Dr. Ambachew Foundation - ዶ/ር አምባቸው ፋውንዴሽን

Dr. Ambachew Foundation - ዶ/ር አምባቸው ፋውንዴሽን The Dr Ambachew Foundation (AMF), established in July 2020, is a tribute to the legacy of Dr Ambachew

የዶክተር አምባቸው መኮንን  ፋውንዴሽን ጾታ ተኮር ጥቃትን ለመከላከል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት አስጀመረ። ደብረብርሃን፡ መጋቢት፡09/2018ዓ.ም (አሚኮ) የ...
18/03/2026

የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን ጾታ ተኮር ጥቃትን ለመከላከል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት አስጀመረ።

ደብረብርሃን፡ መጋቢት፡09/2018ዓ.ም (አሚኮ) የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን በደብረ ብርሃን ከተማ ጾታ ተኮር ጥቃትን ለመከላከል እና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል አዲስ ፕሮጀክት አስጀምሯል።

ይህ ፕሮጀክት በተለይ በከተማዋ "ቻይና ካምፕ" ተብሎ በሚጠራው ጊዜያዊ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ትኩረት የሰጠ ነው።

የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን መሥራች እና ዋና ዳይሬክተር መአዛ አምባቸው እንደገለጹት ተቋሙ በአዲስ አበባ ከተማ፣ በጋይንት እና በፎገራ ወረዳዎች መሰል ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል።

አሁን ላይ ደግሞ በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖችን ለመደገፍ እና ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችል ሥራ መጀመሩን ተናግረዋል።

የፕሮጀክቱ ማናጀር ዳንኤል አስፋው ፕሮጀክቱ ትኩረቱን በሴቶች እና ልጃገረዶች ላይ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።

ፕሮጀክቱ በመጀመሪያው ምዕራፍ ለስድስት ወራት የሚቆይ ሲኾን በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።

የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኀላፊ በለጥሽ ግርማ በከተማዋ ለችግር ተጋላጭ የኾኑ በርካታ ተፈናቃዮች መኖራቸውን ጠቅሰዋል።

ይሁን እንጂ በዘርፉ የሚሠሩ ግብረ ሠናይ ድርጅቶች ቁጥር አነስተኛ መኾኑን ገልጸዋል።

የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት ወደ ከተማዋ በመምጣቱ ምሥጋና አቅርበዋል።

በከተማዋ ያሉ ሌሎች መሰል ችግሮችን ለመቅረፍም ሌሎች ድርጅቶች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

በመጠለያ ጣቢያው የሚገኙ ሴት ተፈናቃዮች የአሁኑ አኗኗራቸው ለጾታዊ ጥቃት አጋላጭ መኾኑን ጠቁመዋል።

ፋውንዴሽኑ ይህንን ችግር ለመቅረፍ መምጣቱ ትልቅ እፎይታ እንደፈጠረላቸው ተናግረዋል።

ዘጋቢ፦ ሥነ ጊዮርጊስ ከበደ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ከአሚኮ ገፅ የተወሰደ!

On this International Women’s Day, Dr Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) celebrate the power of women leading change.As ...
08/03/2026

On this International Women’s Day, Dr Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) celebrate the power of women leading change.
As a women-led organization, AMF remain committed to empowering communities, strengthening voices, and building a more inclusive future.

Together, we rise.

We are pleased to be part of the 5th CSOs Week taking place from March 5–7 at the Addis International Convention Center ...
08/03/2026

We are pleased to be part of the 5th CSOs Week taking place from March 5–7 at the Addis International Convention Center (AICC) under the theme “Self-Reliance.”
Dr. Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) is proud to participate in this important gathering of civil society organizations working toward sustainable development and stronger community impact.

The project was led by AMF and implemented by BfDE, featuring a workshop on cooperative certification for leather artisa...
24/02/2026

The project was led by AMF and implemented by BfDE, featuring a workshop on cooperative certification for leather artisans and the provision of chickens to support sustainable livelihoods.

Strengthening local leather artisans through leadership, collaboration, and practical livelihood support.
~ ~ ~
ፕሮጀክቱን በአመፋ የተመራ እና በBfDE የተተገበረ ሲሆን ለቆዳ የእጅ ባለሞያዎች የህብረት ስራ ሰርተፍኬት እና የዶሮ አቅርቦትን በተመለከተ በወረታ አካባቢ ዘላቂ ኑሮን ለመደገፍ የሚያስችል አውደ ጥናት ቀርቧል።

በአመራር፣ በትብብር እና በተግባራዊ መተዳደሪያ ድጋፍ የአገር ውስጥ ቆዳ ባለሙያዎችን ማጠናከር።

www.drambachewfoundationeth.org

Vacancy Announcement: Finance and Administration Assistant*Required Skills and Qualifications-> Bachelor's degree in fin...
05/02/2026

Vacancy Announcement: Finance and Administration Assistant

*Required Skills and Qualifications

-> Bachelor's degree in finance, accounting, or a related field.
-> Strong organizational and time management skills.
-> Proficiency in Microsoft Office Suite (Word, Excel, Outlook).
-> Proficiency in accounting software (Peachtree and quick books).
-> Excellent attention to detail and accuracy.
-> Good communication and interpersonal skills.
-> Ability to work independently and as part of a team.
-> Basic understanding of accounting principles.

*We invite qualified and interested applicants to submit their applications through the link below.

https://lnkd.in/dt2bvwzn

*Women applicants are highly encouraged to apply

*To learn more about us, please check our website and LinkedIn, respectively

https://lnkd.in/dNZxFf6F

&

https://lnkd.in/dQPNxYT6

Dr Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) ~ ዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) | 1,351 followers on LinkedIn. Vision - A just and resilient society where Ethiopia is the center of everything. | Dr. Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) was established in July 2020 to honor ...

የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) “Reach the unreached: Empowering the Marginalised Leather Artisans”የሚል ርዕስ የያዘው የ ሰራተኞች ኢኖቬ...
18/09/2025

የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) “Reach the unreached: Empowering the Marginalised Leather Artisans”የሚል ርዕስ የያዘው የ ሰራተኞች ኢኖቬሽን ፈንድ (EIF) አካል ሲሆን ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን እና ከዲጂታል ኦፖርቹኒቲ ትረስት (DOT) ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት የማስጀመሪያ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ሆቴል ተካሂዷል።

08/01/2018 ዓ.ም
~ ~ ~

AMF has launched a new project titled ‘Reach the Unreached: Empowering Marginalized Leather Artisans’. 18/09/2025

The project is part of the Employee Innovation Fund (EIF) and is being implemented in partnership with the Mastercard Foundation and Digital Opportunity Trust (DOT).

የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) የ5 ዓመት ስልታዊ ዕቅድ ይፋ አደረገ።  08/01/2018 ዓ.ምለጀማሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የአቅም ማጎልበቻ መርሃ ግብር በአውሮፓ ህብረ...
18/09/2025

የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) የ5 ዓመት ስልታዊ ዕቅድ ይፋ አደረገ። 08/01/2018 ዓ.ም

ለጀማሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የአቅም ማጎልበቻ መርሃ ግብር በአውሮፓ ህብረት ከWelthungerhilfe ጋር በመተባበር በተደረገ የገንዘብ ድጋፍ የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) የ5-ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ሆቴል ምረቃ አካሂደናል።
~ ~ ~
Dr. Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) launches 5-year strategic plan. 18/09/2025

As part of the Capacity Development Program for local and grassroots organizations (CDP-Lg-CSO, funded by the European Union in partnership with Welthungerhilfe (WHH), we are proud to launch Dr Ambachew Mekonnen Foundation (AMF)'s 5-year Strategic Plan.

የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ)፤ አዲሱ ዓመት የዕድገት እና የመሻሻል ዘመን ይሆንልን ዘንድ ልባዊ ምኞቱን ያስተላልፋል።~ ~ ~ As we welcome 2018 E.C., Dr Am...
11/09/2025

የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ)፤ አዲሱ ዓመት የዕድገት እና የመሻሻል ዘመን ይሆንልን ዘንድ ልባዊ ምኞቱን ያስተላልፋል።
~ ~ ~
As we welcome 2018 E.C., Dr Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) conveys its sincere wishes for a Happy Ethiopian New Year filled with growth and progress.

Today, we had the pleasure of welcoming Dr. Sosina H/mariam from the Hailemariam&Roman Foundation for a fruitful discuss...
19/08/2025

Today, we had the pleasure of welcoming Dr. Sosina H/mariam from the Hailemariam&Roman Foundation for a fruitful discussion with the AMF Executive Director and Program Manager at our office.
~ ~ ~
ዛሬ ዶ/ር ሶስና ኃ/ማርያም፤ ከኃይለማርያም እና ሮማን ፋውንዴሽን፣ ከአመፋ ዋና ዳሬክተር እንዲሁም የፕሮግራም ማናጀር ጋር በአመፋ ፅ/ቤት ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል።
ፅ/ቤታችን በመገኝት ስለጎበኛችሁን እናመሰግናለን።

“Trainer of Trainers Workshop on Reusable Sanitary Pad Production for Women.”July 28 - August 01/ 2025.This training is ...
02/08/2025

“Trainer of Trainers Workshop on Reusable Sanitary Pad Production for Women.”
July 28 - August 01/ 2025.
This training is part of the “Empowerment and Economic Justice for Rural Women in Tach Gaint Woreda” our project, funded by the European Union (EU) and jointly implemented with Welthungerhilfe (WHH). It was organized by the Dr. Ambachew Mekonnen Foundation (AMF) in collaboration with Bahir Dar University, and was held over five consecutive days at the Selam Campus, concluding successfully yesterday.
~ ~ ~

“የሴቶች በወር አበባ ወቅት የንፅህና መጠበቂያ አዘገጃጀት የአሰልጣኞች ስልጠና”
ከሀምሌ 21- 25, 2017 ዓ.ም፤
በዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) በ “Empowerment and Economic Justice for Rural Women in Tach Gaint Woreda”በሚል ርዕስ ከEU በተገኝ ፈንድ ከ Welthungerhilfe (WHH) ጋር በጋራ እየተተገበረ በሚገኝው ፕሮጀክታችን አንዱ ተግባር ነው። ይህን ስልጠና የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) ከ ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር በ ሰላም ካምባስ ለ 5 ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረ ሲሆን፤ በትላንትናው ዕለት ተጠናቋል።
Meaza Ambachew Ema
Bahir Dar University, Ethiopia

As Culture and Art for Development becomes one of Dr Ambachew Mekonnen Foundation’s (AMF) upcoming thematic focus areas,...
17/07/2025

As Culture and Art for Development becomes one of Dr Ambachew Mekonnen Foundation’s (AMF) upcoming thematic focus areas, we had a fruitful discussion with a Visual Anthropology professor Itsushi from Osaka University and Mr. Teferi, a sociologist working in the tourism sector, whose work spans film, Africa, Ethiopia, and intangible cultural heritage, on potential future collaboration at the AMF office.

Meaza Ambachew Ema

በዶ/ር አምባቸው ፋውንዴሽን (አመፋ) ሲተገበር የቆየው “Flow to Grow” ፕሮጀክት የመዝጊያ መርሃ ግብር በትናንትናው ዕለት ተካሂዷል።በታዳጊ ሴት ተማሪዎች ላይ በወር አበባ ምክንያት የ...
16/07/2025

በዶ/ር አምባቸው ፋውንዴሽን (አመፋ) ሲተገበር የቆየው “Flow to Grow” ፕሮጀክት የመዝጊያ መርሃ ግብር በትናንትናው ዕለት ተካሂዷል።

በታዳጊ ሴት ተማሪዎች ላይ በወር አበባ ምክንያት የሚደርስባቸውን ጫና ለመቅረፍ ያቀደው ይህ ፕሮጀክት በትምህርት ቤት ያላቸውን በራስ መተማመን በመጨመር ከትምህርት ገበታቸው እንዳይርቁ ማድረግ ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።

ጅማሮን በ5 ትምህርት ቤቶች እና ለ 6 ወራት ያደረገው ይህ ፕሮጀክት በUSAID/READ ll ፕሮጀክት ባገኘው የዓይነት ድጋፍ የትምህርት ቤቶችን ቁጥር ወደ 15 እና የፕሮጀክቱን ቆይታ ወደ አንድ ዓመት ከስድስት ወር በማሳደግ፤ 900 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።

ከዚህ በተጨማሪ በዳግማዊ ብርሃን ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ በተካሄደው የመዝጊያ መርሐግብር፤ በቅርቡ ከ ደራሲው አብርሐም ደበሌ ለዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) የተለገሰ “አውሮፕላን እንዴት ይበራል” የሚል ርዕስ የያዘ መፅሃፍ የነበረ ሲሆን በዚህም ወቅቱ የክረምት ጊዜ እንደ መሆኑ መጠን እና ተማሪዎች በክረምት ጊዜ የማንበብ ባህላቸውን እንዲያዳብሩ በዚህ የማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ፤ ፕሮጀክቱ ላቀፉቸው 15 ትምህርት ቤቶች የመፅሃፍ ስጦታ ከ አመፋ ተበርክቷል።

ተማሪዎች አና የትምህርት ቤት ተወካዮች የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ) ላደረጋቸው ሁሉ ደስታቸውን እና ምስጋናቸውን ገልጸው ወደ ፊት ድጋፉ ቀጣይነት እንዲኖረው ጠይቀዋል። ስለሆነም ይህ ፕሮጀክት የመስፋት እና ብዙዎችን ተጠቃሚ የማድረግ አቅም ስላለው በዚህ ዘርፍ ያላችሁ ባለድርሻ አካላት ማህበረሰባችንን የበለጠ ተጠቃሚ ለማድረግ በጋራ እንድንሰራ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን (አመፋ)
ሐምሌ 8/ 2017 ዓ.ም

The “Flow to Grow” Project by Dr. Ambachew Foundation (AMF) Holds Closing Program

The “Flow to Grow” project, implemented by the Dr. Ambachew Foundation (AMF), held its closing program yesterday.

Launched to address the challenges menstruation poses for young female students, the project aimed to empower them and build their confidence in school, helping them stay focused and committed to their academic growth.

Initially launched in five schools over 6 months, the project expanded to 15 schools and extended its duration to 1 year and 6 months. This growth was made possible through in-kind support from the USAID/READ II project, ultimately reaching 900 students.

The closing ceremony was held at Dagmawi Birhan School. As part of the event, AMF donated the book “How an Airplane Flies” authored by Abraham Debele to all 15 participating schools. This book, donated to the foundation from the author Abraham, which encourages students to practice and strengthening reading habits during the summer break.

Students and school officials expressed deep appreciation for the impact the project has made and voiced their hope for its continuation.

Given the project’s success and potential for broader impact, we invite and encourage stakeholders in the education and health sectors to collaborate with us in scaling this initiative to reach more communities.

Dr. Ambachew Foundation (AMF)
July 15/ 2025 G.C
Meaza Ambachew Ema

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:30
Tuesday 09:00 - 17:30
Wednesday 09:00 - 17:30
Thursday 09:00 - 17:30
Friday 09:00 - 17:30
Saturday 09:00 - 12:30

Telephone

+251905430043

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dr. Ambachew Foundation - ዶ/ር አምባቸው ፋውንዴሽን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Dr. Ambachew Foundation - ዶ/ር አምባቸው ፋውንዴሽን:

Share