የጌታ ሠራዊቶች በጎነት ህብረት YSc

የጌታ ሠራዊቶች በጎነት ህብረት YSc ይህ ቻናል በጌታ ሠራዊት የበጎ አድራጎት የሚሠሩ ስራዎች የሚገኙበት ቻናል ነው

ቅዳሜ ማለትም ህዳር 27 ላይ ሙሉ ቀን አዲስ አበባ ላላችሁ አሳዳጊዎች ስልጠናውን አዘጋጅተናል። ከእናንተ የሚጠበቀው አስቀድሞ መመዝገብ ብቻ ነው። 0929955416 0970752729
28/11/2025

ቅዳሜ ማለትም ህዳር 27 ላይ ሙሉ ቀን አዲስ አበባ ላላችሁ አሳዳጊዎች ስልጠናውን አዘጋጅተናል። ከእናንተ የሚጠበቀው አስቀድሞ መመዝገብ ብቻ ነው። 0929955416 0970752729

 #እኛምእንሄዳለኔን
03/08/2025

#እኛምእንሄዳለኔን

31/07/2025

👉ሁልግዜ ወደእርሱ ስደውል በጸሎት ላይ ነው ወይንም የ40 ቀን ምሽግ ላይ ነው። በዚህ ዘመን በወጣትነቱ ታላቅ የእግዚአብሔር ሀይል እየተገለጠበት ይገኛል። በተጨማሪም ምንም እንኳን በሺዎች የሚቆጠሩ ምእመን የሚካፈሉበት ቤተክርስቲያን ቢያገለግልም እንዲሁም በቴሌቭዥን ሚዲያው ላይ ሚሊየኖችን መድረስ ቢችልም እስካሁን ግን በየእስር ቤቱ እና በየገበያ ስፍራው እንዲሁም በየአደባባዩ ወንጌልን ሲሰብክ እናየዋለን። ይህ ትክክለኛ የአገልግሎት ልብ ካላቸው ጥቂት አገልጋዮች አንደኛው ነብይ ዘካሪያስ ነው። ቤተክርስቲያን መሠማሪያ ብቻ ሳትሆን የምትሔድ እንደሆነች ማሳያ የሆነ አገልጋያችን ነው።
👉ነብይ ዘኪን የፊታችን እሁድ ማለትም ሐምሌ 27 ከሰዓት 8:00 ጀምሮ በዩጎ ሲቲ ቸርች #ሂዱ የተሰኘው በተልእኮ ዙሪያ በተጻፈው መጽሐፌ ዙሪያ ተገኝቶ የሚጸልይልን ይሆናል።
#በአዲስ አበባ እና ዙሪያ የምትገኙ ወንጌል ወዳዶች ሁሉ በእለቱ ተገኝታችሁ መካፈል ትችላላችሁ ተባረኩ!
#እኔምእሄዳለሁ
#ሂዱ
Evangelist Eyu

22/07/2025

👉በመድረኮች ከቅዱሳን ጋር ብቻ ሳይሆን በአደባባዮች ወደማያምኑ ህዝቦች ወጥተው ወንጌሉን በዝማሬ እና በስብከት የሚያገለግሉ የተወደዱ ዘማሪያንን ከፊታችን ባለው ሐምሌ #27 እሁድ ከሰዓት 8:30 ጀምሮ በዩጎ ሲቲ ቸርች በመገኘት ያገለግሉናል እናንተም የወንጌል ተልእኮ ግድ የሚላችሁ በእለቱ በመገኘት #ሂዱ የተሰኘውን መጽሐፍ አብረን እያስመረቅን እርስ በእርስ እንተናነጽ።
👉ወደ እኔ ኑ ያለን ጌታ ወደዓለም ሁሉ ሂዱ ብሎናል...

07/07/2025

ምግብ አጥቂውን ያጠቃል #የጌታ ሰራዊቶች memory

06/05/2025

የአምስት ደቂቃ ጸሎት ከእኛ ጋር አድርጉ #በህይወታችን እንደጣዎት የሆኑ ነገሮችን ማስወገድ ይሁንልን።

Address

Addis Ababa
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የጌታ ሠራዊቶች በጎነት ህብረት YSc posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share