09/04/2026
9th April 2026 | Gamo Zone | Chencha Zuria Woreda and Chencha Town Adminstration!
The Ethiopian Catholic Church Social Development Commission, through Spiritan Community Outreach Ethiopia (SCORE), Arbaminch Area Office, under the Chencha School-Centered Inclusive Community Development Project (C-SICD), has provided crossbred dairy cattle support to selected schools from Chencha Zuria Woreda and Chena Town Adminstration!
A total of seven crossbred dairy cattle (two bulls and five heifers) were distributed to three beneficiary schools to strengthen school-based income generation and improve the livelihoods of vulnerable students and surrounding communities through sustainable dairy production and livestock rearing!
The support was allocated to Doko Tsida Kebele Primary and Middle School and Mafona Zolo Primary and Middle Schools, each receiving one bull and two heifers, while Doko Shaye Primary and Middle School received one heifer! It was noted that this is the second round of support provided for Doko Shaye's Primary and Middle school, and that previously, 2 heifers and 1 bull were already supported to the school!
This intervention, valued at over ETB 695,000, is intended to enhance household resilience, promote inclusive education support systems, and contribute to long-term community economic empowerment!
Sincere appreciation is extended to our valued donor, Misean Cara, for their generous support and continued commitment to improving the well-being of disadvantaged communities!
------------------------------
ሚያዝያ 1፣ 2018 ዓ.ም | ጋሞ ዞን | ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ እና ጨንቻ ከተማ አስተዳደር!
የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ማህበራዊ ልማት ኮሚሽን፣ የማህበረ መንፈስ ቅዱስ ማህበረሰብ አገልግሎት በኢትዮጵያ (SCORE)፣ የአርባምንጭ አካባቢ ጽ/ቤት እየተገበረ ባለው በጨንቻ ትምህርት ቤትን ማዕከል ባደረገ አካታች የማህበረሰብ ልማት ፕሮጀክት በኩል ከጨንቻ ዙሪያ ወረዳ እና ከጨንቻ ከተማ አስተዳደር ለተመረጡ ትምህርት ቤቶች፣ ድቅል የወተት ላሞችን እና ወይፈኖችን ድጋፍ አደረገ!
በት/ቤት ላይ የተመሰረተ የገቢ ማስገኛን ለማጠናከር እና የተቸገሩ ተማሪዎችን እና የአካባቢውን ማህበረሰቦች በዘላቂ የወተት ምርትና የእንስሳት እርባታ ኑሮ ለማሻሻል በአጠቃላይ ሰባት የተዳቀሉ የወተት ከብቶች (ሁለት ወይፈኖችና አምስት ጊደሮች) ለሦስት ተጠቃሚ ትምህርት ቤቶች ተሰራጭተዋል!
ድጋፉ የተከናወነው፣ ለዶኮ ፂዳ ቀበሌ አንደኛ ደረጃና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት እና ለማፎና ዞሎ አንደኛ ደረጃ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለእያንዳንዳቸው አንድ ወይፈን እና ሁለት ጊደሮች የተሰጣቸው ሲሆኑ ለዶኮ ሻዬ አንደኛ ደረጃ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት አንድ ጊደር ተሰጥቷቸዋል! ለዶኮ ሻዬ አንደኛ ደረጃ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የተደረገው ድጋፍ ለሁለተኛ ዙር ሲሆን ከዚህ ቀደም 2 ጊደርና 1 ወይፈን ድጋፍ ተደርጎላቸዋል!
ይህ ከ695,000 ብር በላይ የሚገመተው ድጋፍ የቤተሰብን ተቋቋሚነት ለማጎልበት፣ አካታች የትምህርት ድጋፍ ስርዓቶችን ለማስፋፋት እና የረጅም ጊዜ የማህበረሰብ ኢኮኖሚን ለማጠናከር ያለመ ነው!
ለጋሽ ድርጅታችንን ሚሺን ካራን (Misean Cara) ላደረጉልን ታላቅ ድጋፍ እና ለተቸገሩ ማህበረሰቦች የኑሮ ሁኔታን ለማሻሻል ላሳዩት ቁርጠኝነት ከልብ እናመሰግናለን።
--------------------------------
Stay Connected With Us to Receive Updates on our Ongoing Project Activities:-
እየተከናወኑ ባሉ የፕሮጀክት ተግባራት ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት ከታች ባሉ የማህበረሰብ ድህረ-ገፆች ይከታተሉን፡-
Twitter: x.com/SCORE_1972
Linkedin: www.linkedin.com/company/spiritan-community-outreach-ethiopia-score/
Instagram: www.instagram.com/score1972?igsh=eHBuMXM4OHJ5YXlu
Tiktok: www.tiktok.com/.community?_r=1&_t=ZM-92FQcY03Lps
YouTube: youtube.com/-spiritancommunityout934?si=OHR8KAhb1a8UO1eM
👉 Follow and Subscribe!!!
Spiritan Community Outreach Ethiopia (SCORE)