08/09/2025
ዜና ማህበር
ማእድ ማጋራት
በዛሬ ቀን 3/13/2017 ዓም
እንደወረዳ1 ወጣቶች ማህበር
ለ 15 አቅመ ደካሞችና
ለ 10 ወጣት ማህበር አባላት
20ኪሎ ዱቄት እና 5 ሊትር ዘይት
በጠቅላላ ለ25 ሰዎች አዲስ አመት በማስመልከት ማእድ አጋርተናል።
በማእድ ማጋራቱ ፕሮግራም ላይ
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ
ወጣቶች ማህበር ሰብሳቢ
የሆነው ወጣት ኢሳ ሰይድ
ተገኝቶ የእንኳን አደረሳችሁ
መልእክት አስተላልፏል።
መጪው አዲስ ዓመት
የሰላም የፍቅር የደስታ
የመተሳሰብ የታመመ የሚድንበት
የተራበ የሚጠግበት
ያዘነ የሚደሰትበት ይሁንልን።