06/05/2026
12ኛው ዙር የዓይን ሕክምና ምርመራ በስኬት ተጠናቋል።
ማክሰኞ ሚያዚያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ፔዲያትሪክ ኦፖቶሞሎጂስት የሆኑት ዶክተር ሳዲቅ ታጁ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሕክምና ክፍል የመጡ የጤና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር 100 ለሚሆኑ ከአይምሮ እድገት ውስንነት ጋር ለትውልዱ ህጻናትና ወጣቶች የዓይን ሕክምና ምርመራ አድርገናል። የዛሬው መርሃ-ግብር ተከታታይ ክትትል እና የቀዶ ጥገና ሕክምናን የሚያካትት የረጅም ጊዜ ስራችን አካል ነው።
ዶክተር ሳዲቅ ታጁ አላማችን ከስኬት እንዲደርስ እያደረጉት ላለው ሙያዊ ድጋፍ እንዲሁም እያሳዩት ላለው ቁርጠኝነት ያለንን ልባዊ ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን!
12th Ophthalmology Check-up Successfully Concluded
Tuesday, May 5, 2026, we conducted our 12th comprehensive ophthalmology check-up for over 100 children. This initiative was made possible through a collaboration with Dr. Sadik Taju, Pediatric Ophthalmologist, and health professionals from the Department of Ophthalmology at Addis Ababa University’s College of Health Sciences. Beyond the initial exam, we are committed to the long-term health of our patients. Several children have been enrolled for continuous frequent check-ups, and we are moving forward with additional surgeries for those who need them most.
We would like to extend our deepest appreciation to Dr. Sadik Taju for his exemplary professional support and dedication to our mission.