22/03/2026
ዛሬ ዲኬቲ ኢትዮጵያ የ2018 የኢትዮጵያ ታላቁ የሴቶች 5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር የክብር መልዕክት አጋር በመሆን በኩራት አደባባይ ወጥቶ ውሏል ፡፡ እንዴት ያለ ድንቅ ቀን ነበር!
ይህ ዝግጅት መሮጥ ብቻ ሳይሆን የሴቶችን ጥንካሬ፣ ጤና እና በራስ የመወሰን መብት ለማረጋገጥ የታለመ ታላቅ ንቅናቄ ነበር። 💪✨
እኛ በዲኬቲ ኢትዮጵያ ግባችን ከሩጫው የማጠናቀቂያ መስመር በላይ ነው። አንዲት ሴት ሕይወቷን የማቀድ አቅም ሲኖራት፣ በማይበገር በራስ መተማመን ወደፊት መጓዝ እንደምትችል እናምናለን። እያንዳንዱ እርምጃ፣ እያንዳንዱ የልብ ትርታ እና እያንዳንዱ ስኬት የሚጀምረው የመምረጥ ነፃነት ሲኖር ነው።
በሩጫው ወቅት ያስተላለፍነው መልዕክት ቀላል ቢሆንም ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው፦
በመላ ኑሪ ፡ በኮንፊደንስ ሩጪ !
ዛሬ ዓላማ ሰንቃችሁ አደባባይ በመውጣት በሩጫው ለተሳተፋችሁ ሴቶች ሁሉ፤ እናከብራችኋለን፣ እንዲሁም ከጎናችሁ እንቆማለን። 🧡
Today, DKT Ethiopia proudly took to the streets as the official message sponsor for the 2018 Great Ethiopian Women 5km Run and what an incredible day it was!
This wasn't just about running; it was a powerful movement to champion the strength, health, and autonomy of women.
At DKT Ethiopia, our mission goes beyond the finish line. We believe that when a woman has the power to plan her life, she can move forward with unstoppable confidence. Every stride, every heartbeat, every goal reached starts with the freedom to choose.
Our message during the race was simple yet profound:
Live Smart Run Confident.
To every woman who showed up, showed out, and ran with purpose today we see you, we celebrate you, and we stand with you. 🧡