19/03/2026
✅ ናስር ያሲን ፋውንዴሽን
ናስር ያሲን ፋውንዴሽን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አራት ወረዳዎች ለሚገኙ አቅመ ደካሞች ለረመዳን ማፍጠሪያ የሚሆኑ የምግብ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉ ይታወሳል።
ለዚህም የምስጋናና የምስክር ወረቀት የሁሉንም ወረዳዎች በመወከል ከወረዳ 01 አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ግዛቸው ሶበቃ ተቀብለናል። በቀጣይ በትብብር በምንሰራባቸው ጉዳዮች ውይይት አድርገናል። ናስር ያሲን ፋውንዴሽን ለተሰጠው እውቅና ምስጋናውን ያቀርባል።
ፋውንዴሽኑ በረመዳን ወር በተለያዩ አካባቢዎች ሲያቀርባቸው ለነበሩ ድጋፎች በገንዘብ፣ በእውቀት እንዲሁም በጊዜያችሁ ስትደግፉና ስታበረቱን ለነበራችሁ አባላትና ደጋፊዎቻችን በሙሉ ታላቅ ምስጋና ከአክብሮት ጋር ያቀርባል።
አላህ መልካም ስራችንን ይቀበለን እያልን መልካም የኢድ አል-ፈጥር በዓል እንዲሆንላችሁ በፋውንዴሽናችን ስም እንመኛለን!
ኢድ ሙባረክ!
🔶 Donate @
💰 Commercial Bank of Ethiopia
1000449031907
💰 Awash Bank
01308690216200
💰Bank of Abyssinia
89068924
🔶 ናስር ያሲን ፋውንዴሽን!
🔸 መልካምነትዎን ያጋሩ!
Telegram:
page:
https://www.facebook.com/NYF2022
Email: [email protected]
📱+251-9-01593359
📱+251-9-01598859