Sidama community Association in Addis

Sidama community Association in Addis This the official page of SCAA. To get our official telegram channel https://t.me/scaaoffical
(1)

Congratulations 🎉 Ethiopia secured its first ever gold medal at the World Athletics U20 Championships in the women's 300...
08/08/2026

Congratulations 🎉
Ethiopia secured its first ever gold medal at the World Athletics U20 Championships in the women's 3000m steeplechase, led by a spectacular performance from Almaz Yohannis.

Top Results
🥇 Almaz Yohannis🇪🇹 - 9:15.81!(World U20 Lead)
🥈 Wosane Asefa🇪🇹 - 9:30.50
🥉 Anatasha Cheptoo🇰🇪 - 9:37.16

Congratulations 🎉🎈

ለአራተኛ ዙር የ Lifeskill /ህይወት ክህሎት ስልጠና~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~በተለያዩ ችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖች በተለይ በአ/አ እና አከባቢው የሚኖሩ ወጣቶችን ለማ...
02/08/2026

ለአራተኛ ዙር የ Lifeskill /ህይወት ክህሎት ስልጠና
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~

በተለያዩ ችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖች በተለይ በአ/አ እና አከባቢው የሚኖሩ ወጣቶችን ለማገዝ ማህበራችን ላለፉት ስድስት ዓመታት መሰረታዊ የህይወት ክህሎትና ስራ ፈጠራ ስልጠና እና እንደየዝንባለያቸው ስራ እንድጀምሩ ድጋፍ ስያደርግ መቆዬቱ ይታወቃል።

ዘንድሮም በያዝነው ክረምንት ከነሃሴ ከ15 ጀምሮ ለአራተኛ ዙር ለወጣቶች ህይወት ክህሎት ስልጠና እና ድጋፍ ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ ይገኛል።

በዚህ ዙር የብዙዎችን ህወይት መንካት እንድንችል የገንዘብ ድጋፍ ያስፈልጋል። ስለሆነም ሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ የሚትኖሩ ሀገር ወዳድ ወገኖች፣ ውድ የማህበራችን አባላትና ደጋፍዎች ለዚህ በጎ አላማ ከጎናችን በመቆም የአቅማችሁን ድጋፍ እንድትለግሱ የከበረ ጥሪ እናስተላልፋለን።

ድጋፍ ለማድረግ ሲዳማ ኮሚኒቲ ማህበር አካውንት:

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000329153529

ሲዳማ ባንክ : 3431208000002

ለወገነ እኔም አለሁ!

ለበለጠ መረጃ : 0981798081 / +251 98 505 2203

#ሼር በማድረግ ይተባበሩን

28/07/2026

Invitation to develop project proposal(s) and implement them jointly with SCAA.

The Sidama Community Association in Addis (SCAA) invites all its members and supporters to collaboratively design and implement projects that align with the association’s vision, mission, objectives, and its strategic initiatives in the newly started Fiscal Year (2026 FY) and in the years beyond.

SCAA is prepared to support and host your proposed projects, helping to ensure they are implemented effectively and in line with project objectives and SCAA’s priorities. The association is also committed to assisting partners and participants in achieving meaningful outcomes through these initiatives.

SCAA further offers to facilitate the required project and financial administrative processes, making it easier for scholars to manage the necessary logistics. We encourage you to bring forward ideas and proposals to join SCAA’s efforts.

Background
The Sidama Community Association is envisioned as a community-based organization dedicated to promoting social cohesion, cultural identity, mutual support, youth engagement, and development initiatives for Sidama people residing in Addis Ababa.

Vision
To become a strong, inclusive, and sustainable community institution that promotes unity, culture, social support, and development among the Sidama community in Addis Ababa.
Mission
To serve and empower the Sidama community through effective coordination, social support, youth engagement and empowerment, cultural promotion, advocacy, and sustainable community development initiatives.

The project should align with associations vision, mission and SCAA four initiatives as mentioned below.

Four SCAA’s strategic initiatives:

1. Youth empowerment,
2. Cultural promotion and advocacy,
3. Social support,
4. Sustainable community development initiatives

For more information please contact us: E-mail [email protected]
+251981798081/916778503

ስፖርት ለማህበረሰብ አንድነትና ፍቅር ያለው ጉልበታ ከፍ ብሎ የታየበት የ2018 ዓ.ም የአትዮጵያ ፕርመየር ሊግ አሸናፍ ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የክብር ደማቅ አቀባበል በውብቷ ሀዋሳ ከተ...
13/07/2026

ስፖርት ለማህበረሰብ አንድነትና ፍቅር ያለው ጉልበታ ከፍ ብሎ የታየበት የ2018 ዓ.ም የአትዮጵያ ፕርመየር ሊግ አሸናፍ ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የክብር ደማቅ አቀባበል በውብቷ ሀዋሳ ከተማ

በድጋም እንኳን ደስ አላችሁ/ አለን!

Roori Sidaama 💪

የሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ ልማት የገብ ማሰብሰቢያ ልዩ ፕሮግራም በአ/አ ስካይላይት ሆቴል ለፍቅር ሀይቅ በፍቅር እንለግስ በሚል መሪ ቃል  ተካሂደዋል።ፕሮግራሙ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ...
04/07/2026

የሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ ልማት የገብ ማሰብሰቢያ ልዩ ፕሮግራም በአ/አ ስካይላይት ሆቴል ለፍቅር ሀይቅ በፍቅር እንለግስ በሚል መሪ ቃል ተካሂደዋል።

ፕሮግራሙ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ፣ የሲዳማ ክልል ፕረዝደንት ክቡር እቶ ደስታ ሌዳሞ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን ለፕሮጀክቱ ግምባታ ከሚፈለገው 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ውስጥ 2 ቢሊዮን ብር በከተማ አስተዳደሩ የሚሸፈን ሲሆን፣ ቀሪው 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ደግሞ በሕዝብ ንቁ ተሳትፎና ድጋፍ የሚሸፈን መሆኑ ታውቋል።

ይህ ግዙፍ የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት፤ የታዋቂዎቹን የፍቅር ሐይቅ፣ የአሞራ ገደል እና የአሳ ገበያን ተፈጥሯዊ ጸጋቸውን በአግባቡ ጠብቀው እንዲለሙና ወደ ላቀ ዘመናዊነት እንዲሸጋገሩ ለማስቻል ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።

በአሁኑ ጊዜ ለፕሮጀክቱ ሁሉም እንደየአቅሙ ድጋፍ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን በዚህ ታርካዊ ፕሮጀክት ላይ ሁሉም አሻራውን እንድያኖር ፤

በSMS 6847 A ብለው 10 ብር ፤
ወይም ከታች በምስል የተገለፀው ፕሮጀክቱ አካውንት ላይ ገብ በማድረግ ደማቅ ታርክ እንዲሰሩ ጥሪ ቀርበዋል።

እንኳን ደስ ያለን! አላችሁ! የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የ2018 ዓም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፕዮን በመሆኑ ለመላው የሲዳማ ህዝብ፣ የክለቡ ደጋፊዎችና ወዳጆች እንኳን ደስ አለን! አ...
20/06/2026

እንኳን ደስ ያለን! አላችሁ!

የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የ2018 ዓም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፕዮን በመሆኑ ለመላው የሲዳማ ህዝብ፣ የክለቡ ደጋፊዎችና ወዳጆች እንኳን ደስ አለን! አላችሁ!

‎.             የድጋፍ ጥሪ!!በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ለምትገኙ የሲዳማ ቡና ደጋፊዎች በሙሉ!‎‎​የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ክብርን ለመጎናጸፍ በደረስንበት በዚህ ወሳኝ ምዕ...
19/06/2026

‎. የድጋፍ ጥሪ!!
በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ለምትገኙ የሲዳማ ቡና ደጋፊዎች በሙሉ!

‎​የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ክብርን ለመጎናጸፍ በደረስንበት በዚህ ወሳኝ ምዕራፍ የፊታችን ቅዳሜ ከቀኑ 10:00 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ከነገሌ አርሲ ጋር የምናደርገውን ጨዋታ በድል ለመቋጨት ተዘጋጅተናል።

‎​ይህ ጨዋታ የዓመቱን የልፋታችንን ውጤት የምናጭድበት እና የዋንጫው ባለቤት መሆናችንን በይፋ የምናረጋግጥበት ወሳኝ ታሪካዊ ቀን ነው። ላለፉት 35 ሳምንታት የክለባችን የጀርባ አጥንት በመሆን የነበራችሁት ደጋፊዎቻችን አሁን ደግሞ በድል አፋፍ ላይ ሆነን የምናሳየው አንድነት ወሳኝ ነው።

‎​ስለሆነም በአዲስ አበባ እና በአካባቢዋ የምትገኙ መላው የሲዳማ ቡና ቤተሰቦችና ደጋፊዎች ቅዳሜ ከቀኑ 10:00 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በመገኘት ስታዲየሙን በክለባችን ቀለማት በማጥለቅለቅ ታላቅ ድጋፋችሁን እንድትሰጡን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

‎​የመጨረሻው ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንገኛለን ፤ በአንድነት በመቆም የድሉ ባለቤት እንሆናለን!

‎@ሲዳማ ቡና እግር ኳሰ ክለብ ፅ/ቤት

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖች፣ እንኳን ለኢድ አል አደሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢድ ሙባረክ!
27/05/2026

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖች፣

እንኳን ለኢድ አል አደሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

ኢድ ሙባረክ!

Address

Lideta
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sidama community Association in Addis posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Sidama community Association in Addis:

Shortcuts

Share