በዲቦራ ፋውንዴሽን እያከናወንነው ያለውን ተልዕኮ እንድንቀጥል ይረዱን። አሁኑኑ "OK" ብለው ወደ 8767 በመላክ የንቅናቄው አካል ይሁኑ።
Small actions lead to big changes.
​Help us continue our mission at Deborah Foundation. Text "OK" to 8767 right now to join the movement

የመጀመሪያው ዓመታዊ የምስጋና እና የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት በከፍተኛ ስኬት ተከናውኗል።በምሽቱም የአምስት ዓመታት እድገታችንን እና ለውጤታማነታችን አስተዋጽኦ ያበረከቱ አጋሮቻችንን እውቅና ሰጥ...
08/04/2026

የመጀመሪያው ዓመታዊ የምስጋና እና የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት በከፍተኛ ስኬት ተከናውኗል።በምሽቱም የአምስት ዓመታት እድገታችንን እና ለውጤታማነታችን አስተዋጽኦ ያበረከቱ አጋሮቻችንን እውቅና ሰጥተናል።የእናንተ እገዛ ለሁሉም የአይምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ህጻናት እኩል የሆኑ ዕድሎችን ለመፍጠር ይረዳናል። ከጎናችን ለቆማችሁ የዲቦራ ፋውንዴሽን ቤተሰቦች ምስጋናችን የላቀ ነው።

Our First Annual Appreciation and Fundraising Gala was a massive success. We spent an incredible evening honoring five years of growth and the partners who made it all possible.

Your support ensures that every child, regardless of their ability, has a place to shine. Thank you for being part of Deborah Foundation's family.

ላለፈው አንድ ዓመት ከዩኒሴፍ (UNICEF) ጋር በመሆን ዳውን ሲንድሮም ላለባቸው ሕፃናትና ለቤተሰቦቻቸው አስፈላጊውን የቴራፒ ድጋፍ ስንሰጥ ቆይተናል። ይህ የአንድ ዓመት ጉዞ የብዙ ሕፃናትን...
07/04/2026

ላለፈው አንድ ዓመት ከዩኒሴፍ (UNICEF) ጋር በመሆን ዳውን ሲንድሮም ላለባቸው ሕፃናትና ለቤተሰቦቻቸው አስፈላጊውን የቴራፒ ድጋፍ ስንሰጥ ቆይተናል። ይህ የአንድ ዓመት ጉዞ የብዙ ሕፃናትን ተስፋ ያለመለመና በቤተሰቦች ውስጥ ብርሃን የፈነጠቀ ነበር።

ዩኒሴፍ ስራችንን በማጠናከር ብዙ ቤተሰቦች ጋር እንድንደርስ ስለረዳን እናመሰግናለን።

​ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይከተሉ፦ https://www.unicef.org/ethiopia/stories/small-steps-stronger-futures

A one-year project held by Deborah Foundation and UNICEF, designed to bring essential therapy services to children with Down syndrome. We are proud of the progress made over the past year in bridging the gap for disability services in Addis Ababa.​

We’re so grateful to UNICEF for strengthening our work and helping us reach more families. Here’s to many more impactful years ahead!

Click the link to read about the impact of this one-year journey: https://www.unicef.org/ethiopia/stories/small-steps-stronger-futures

Small actions lead to big changes. ​Help us continue our mission at Deborah Foundation. Text "OK" to 8767 right now to j...
02/04/2026

Small actions lead to big changes.

​Help us continue our mission at Deborah Foundation. Text "OK" to 8767 right now to join the movement and help us make a real difference.

Here are a few more highlights from March with Deborah.
31/03/2026

Here are a few more highlights from March with Deborah.

More March with Deborah pics!
30/03/2026

More March with Deborah pics!

March with Deborah 2026!
29/03/2026

March with Deborah 2026!

Address

Bole Sub-city
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Deborah Foundation posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Deborah Foundation:

Share