Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም

Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም Abdellah Ibnu Umi Mektum Qur’an Association is a certified religious non-governmental organization
CBE:-1000399004393

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ለአይነስዉራን የብሬል ቁርአን ስልጠና ሰጠ:: ••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••ሀምሌ 29/2018 ዓ.ል       ...
05/08/2026

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ለአይነስዉራን የብሬል ቁርአን ስልጠና ሰጠ::
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ሀምሌ 29/2018 ዓ.ል
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

የአይነስውራንን መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶች ለማቃለል እየተጋ የሚገኘው አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር በቡታጅራ ከተማ ለሚገኙ አይነስዉራን የብሬል ቁርአን ስልጠና ሰጠ ::

ስልጠናዉ ከዚህ ቀደም የብሬል ቁርአን ስልጠና ላልወሰዱ በቡታጅራ እና አካባቢዋ ለሚገኙ ሙስሊም አይነ ስውራንን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ነው።

አይነስዉራኑ የብሬል ቁርአንን በእራሳቸዉ ማንበብ እንዲችሉ በማድረግ ከአላህ ቃል ቁርአን ጋር እንዲገናኙ ማስቻል ነው ።

የቁርአን ማህበሩ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል የብሬል ቁርአን ያከፋፈለ እና የብሬል ቁርአን ስልጠና የሰጠ መሆኑ የሚታወስ ነው ።..................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

CBE:-1000399004393
ABISINIYA BANK:-48811598
AWASH BANK:-01410877825900
Zemzem bank:-0019488010301
Hijra Bank:-1002787770001
Oromiya hebret sera bank :-1033100001836

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

መልካም ጁምዐ💚የተዋበ ጁመአ ይሁንልዎ።አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ ዋና ቢሮ:6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527 የትምህርት ቤቱ አድራሻ:ቡራዪ ቄራ ከፖ...
31/07/2026

መልካም ጁምዐ💚

የተዋበ ጁመአ ይሁንልዎ።

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ
ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ

Telegram channel
t.me/Abdellahium10

face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL

website
abdellahium.org

Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY

Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding

WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

ጁምዓ ልዩ ቀን  ❤️❤️ምላሽ የሚገኝበት ሰዓት (ሳአቱል ኢጃባ)በጁምዓ ቀን ዱዓ የሚቀበልበት ልዩ ሰዓት እንዳለ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናግረዋል፦"በጁምዓ ቀን አንድ ሰዓት አለች። አንድ ሙስሊም...
24/07/2026

ጁምዓ ልዩ ቀን ❤️❤️

ምላሽ የሚገኝበት ሰዓት (ሳአቱል ኢጃባ)

በጁምዓ ቀን ዱዓ የሚቀበልበት ልዩ ሰዓት እንዳለ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናግረዋል፦
"በጁምዓ ቀን አንድ ሰዓት አለች። አንድ ሙስሊም በዚያች ሰዓት ቆሞ (አላህን) እየለመነ የገጠመው ከሆነ፣ አላህ የጠየቀውን ነገር ይሰጠዋል።"
(ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል)
(ምሁራን ይህች ሰዓት ኢማሙ ሚንበር ላይ ከወጡበት ጊዜ አንስቶ እስከ ሶላቱ መጨረሻ ወይም ከዐስር በኋላ እስከ ፀሐይ መግባት ባለው ጊዜ እንደሆነ ገልጸዋል።)

መልካም ጁመዓ ይሁንልዎ❤️❤️........................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ: 6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527
የትምህርት ቤቱ አድራሻ: ቡራዩ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ
ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።
በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel:- t.me/Abdellahium10
face book page: https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website:- abdellahium.org
Youtube:- https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok:- https://www.tiktok.comboarding
WhatsApp:- https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

የቁርአን ማህበሩ ከሲዳማ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ስራ አስፈጻሚ አባላት ጋር ተወያየ። ••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••ሀምሌ 6/2018 ዓ.ል...
13/07/2026

የቁርአን ማህበሩ ከሲዳማ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ስራ አስፈጻሚ አባላት ጋር ተወያየ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ሀምሌ 6/2018 ዓ.ል
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

​የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አመራሮች ከሲዳማ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ አባላት ጋር ፍሬያማ ውይይት አደረጉ።

​ውይይቱ በዋናነት በሲዳማ ክልል ውስጥ የሚኖሩ የአይነ ስውር የማህበረሰብ ክፍሎችን ሁለንተናዊ በሆነ መንገድ መደገፍ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ያተኮረ ነው።

የቁርአን ማህበሩ እና የከፍተኛ ምክር ቤቱ የስራ አስፈጻሚዎች በአይነ ስውራን ላይ የሚስተዋሉትን መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በዘላቂነት ማቃለል በሚቻልባቸው ስልቶች ዙሪያ በስፋት መክረዋል።

የክልሉ አይነ ስውራን የብሬል ቁርአን ማንበብና መጻፍን ጨምሮ አጠቃላይ መንፈሳዊ ህይወታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት፣ ማህበራዊ ተሳትፏቸውን በማጠናከር የሚደርስባቸውን መገለል ማቃለል ፣ የገቢ ማስገኛ እድሎችን ማመቻቸት እንዲሁም የክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠናዎችን ማግኘት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ በስፋት ተወያይተዋል።

ሁለቱ ተቋማት በክልሉ ያሉ አይነ ስውራንን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቀጣይ በትብብር ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል።.................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

CBE:-1000399004393
ABISINIYA BANK:-48811598
AWASH BANK:-01410877825900
Zemzem bank:-0019488010301
Hijra Bank:-1002787770001
Oromiya hebret sera bank :-1033100001836

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የህጻናት አይነ ስውራን ተማሪዎች የክረምት እረፍት ሽኝት መርሃ ግብር በደመቀ ሁኔታ አካሄደ። ••••••••••••••••••••••••••••••••...
05/07/2026

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የህጻናት አይነ ስውራን ተማሪዎች የክረምት እረፍት ሽኝት መርሃ ግብር በደመቀ ሁኔታ አካሄደ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ሰኔ 28/2018 ዓ.ል
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

​የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር የህጻናት አይነ ስውራን ተማሪዎችን የክረምቱን እረፍት ወቅት መነሻ በማድረግ ያዘጋጀው ልዩ የሽኝት መርሃ ግብር በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል።

በመርሃ ግብሩ ላይ የማህበሩ የቦርድ እና የማኔጅመንት አመራር አባላት፣ መምህራን፣ ሰራተኞች፣ የተማሪ ወላጆች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች ታድመዋል።

​የማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ከድር ማህሙድ እና የአዳሪ ትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ኢብራሂም ሰዒድ ለታዳሚዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ተማሪዎች በክረምት ቆይታቸው ወቅት ሊያደርጓቸው በሚገቡ አንኳር ጉዳዮች ላይም የአደራ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

​በዕለቱ ህጻን አይነ ስውራን ተማሪዎች ያቀረቧቸው ልዩ ልዩ አስተማሪና አዝናኝ ፕሮግራሞች የብዙሃኑን ቀልብ የሳቡና የልጆቹን አቅም ያሳዩ ናቸው።

ዑስታዝ ካሚል ጠሃ በመርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት አይነ ስውርነትን እና ትዕግስትን የተመለከተ ዳዕዋ ያደረጉ ሲሆን በትምህርት ዘመኑ በመደበኛ ትምህርታቸው እና በቁርአናቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

ሽልማቱ ተማሪዎቹ በቀጣይም በትምህርት እና በቂርአታቸው የበለጠ እንዲተጉና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማነሳሳት የተደረገ ነው።

​የቁርአን ማህበሩ ለተማሪ ወላጆች በአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ ሸይኽ ሙሀመድዘይን ዘኽረዲን የተዘጋጀው የቁርአን ተፍሲር በስጦታ መልክ አበርክቷል።

​የዘንድሮው የክረምት እረፍት ሽኝት መርሃ ግብር ማህበሩ ለተማሪዎቹ የሚሰጠውን ሁለንተናዊ ድጋፍና ከወላጆች ጋር ያለውን ጥብቅ ትስስር ያሳየበት ሆኖ በስኬት ተጠናቋል።..................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

CBE:-1000399004393
ABISINIYA BANK:-48811598
AWASH BANK:-01410877825900
Zemzem bank:-0019488010301
Hijra Bank:-1002787770001
Oromiya hebret sera bank :-1033100001836

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ለአይነ ስውራን አባላቶቹ የዳዕዋ እና የሰደቃ ፕሮግራም አዘጋጀ። ••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••ሰኔ 21/2018...
28/06/2026

አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር ለአይነ ስውራን አባላቶቹ የዳዕዋ እና የሰደቃ ፕሮግራም አዘጋጀ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ሰኔ 21/2018 ዓ.ል
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

​በሚንበር ቴሌቪዥን የሀሙስ ምሽት ፕሮግራማቸው በስፋት በሚታወቁትና በሚወደዱት በሸይኽ ሙሀመድ ኢብራሂም በመቶዎች ለሚቆጠሩ የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አባል አይነ ስውራን ልዩ የዳዕዋና የምክር መርሃ ግብር ተከናወነ።

​የዳዕዋ መድረኩ የተከናወነው በአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም አዳሪ የህጻናት አይነ ስውራን ትምህርት ቤት ውስጥ ሲሆን በዕለቱም በርካታ ተማሪዎችና ታዳሚዎች ተገኝተዋል።

​የሸይኽ ሙሀመድ ዳዕዋ ያተኮረው በዋናነት በታላቁ ቁርአን ክብርና ደረጃ እንዲሁም በትዕግስት (ሶብር) ምንዳ ላይ ነው።

አላህ ለሰዎች የሰጣቸውን የቁርአን ጸጋ እንዴት ሊጠብቁትና ሊጠቀሙበት እንደሚገባ በሰፊው ያብራሩት ሸይኽ ሙሀመድ ኢብራሂም አይነ ስውራን ለየትኛውም ዱንያዊ ችግር ሳይንበረከኩ የቁርአንን ብርሃን ለመጨበጥ እንዲተጉ አደራ ብለዋል።

​የህይወት ፈተናዎችን በትዕግስት ማለፍ በአላህ ዘንድ ያለውን ታላቅ ዋጋና ደረጃ በማስታወስ የአይነ ስውራኑን የውስጥ ጥንካሬና ተነሳሽነት የሚያጎለብቱ ምክሮችን አስተላልፈዋል።

​መርሃ ግብሩ በአይነ ስውራን ዘንድ ትልቅ መነሳሳትንና ደስታን የፈጠረ ሲሆን አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር በመርሃ ግብሩ ላይ ለተገኙ አይነ ስውራን የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አድርጓል።..................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

CBE:-1000399004393
ABISINIYA BANK:-48811598
AWASH BANK:-01410877825900
Zemzem bank:-0019488010301
Hijra Bank:-1002787770001
Oromiya hebret sera bank :-1033100001836

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

ዶክተር ሚስባህ ሳኒ የአብደላህ ኢብኑ ዑሚ መክቱም የህጻናት አይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ። ••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••ሰኔ 19/2018 ዓ.ል...
26/06/2026

ዶክተር ሚስባህ ሳኒ የአብደላህ ኢብኑ ዑሚ መክቱም የህጻናት አይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ሰኔ 19/2018 ዓ.ል
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••

​ታዋቂው ቃሪዕ ዶክተር ሚስባህ ሳኒ የአብደላህ ኢብኑ ዑሚ መክቱም የህጻናት አይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤትን በመጎብኘት ለተማሪዎቹ እና ለተቋሙ ያላቸውን አጋርነት አሳይተዋል።

​ዶክተር ሚስባህ በጉብኝታቸው ወቅት ለህጻናቱ ቁርአን በመቅራት መንፈሳዊ ማበረታቻ የለገሱ ሲሆን ተማሪዎቹ ባላቸው የእይታ ውስንነት ሳይበገሩ የቁርአን ብርሃንን ለመቅሰም የሚያደርጉትን ጥረት አድንቀዋል።

ዑስታዙ አክለውም አቅማቸው በፈቀደው ሁሉ የአብደላህ ኢብኑ ዑሚ መክቱም የቁርአን ማህበርን ለመደገፍ ቃል ገብተዋል።

​የተቋሙን አስፈላጊነትና የህጻናቱን ሁኔታ በቅርበት የተመለከቱት ዶክተር ሚስባህ ሳኒ መላው ኢትዮጵያዊ የአብደላህ ኢብኑ ዑሚ መክቱም አዳሪ ትምህርት ቤትን በአካል እንዲጎበኝና ለህጻናቱ የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ አገራዊና ወንድማዊ ጥሪ አቅርበዋል።

​የቁርአን ማህበሩ አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች በበኩላቸው ዑስታዝ ዶክተር ሚስባህ ሳኒ ጊዜያቸውን ሰውተው ማዕከሉን በመጎብኘታቸውና ለህጻናቱ ያሳዩትን ታላቅ ፍቅርና ድጋፍ የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበውላቸዋል።..................................................
የአብደላህ ኢብኑ ኡሚ መክቱም የቁርአን ማህበር አድራሻ :- ዋና ቢሮ:
6 ኪሎ ሊደርሺፕ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 527

የትምህርት ቤቱ አድራሻ:
ቡራዪ ቄራ ከፖሊስ ጣቢያው ዝቅ ብሎ

ለተጨማሪ መረጃ
☎️ ፡- 0903999988
0903999970
0993499914 ይደውሉ።

CBE:-1000399004393
ABISINIYA BANK:-48811598
AWASH BANK:-01410877825900
Zemzem bank:-0019488010301
Hijra Bank:-1002787770001
Oromiya hebret sera bank :-1033100001836

በተጨማሪ ማህበራዊ ገፆችን ይከታተሉ
Telegram channel
t.me/Abdellahium10
face book page
https://www.facebook.com/profile.php?id=100069567716760&mibextid=ZbWKwL
website
abdellahium.org
Youtube
https://youtube.com/?si=tZNYmmwCf0x6ABNY
Tiktok
https://www.tiktok.com/.boarding
WhatsApp
https://chat.whatsapp.com/G6wojmtA8N7GFDoOTuZlXI

Address

Around 6kilo
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:00
Tuesday 08:30 - 17:00
Wednesday 08:30 - 17:00
Thursday 08:30 - 17:00
Friday 08:30 - 17:00
Saturday 08:30 - 11:00

Telephone

+251903999988

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Abdellah Ibnu Umi Mekhtum-አብደላህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም:

Shortcuts

Share