Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም

Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም Abdellah Ibnu Umi Mektum Qur’an Association is a certified religious non-governmental organization
CBE:-1000399004393

ጁምዓ ልዩ ቀን  ❤️❤️ምላሽ የሚገኝበት ሰዓት (ሳአቱል ኢጃባ)በጁምዓ ቀን ዱዓ የሚቀበልበት ልዩ ሰዓት እንዳለ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናግረዋል፦"በጁምዓ ቀን አንድ ሰዓት አለች። አንድ ሙስሊም...
17/04/2026

ጁምዓ ልዩ ቀን ❤️❤️

ምላሽ የሚገኝበት ሰዓት (ሳአቱል ኢጃባ)

በጁምዓ ቀን ዱዓ የሚቀበልበት ልዩ ሰዓት እንዳለ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናግረዋል፦
"በጁምዓ ቀን አንድ ሰዓት አለች። አንድ ሙስሊም በዚያች ሰዓት ቆሞ (አላህን) እየለመነ የገጠመው ከሆነ፣ አላህ የጠየቀውን ነገር ይሰጠዋል።"
(ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል)
(ምሁራን ይህች ሰዓት ኢማሙ ሚንበር ላይ ከወጡበት ጊዜ አንስቶ እስከ ሶላቱ መጨረሻ ወይም ከዐስር በኋላ እስከ ፀሐይ መግባት ባለው ጊዜ እንደሆነ ገልጸዋል።)

መልካም ጁመዓ ይሁንልዎ❤️❤️........................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ: 6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527
የትምህርት ቤቱ አድራሻ: ቡራዩ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ
ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።
በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel:- t.me/Abdellahium10
face book page: https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website:- abdellahium.org
Youtube:- https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok:- https://www.tiktok.comboarding
WhatsApp:- https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

በቁርአን ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ የተመራው የማህበሩ ልዑክ የቂን የየቲሞች ማሳደጊያና መርጃ ድርጅትን ጎበኙ።........................................ሚያዝያ 7/201...
15/04/2026

በቁርአን ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ የተመራው የማህበሩ ልዑክ የቂን የየቲሞች ማሳደጊያና መርጃ ድርጅትን ጎበኙ።........................................
ሚያዝያ 7/2018 ዓ.ል........................................
​አዲስ አበባ|

በአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ከድር ማህሙድ የተመራዉ የቁርአን ማህበሩ የስራ ልዑክ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኘውን የቂን የየቲሞች ማሳደጊያና መርጃ ድርጅትን ጎበኙ።

​የቁርአን ማህበሩ ልዑክ የቂንን የጎበኘው ድርጅቱን ለማበረታታት እና በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለውን የስራ ትስስር ለማጠናከር ነው።

ልዑኩ በጉብኝቱ ወቅት በየቂን የየቲሞች መርጃ ድርጅት የስራ ኃላፊዎች ገለጻ የተደረገለት ሲሆን ሁለቱ ድርጅቶች ያላቸውን ተቋማዊ የስራ ግንኙነት በቀጣይ አጠናክረው መቀጠል በሚችሉባቸው ነጥቦች ዙሪያም ውይይት አድርገዋል።

የየቂን ድርጅት መስራች እህት አሲያ ጀማል አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር በሚያከናውናቸው የኦን ላይን የሀብት ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ ንቁ ተሳታፊ መሆናቸው ይታወቃል።........................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ: 6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527
የትምህርት ቤቱ አድራሻ: ቡራዩ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ
ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።
በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel:- t.me/Abdellahium10
face book page: https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website:- abdellahium.org
Youtube:- https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok:- https://www.tiktok.comboarding
WhatsApp:- https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

መልካም ጁምዐ💚የተዋበ ጁመአ ይሁንልዎ።አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ ዋና ቢሮ:6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527 የትምህርት ቤቱ አድራሻ:ቡራዪ ቄራ ከፖ...
10/04/2026

መልካም ጁምዐ💚

የተዋበ ጁመአ ይሁንልዎ።

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ
ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ

Telegram channel
t.me/Abdellahium10

face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL

website
abdellahium.org

Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY

Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding

WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የእዝነት የአካል ጉዳተኛ ህጻናት መርጃ ድርጅትን ጎበኙ።.........................................
09/04/2026

የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የእዝነት የአካል ጉዳተኛ ህጻናት መርጃ ድርጅትን ጎበኙ።........................................
ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ል........................................
​አዲስ አበባ|

የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች በዛሬው ዕለት በእዝነት የአካል ጉዳተኛ ህጻናትና ወላጆች እርዳታ ድርጅት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አደረጉ።

​የቁርአን ማህበሩ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ጉብኝት በዋናነት ድርጅቱ ለአካል ጉዳተኛ ህጻናትና ለወላጆቻቸው እያደረገ ያለውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ለመመልከትና ተሞክሮ ለመለዋወጥ ያለመ ነው።

የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች እዝነት የሚያከናውናቸውን ተግባራት ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን ከጉብኝቱም በርካታ ቁም ነገሮችን መቅሰም መቻላቸውን ገልጸዋል።

እዝነት ለህብረተሰቡ እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ የሚደነቅና ለሌሎች አቻ ተቋማት መልካም ተሞክሮ የሚሆን እንደሆነ የጠቀሱት የቁርአን ማህበሩ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች በሁለቱ እህት ተቋማት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከርና በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ጠቁመዋል።

​ጎብኚዎቹ በመጨረሻም ሁሉም ኢትዮጵያዊ እዝነትን እንዲጎበኝ እና እዝነት የሚከናውናቸውን ሰብአዊ ተግባራት እንዲደግፍ ጥሪ አቅርበዋል።........................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ: 6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527
የትምህርት ቤቱ አድራሻ: ቡራዩ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ
ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።
በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel:- t.me/Abdellahium10
face book page: https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website:- abdellahium.org
Youtube:- https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok:- https://www.tiktok.comboarding
WhatsApp:- https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነስውር አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ህፃን ሳራ ቀዶ ጥገና አደረገች።...............................................መጋቢት ...
08/04/2026

የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነስውር አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪ ህፃን ሳራ ቀዶ ጥገና አደረገች።...............................................
መጋቢት 30/2018ዓ.ል.................................................
አዲስ አበባ

የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነስውር አዳሪ ትምህር ቤት ተማሪ የሆነችው ህፃን ሳራ በሀገረ ህንድ ሰባት ሰአት የፈጀ ቀዶ ጥገና አደረገች።

ህፃን ሳራ ከተሳካ የሰባት ሰአት ቀዶ ጥገና በኋላ በመልካም ጤንነት ላይ የምትገኝ እና ቀዶ ጥገና ካደረገችበት ሆስፒታል በመውጣት ከህመሟ እያገገመች እንዲሁም ቀሪ የህክምና ሂደቶችን በተመላላሽ እየተከታተለች ትገኛለች።

ህክምናዋን እየተከታተለች የምትገኘው ህፃን ሳራ ለአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር እና ለማህበሩ የማህበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦች እንዲሁም በጎ ፈቃደኞችና ተባባሪ አካላት ላደረጉላት ድጋፍና ዱአ ምስጋናዋን አቅርባለች።

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ምልዓተ ህዝቡን በማስተባበር ለህጻን ሳራ የህክምና አገልግሎት የሚውል 4 ሚሊዮን 9 መቶ 50 ሺህ ብር በማሰባሰብ ለቤተሰቦቿ አስረክቦ ወደ ሀገረ ህንድ መሸኘቱ የሚታወስ ነው።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ: 6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527
የትምህርት ቤቱ አድራሻ: ቡራዩ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ
ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።
በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel:- t.me/Abdellahium10
face book page: https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website:- abdellahium.org
Youtube:- https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok:- https://www.tiktok.comboarding
WhatsApp:- https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

የኤሌን ፋውንዴሽን መስራች እና የስራ አመራሮች የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ።................................................መጋቢት ...
04/04/2026

የኤሌን ፋውንዴሽን መስራች እና የስራ አመራሮች የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ።................................................
መጋቢት 26/2018ዓ.ል.................................................
አዲስ አበባ

በዛሬው ዕለት የኤሌን ፋውንዴሽን መስራች እና የስራ አመራሮች በሸገር ሲቲ ቡራዩ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ።

የፋውንዴሽኑ መስራችና የስራ አመራሮች ለህፃን አይነስውራኑ ምግብ አዘጋጅተው
በማምጣት ከልጆቹ ጋር የቀን ውሏቸውን አሳልፈዋል።

ኤሌን ፋውንዴሽን ህፃናቶች እና እናቶች ላይ በትኩረት እየሰራ ያለ የእርዳታ ድርጅት እንደመሆኑ በቀጣይ ከማህበሩ ጋር በአብሮነት የመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል።

አዳሪ ትምህርት ቤቱን ያስጎበኘችው የማህበሩ ምክትል ርዕሰ መምህርት ወ/ሪት ሳሚያ ሙስጦፋ ለጎብኝዎቹ ምስጋናዋን አቅርባለች።....................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

ሙነሽድ ቶፊቅ ዩሱፍ የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኘ።................................................መጋቢት 25/2...
03/04/2026

ሙነሽድ ቶፊቅ ዩሱፍ የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኘ።................................................
መጋቢት 25/2018ዓ.ል.................................................
አዲስ አበባ..................................................

በዛሬው ዕለት ሙነሽድ ቶፊቅ ዩሱፍ በሸገር ሲቲ ቡራዩ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኘ።

በነሽዳዎቹ የምናውቀው ሙነሽድ ቶፊቅ ከህፃን አይነስውራኑ ጋር የቀን ውሎውን በተለያዩ ፕሮግራሞች በማሳለፍ በልጆቹ ጥያቄ መሰረት ለተማሪዎች ከቦታ ቦታ መንቀሳቀሻ የትራንስፖርት ሰርቪስ፣ ለአዳሪ ትምህርት ቤቱ ጄኔሬተር እንዲመቻች እና የቁርአን ማህበሩ አሁን ካለበት ደረጃ በተሻለ እንዲሰፋ ለማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮቹ ጥሪ አቅርቧል።

የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ከድር ማህሙድ ሙነሽድ ቶፊቅ ዩሱፍ የህፃን አዳሪ ትምህርት ቤቱን ስለጎበኘ እና ማህበሩን ለመደገፍ ለማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮቹ ላቀረበው የድጋፍ ጥሪ ምስጋናውን አቅርቧል።....................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

ጁምዓ  ምርጥ ቀን ❤️❤️የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦"ፀሐይ ከምትወጣባቸው ቀናት ሁሉ በውስጡ የጁምዓ ቀን ምርጥ ቀን ነው። በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፤ በዚያ ቀን ጀነት ገ...
03/04/2026

ጁምዓ ምርጥ ቀን ❤️❤️

የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦

"ፀሐይ ከምትወጣባቸው ቀናት ሁሉ በውስጡ የጁምዓ ቀን ምርጥ ቀን ነው። በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፤ በዚያ ቀን ጀነት ገባ፤ በዚያ ቀን ከጀነት ወጣ። (የትንሣኤ) ቀንም የምትቆመው በጁምዓ ቀን ነው።"
(ሙስሊም ዘግበውታል)

መልካም ጁመዓ ይሁንልዎ❤️❤️....................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ ውድ የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የማህበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦች ዛሬ የአይነስውራን ማህበራዊ ሂወት ምን እንደሚመስል በጥቂቱ እንመለከታለ...
01/04/2026

አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ ውድ የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የማህበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦች ዛሬ የአይነስውራን ማህበራዊ ሂወት ምን እንደሚመስል በጥቂቱ እንመለከታለን አብሮነታችሁ አይለየን።
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••

የአይነ ስውራን ማህበራዊ ህይወት
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••
በኢትዮጵያ የአይነ ስውራን ማህበራዊ ህይወት በውስጡ በርካታ ፈተናዎችንና ውጣውረዶችን የያዘ ነው። ማህበራዊ ህይወታቸው ከቤተሰብ ጀምሮ በትምህርት፣ በስራና በማህበራዊ ግንኙነቶች ውስጥ የሚያልፍ ሲሆን፣ ዋና ዋናዎቹ ገፅታዎች የሚከተሉት ናቸው፡
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••
የአዳሪ ትምህርት ቤት ህይወት፦ ብዙ አይነ ስውራን ተማሪዎች ከአካባቢያቸው ርቀው በአዳሪ ትምህርት ቤቶች በመግባት ይማራሉ። ይህ ሁኔታ በጥቂቱም ቢሆን እርስ በእርስ እንዲተዋወቁና ትስስር እንዲፈጥሩ ይረዳቸዋል።ማህበራችን አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበርም አይነ ስውራን የእውቀት ብርሀን እንዲያገኙ ህፃን አይነስውራንን መደበኛ እና የዲን ትምህርት በአዳሪ ትምህርት ቤቱ እያስተማረ እና የብሬል ቁርአን አትሞ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ለአይነስውራን በነፃ እያከፋፈለ እንዲሁም የብሬል ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ።
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••
የመሰረተ ልማት ተግዳሮቶች፦ በትምህርት ቤቶችም ሆነ ከትምህርት ቤቶች ውጪ አካባቢዎች ምቹ የመሰረተ ልማት (ማለትም የተመቻቸ መንገዶችና የትምህርት ግብዓቶች) አለመኖር ለአይነስውራን በነፃነት የመንቀሳቀስና የመሳተፍ አቅማቸውን ይገድባል።እነዚህን ችግሮች ለማቃለል ማህበራችን በአዳሪ ለሚያስተምራቸው ለአይነስውር ህፃናት በሚመች መልኩ አዳሪ ትምህርት ቤቱን ገንብቶ እያስተማረ እና የብሬል አፃፃፍ ስልቶችን ፣ እንዲሁም አይነ ስውር ልጆች እንዴት ከቦታ ቦታ እንደሚንቀሳቀሱ (mobility orientation )እና ኬን (ዱላ) እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ እያስተማረ ይገኛል።
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••
ማህበራዊ ግንኙነትና ድጋፍ፦ በአዳሪ ትምህርት ቤት የሚማሩ አይነስውራን ከማህበረሰቡ ጋር የመገናኘት እድላቸው ዝቅተኛ ስለሆነ አብዛኛውን ጊዜ በማህበራዊ ሂወታቸው የተገደቡ ናቸው።ማህበራችን ይህንን ችግር ለመቅረፍ በአዳሪ ትምህርት ቤቱ እያስተማራቸው ያሉትን ህፃን አይነስውራን ማህበረሰቡ መጦ እንዲጎበኛቸው ጥሪውን እያቀረበ እና ጎብኝዎችን እየተቀበለ ይገኛል።
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••
የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት፦ በአሁኑ ወቅት እንደ ስክሪን አንባቢ (Screen Readers) ያሉ ቴክኖሎጂዎች አይነ ስውራን ከማህበራዊ ሚዲያና ከዲጂታል አለም ጋር እንዲገናኙና መረጃ እንዲያገኙ እያገዟቸው ይገኛሉ።ማህበራችንም በድርጅቱ እያስተማሩ ለሚገኙ አይነስውራን መምህራኖች የኮንፒውተር ስልጠና እድሎችን አመቻችቷል እንዲሁም የተለያዩ መፅሀፍቶችን በድምፅ(audio book ) በማዘጋጀት ለአይነ ስውራን ተደራሽ እያደረገ እና የድምፅ መቅጃ(voice recorder) መሳሪያዎችን ለህፃን አይነስውራኑ በመስጠት የትምህርት ሂደቱ እንዲቀልላቸው እያደረገ ይገኛል ።
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••
የህብረተሰቡ አመለካከት፦ ምንም እንኳን አዎንታዊ ለውጦች ቢኖሩም፣ አሁንም ድረስ በህብረተሰቡ ዘንድ የሚታዩ የተሳሳቱ አመለካከቶችና አግላይነት በስራና በማህበራዊ ተሳትፏቸው ላይ ተፅዕኖ ያሳድራሉ።ይህን ችግር በትንሹም ቢሆን ማህበራችን አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም ለመቅረፍ በማህበራዊ ሚዲያ ገፆቹ እና በተለያዩ የቴሌቪዥን ሚዲያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፅሁፎችን እና ምስሎችን እያሰራጨ ይገኛል።
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••
በአጠቃላይ የአይነ ስውራን ማህበራዊ ህይወት በራሳቸው ጥረትና በማህበራት ድጋፍ ወደተሻለ ደረጃ እየተቀየረ ያለ ቢሆንም፣ ምቹ አካባቢን ለመፍጠር ገና ብዙ ስራዎች ይቀራሉ።

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበርም የአይነ ስውራንን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ እና መንፈሳዊ ችግሮች ለማቃለል ሰፊ ስራዎችን እየሰራ ያለ ተቋም ነው።
•••🧑‍🦯 🌴 📖🏇🌴👨‍🦯 •••

19/03/2026

ውድ የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የማህበራዊ ሚዲያ ቤተሰቦቻችን እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አልፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን !!
አላህ የሁላችንንም ፆም ይቀበለን ።
በአሉ የሰላም የደስታ እንዲሁም የመተሳሰብ ያድርግልን!!
☪️ ኢድ ሙባረክ🌙

የኑር ሸገር ፕሮፐርቲስ እና የፕራይም ሪል እስቴት ባለቤቶችና የስራ ኃላፊዎች የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህጻን አይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ። ......................
14/03/2026

የኑር ሸገር ፕሮፐርቲስ እና የፕራይም ሪል እስቴት ባለቤቶችና የስራ ኃላፊዎች የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህጻን አይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ። ..................................................
መጋቢት 5/2018ዓ.ል.................................................
አዲስ አበባ

የኑር ሸገር ፕሮፐርቲስ እና ፕራይም ሪል እስቴት ባለቤቶችና የስራ ኃላፊዎች በሸገር ሲቲ ቡራዩ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የህፃን አይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ጎበኙ።

የድርጅቶቹ ባለቤቶችና የስራ ኃላፊዎች ከህጻን አይነ ስውራን ተማሪዎች ጋር ኢፍጣር ያፈጠሩ ሲሆን የማህበሩን በጎ ተግባር ለመደገፍም የአባልነት ቅጽ ሞልተዋል ።

ጎብኝዎቹ በጉብኝታቸው ደስታ እንደተሰማቸው በመግለፅ በቀጣይም የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የአይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ድጋፍ ሊያገኝ በሚችልበት ሁኔታ ላይ እንደሚሰሩ ገልጸዋል።

ለጎብኚዎቹ ምስጋናቸውን ያቀረቡት የህፃን አይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ኢብራሂም ሰኢድ በቀጣይም ከማህበሩ ጎን እንዲሆኑ አደራ ብለዋል።....................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

Address

Around 6kilo
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:00
Tuesday 08:30 - 17:00
Wednesday 08:30 - 17:00
Thursday 08:30 - 17:00
Friday 08:30 - 17:00
Saturday 08:30 - 11:00

Telephone

+251903999988

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም:

Share