Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/ኢወጤ-ሰባት/

Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/ኢወጤ-ሰባት/ All youths in Ethiopia can be a member of Ethiopian youth Health,Peace and Culture platform .

የጤናዉ ዘርፍ መልካም ዜና !!!ኬ ኤም ኤስ ኢቲኤች ኽልዝ ትሬዲንግ አክሲዮን ማኅበር (KMS ETH HEALTH Trading S.C) በይፋ የሼር ሽያጭ ሰኔ 1/ 2014 ዓ.ም ሊጀምር ነዉ ፡፡...
06/06/2022

የጤናዉ ዘርፍ መልካም ዜና !!!

ኬ ኤም ኤስ ኢቲኤች ኽልዝ ትሬዲንግ አክሲዮን ማኅበር (KMS ETH HEALTH Trading S.C) በይፋ የሼር ሽያጭ ሰኔ 1/ 2014 ዓ.ም ሊጀምር ነዉ ፡፡

የእርስዎንና የቤተሰብዎን ጤና በማንኛዉም ጊዜና ቦታ በባለቤትነት የሚያገኙበትን ዕድል ዛሬ መወሰን አለብዎት ፡፡

ኬ ኤም ኤስ ኢቲኤች ኽልዝ ትሬዲንግ አክሲዮን ማኅበር (KMS ETH HEALTH Trading S.C) ከኢትዮጵያ፣ ካናዳ፣ እንግሊዝና እና አሜሪካ በመጡ ባለሙያዎች እና የፈጠራ ባለሙያዎች የተቋቋመ በጤና አጠባበቅ ዲጅታል ዘርፍ እንዲሁም አገልገሎትና ምርት ላይ የተሠማራ በኢትዮጵያ የመጀመርያው ኩባንያ ነው። ደርጅቱ የሚሰጠው በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት በህብረተሰቡ የእለት ከእለት የህይወት እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ ሚና በመጫወት ቀላል የማይባል አስተዋጽኦ ለህብረተሰቡ ያበረክታል ፡፡በዚህም ጤናዎ( TENAWO) የሞባይል መተግበሪያ እና ድረ-ገፅ እንዲሁም የጥሪ ማዕከል በስራ ላይ አዉሎ አገልገሎት እየሰጠ ይገኛል ፡፡ በተጨማሪም በኩባንያው ስም የህክምና አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ለመክፈት፤ የመድኃኒት እና የህክምና መገልገያዎችን ወደሀገር ውስጥ በማስመጣት በተመጣጣኝ ዋጋ ለማከፋፈል ፤ለመንግሥታዊ የጤና ተቋማት ዲጂታል የጤና ስርዓት መዋቅር በመዘርጋት እንደ አንድ ክንፍ ለማገልገል እንዲሁም በኢትዮጵያ የፋርማሲዩቲካል እና የህክምና መሳሪያዎች አምራች ፍብሪካዎችን ለመገንባት ዝግጅቱን ጨርሶ የጤና አግልገሎት ከሁሉም በላይ መሰረታዊ የሰው ልጅ ፍላጎት ስለሆነ ኩባንያዉ በይፋ የህዝብ መሰረትና ባለቤትነት እንዲኖረው በማሰብ ህዝባዊ የሆነና ህዝባችንን በማሳተፍ የተሻለና ቀልጣፋ የጤና ስርዓት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማሰብ ጭምር የሼር ሽያጭ የጀመረ መሆኑን በይፋ እናበስራለን ፡፡

በሃገራችን የመጀመሪያ የሆነዉን ጤናዎ( TENAWO) የሞባይል መተግበሪያ እና ድረ-ገፅ (www.tenawo.com) እንዲሁም የጥሪ ( 9456) ማዕከል ለግል ፋርማሲዎች፣ ለላቦራቶሪ አገልግሎት አቅራቢዎች፣ ለራዲዮሎጂ ምርመራ አቅራቢዎች፣ለግል የጤና ተቋማት/ክሊኒኮችና ሆስፒታሎች፣ለዶክተሮች ቀጠሮ፣የላብራቶሪ፣ዲያግኖስቲክስና የራዲዮሎጂ ተቋማት ፤የአንቡላንስ ሰጪ፣ የኦክስጅን አቅራቢ ድርጅቶችን ፤የጤና ኢንሹራንስ፣ የቤት ለቤት ህክምና ሰጪ ተቋማትን፤ ከሃገር ውጭ የላቀ ህክምናን ለሚሹ እና ሌሎችም አገልግሎት አቅራቢዎች እና አገልግሎት ፈላጊዎች ጊዜ እና ገንዘብን የሚቆጥብ የቴክኖሎጂ ግኝት ሲሆን ይህም ቴክኖሎጂ የታክሲ አገልግሎትን ጨምሮ በጂፒኤስ 500 ሜትር ራዲየስ ውስጥ የሚፈልጉትን አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያግዝ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ አገልግሎቱን በ 9456 አጭር የስልክ ጥሪ ማዕከል በመታገዝ ከላይ የተገለፁትን አገልግሎቶች ማግኘት የሚቻልበት እጅግ ዘመናዊና ቀልጣፋ አስራርን በመከተል አሁን በስራ ላይ ይገኛል፡፡

ኩባንያዉ ከ ሴኔ 1/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለጥቂት ጊዜ የሚቆይ በይፋ የሼር ሽያጭ በሁሉም ባንኮች በተከፈቱ ቁጥሮች ይጀመራል ፡፡

መመዝገቢያ ቅፅ

https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfjYuB2Oc_1S8AE1XBFuHWR_HMElHNzc5uo81UKVAYpqVfYVQ/viewform?usp=pp_url

ለበለጠ መረጃ

ስልክ ቁጥር: +251116683203/04
+251116676593
+251904868788
945
ኢሜል: [email protected] / [email protected]
ፖስታ ሳጥን ቁጥር ፡ 2178

የማህበራዊ መገናኛ መረቦች
Twitter: https://twitter.com/TenawoApp?t=GSJz4VyC1YkUfY7xror7ew&s=09
Instagram: https://www.instagram.com/tenawo_app
linkedin: https://www.linkedin.com/in/tenawo-app-957a23229
Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100075586423620
Youtube: https://www.youtube.com/channel/UC66olQjsEe7kmCoIwbVbuGg
Telegram: https://t.me/joinchat/lNz6OiDmJiJjMmM0

webiste :www.tenawo.com

አድራሻ ፡ አዲስ አበባ ፤ከተማ ቦሌ ክ/ከተማ፤ ወረዳ 07 ፤ ገብሬኤላ ህንፃ ሶስተኛ ፎቅ ፤ቢሮ ቁጥር 302 ፤ከሳልተ ምህረት ወደ ጃክሮስ በሚወስደው መንገድ ፡፡

Connecting our country with technology to modernize the health system is not a matter of time. To save clients time and money, as well as the introduction of modern technologies that streamline the service delivery of service providers, will significantly improve the health system of our country and...

29/06/2021

Job description
Internal/external vacancy announcement
Organization description
KMS ETH health trading SC is a business oriented share company works on country’s health system and will be launched soon. KMS ETH health trading SC office is based on Addis Ababa. KMS ETH health would like to invite experienced and competent candidates for the following listed vacant posts:
Email : [email protected] /[email protected]
TITLE: Human Resource and Finance Administrator
Location: Addis Ababa, Ethiopia
REPORTING TO: Reporting to: CEO of KMS ETH Health Trading S.C Ethiopia
Reporting to the job holder: ONE
COMMITMENT: Full time
DURATION: 3 Month Contract extended based on achievements
REMUNERATION: Negotiable and based on experience
APPLICATION: KMS ETH Health Trading S.C Head Office in face
DEADLINE FOR APPLICATIONS: From June 30 to July 07 / 2021 and on July 7 applications will be reviewed on a rolling basis. Only shortlisted candidates will be contacted and interviewed.
START DATE: From July 10 or upon agreement

MAIN DUTIES/RESPONSIBILITIES

The main responsibilities of this role is to manage the accounting and HR admin including conducting regular monitoring and follow-up of a number of financial and human resource administration. This role is high-volume, with end-to-end hands on exposure, requiring someone with significant tenacity who can deliver results on-time and achieving mission and vison of the company.

PRIMARY RESPONSIBILITIES

Lead the day-to-day work within KMS ETH Health Trading S.C CEO
Manage the finance and HR admin team to ensure smooth operations.
Enforce and implement necessary accounting process controls to ensure quality and compliance including proposing updates to the financial policies and procedures
Ensure the foundation is compliant with national statutory reporting and lead the local audit/s including project audits.
Manage the finance and accounting systems in the head office and regulate human resource administration.
Prepare and analyze monthly project forecast and yearly financial latest estimate (cumulative current to year end position) and enforce associated budgetary controls.
Prepare financial project reports to CEO, management, donors/partners as required.
Lead financial support to the fundraising team, including financial budgets for marketing purposes.
Work day-to-day closely with in KMS ETH Health Trading S.C CEO and respond to any additional assistance as required.
Manage procurement and logistics functions in the office and ensure proper accountability and compliance with all applicable policies.
Facilitate and coordinate HR admin responsibilities & activities with support from the KMS ETH Health Trading S.C HR team.
Perform regular financial activities and report timely to the CEO and other concerned bodies.
Regulate other workers based on HR operating manuals
Strong time management skills with the ability to multitask.
Knowledge of accounting software
Good communication skills, both written and verbal
Effective leadership qualities
Project completion ability
Other duties as assigned by the line with CEO of KMS ETH health trading SC


University degree in accounting, finance, business, management business administration or related fields.
:
- minimum of 2 years + experience in a similar role, experience with share company and PLC is an advantage, previous experience of project controlling and finance regulation is preferred and strong Excel skills and other computer skills.

SKILLS & PERSONAL ATTRIBUTES
Passionate and committed to Reach for Change’s mission, social change, social entrepreneurship and our programs.
Approach work with a collaborative “can do” attitude and a desire for continuous improvement
Flexible and see change as a natural condition
Structured, independent and ability to take on ownership from start to finish of tasks/projects
Mature, balanced personality with ability to maintain a cool head under high peak periods with intense pressure
Fast learner with excellent analytical and problem-solving skills
A professional and resourceful style; the ability to work independently and as a team player, to take initiative, and to manage multiple, sometimes conflicting priorities.
Reach for Change recognizes that creating the change we want to see around us starts with ourselves, in our own organization.

KMS ETH health Trading SC would like to invite qualified, competent and energetic applicants on Contractual Basis.
Applicants should attach their Curriculum vitae, copies of degree or diploma transcript and other relevant documents
Women are encouraged to apply
Interested and qualified candidate are invited to apply within 5 working days to: -
KMS ETH Health Trading S.C
Addis Ababa City, Bole Sub City,
Woreda 07, F**a Mazoria Area,
Gebrila Building, Office number 302
Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251116683204 /+251-9-04-86-87-88
Email: [email protected] / [email protected]

የኢትዮጵያ ወጣቶች ጤና ፤ ሰላምና ባህል ትስስር/ኢወጤ-ሰባት/ ( Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/  የተመሰረተዉ  (ከፖለቲካ ፤ ...
07/06/2020

የኢትዮጵያ ወጣቶች ጤና ፤ ሰላምና ባህል ትስስር/ኢወጤ-ሰባት/ ( Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/ የተመሰረተዉ

(ከፖለቲካ ፤ ከሃይማኖትና ሌሎችም አስተሳሰብ ነፃ የሆነ የሲቪክ የወጣቶች ትስስር ነዉ )

ክፍል---1

በኢትዮጵያ ያሉ ወጣቶች በስነምግባር፤ በብቃትና በእዉቀት ታንፀዉ የራሳቸዉንና የሃገራቸዉን ጤና ፤ ሰላምና ባህል ጠብቁ ሃገር ተረካቢ ከመሆን ባለፈ ለሃገራቸዉ ዕድገትና ብልፅግና የራሳቸዉን አሻራ ለማስቀመጥ ሲባል በሁሉም አካባቢ ያሉ ወጣቶች ማለትም በገጠርም በከተማም ያሉትን ለማስተሳሰርና የጋራ ራዕይና ግብ እንዲሁም የጋራ ሃገራዊ ስኬት እንዲኖራቸዉ ተብሎ የተመሰረተ ሁሉን አቀፍ የወጣቶች ትስስር ነዉ ። ይህም በመሰረታዊነት ወጣትነትን በመሳል የተሻለ ግንዛቤ ያላቸዉና የሚያመዛዝኑ እንዲሁም ራሳቸዉን ላልባሌ ጉዳይና ለችግር እንዳይዳርጉ ትስስሩ በክትትልና በትብብር ለመስራት ታስቦ የተመሰረተ ነዉ ። ይህ ትስስር በሁሉም አካባቢ ያሉ ወጣቶችን የሚያጠቃልል ይሆናል። ትስስሩም የትምህርት ደረጃ ይኑራቸዉ አይኑራቸዉ ፤ ስራ ይኑራቸዉ አይኑራቸዉ ፤ ተማሪ ይሁንም መንግስት ሰራተኛ ፤ ወታደር ይሁንም ፖሊስ ፤ ሹፌር ይሁንም ረዳት ወዘተ ዘር ፤ ቀለም፤ የትምህረት ደረጃ ፤ የጤና ሁኔታ ፤ የሃብት መጠን፤ የኑሮ ሁኔታ ወዘተ ሳይለይ ሁሉንም የሚያስተሳስር ነዉ ።

ይህ ትስስር:-

1) በኢትዮጵያ ወጣቶች ከፍተኛ የሃገር አለኝታ እንዲሆኑና በኢኮኖሚ ፤ በፖለቲካ ፤በማህበራዊ ግንኙነት አስተዋጽኦ ላይ ትልቅ አሻራ እንዲያስቀምጡ ለማድረግ የተመሰረተ ትስስር ነዉ ።

2)ወጣቶች የተግባቦትና የመከባበር ልምድ እንዲያዳብሩ በተለያዩ ዘዴዎች እንዲታነፁና የተለያዩ አካበቢ ተሞክሮዎችን የሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ከሃገር ውጭ በማቅርብ እንዲታነፁ ማድረግ ከዚህ ውስጥም ዓርያ የሆኑ ወጣቶችን ከተለያዩ ዘርፎች ዓመታዊ ዕቅናና ምስጋና ማድረግ የሚችል ትስስር እንዲሆን ታስቦ የተመሰረተ ነዉ ።

3) የወጣቶችን ጤና በመከታተልና የግንዛቤ ማስጨበጫ በመስጠት ወጣቶች ከተለያዩ ተላላፊም ይሁን ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች ተጋላጭ እንዳይሆኑ በተከታታይ በትስስሩ ውስጥ ለመስራትና በዚህም ወጣት የጤና ባለሙያዎች ትልቅ ድርሻ እንዲኖራቸዉ ታስቦ የተመሰረተ ትልቅ ትስስር ነዉ ።

4) ወጣቶች በሰላምና በድህነት ጉዳይ ቀጥታ ተሳታፋና የጉዳዩ ባለቤት ስለሆኑ ወጣቶች በየአካባቢያቸውን ሰላምና ድህነትን ብሎም የሃገራቸዉን ሰላምና ደህንነት በበሰለና በሰከነ ሁኔታ እንዲመሩት ለማድረግ ታስቦ የተመሰረተ ትስስር ነዉ ። በዚህም ብዙ ተግባራት ከወጣቶች ጋር ይከናወናል ።

5) ወጣቶች በተለይ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የስራ አጥነት ችግር ገጥሟቸዋል ። ለዚህም ወጣቶችን ወደ አንድ ጥላ በማምጣት የተለያዩ የስራ ፈጠራዎች እንዲያከናውኑ እንዲሁም በሙያቸዉ የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸዉ ከመንግስትም ይሁን የግል ድርጅት ጋር የጋራ የስራ ስምምነት እንዲኖርና ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ለዚህም ትስስሩ ከፍተኛ የሰዉ ሃይል እንዲያንቀሳቅስ ታስቦ የተመሰረተ ነዉ ።

6) ይህ ትስስር ወጣቶች መረጃን የማግኘት መብታቸዉ ሆኖ እያለ በተሳሳቱ የመረጃ ምንጮቾ ወጣቶች ተስበዉ ጊዜያቸዉንና ጉልበታቸዉን በአልባሌ ጉዳይ ላይ እንዳያዉሉ የአመለካከትና የስነ ልቦና ዘይቤዎች ለወጣቶች ይቀርባሉ ። በዚህም ተስፋ ያላቸዉና ራሳቸዉን ከሱስ የጠበቁ እንዲሆኑ ታስቦ የተመሰረተ ትስስር ነዉ ።

7) ወጣቶች ያላቸዉን ልምድና ዕዉቀት በአግባቡ እንዲፈፅሙ ለወጣቶች የአመራረት skill እንዲሁም ወጣቶች በተለያዬ መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት አስተባባሪና መሪ እንዲሆኑ ትስስሩ ይታገላል ። እንዲሁም ከተለያዩ ሰዎችና ተቀማት የመሪነት ዘይቤዎችን እንዲቀስሙ ትስስሩ በጋራና በቅንጅት ይታገላል ።

8)ወጣቶች ሃገራቸዉን በመተዉ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ልላ ሃገር በህገወጥ መንገድ በመጓዝ ግማሾቹ መንገድ ላይ ሌሎቹ ደግሞ በሃይቅ ሰምጠዉ ህይወታቸው በእየቀኑ እያለፈ ሲሆን ይህ ትስስር ለዚህ ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ ትስስር ነዉ ።

9) ወጣቶች የአካባቢ ጤናን በመጠበቅ በትብብርና በጋራ እንዲሰሩ ማለትም የደን ልማት ፤ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ፤ የግልና የግቢ ንፅህና አጠባበቅ በጋራና በግል በፕሮግራም በመተባበር ለመስራት ያመች ዘንድ የተቋቋመ ትስስር ነዉ ።

10) ወጣቶች በሃገራችን ያሉ የተለያዩ ባህላዊ ትዉፊቶችን እንዲያዉቀና የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ሁሉንበም ባህል የኔነት ስሜት እንዲያክበሩ ፤ እንዲጠብቁ በማድረግ ትስስሩ ይሰራል ።

11) ወጣቶች ለትምህርት ያላቸዉን አመለካከት የተሻለ ነዉ ቢባልም ይህ ትስስር ወጣቶች ተምረዉ ራሳቸዉንና ሃገራቸውን ለመጥቀም በሚደረገዉ ሂደት ላይ ትልቅ ትስስር ይፈጥራል ። በዚህም በትምህርት ትልቅ ደረጃ የደረሱ ያገራችንና የውጭ ግለሰቦችን እንደ አርያ በማቅርብ ወጣቶች ተሞክሮ እንዲወስዱ ለማድረግ ታስቦ የተቋቋመ ትስስር ነዉ ።

12) ወጣቶች በታሪክና በሃገረ መንግስት ምስረታ ላይ ከተለያዩ አካላትና ከሊቃዉንት እዉነትን መሰረት ያደረገና ሃገራዉ አንድነትንና የጋራ ራዕይን የሚያሰፉ ጉዳዮችን በማቅረብ የዉይይት ፤ የድርድር፤ የትብብር እንዲሁም የመግባባት ስልቶችን በመቀመር ትስስሩ የራሱን አስተዋፅኦ ያደርጋል ።

13) ወጣቶች በቴክኖሎጂና በመረጃ ትልቅ ተሳታፊ እንዲሆኑ ትስስሩ ከመስራቱም በላይ ወጣቶች የቴክኖሎጂና የዘመናዊነት ሂደቶችን በመፍጠርም ይሁን በማሳደግ ተሳታፊ እንዲሆኑ ትስስሩ ከማመቻቸትም በላይ የአጠቃቀም ዘዴዎችን ያሳልጣል።

14) ወጣቶች በተለያዩ አካባቢያዊና ድርጅታዉ እንዲሁም ግለሰባዊ ችግሮች ላይ ነገሮችን በማገናዘብና በማጣራት ለስነ ልቦና ቀውስ እንዳይዳረጉ ትስስሩ በአንክሮ ይሰራል።ከዚህ በተጨማሪም በስርዓተ ፆታ፤ በፆታዊ ትንኩሳና ተዛማጅ ጉዳዩች ላይ ትስስሩ በወጣቶች መሪነት ይሰራል።

15) ወጣቶችን ብቻ የሚዳስስ ሚዲያ፤ ጋዜጣ፤ የማህበራዊ መገናኛ መንገድ፤ የወጣቶች ብቻ ስፖርት ማዘዉተሪያ ፤ ለወጣቶች ብቻ ካፌ፤ የወጣቶች ብቻ የአመራር አካዳሚ ፤ የወጣቶች ብቻ ላይብረሪ ፤ የወጣቶች ብቻ የደን ልማት ቦታ ፤ ለወጣቶች ብቻ የመንገድ ስያሜ ፤ ለወጣቶች ብቻ ቢሮ ወዘተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ትስስሩ ይሰራል ። ለወጣቶች ብቻ እንዲሆን የተፈለገዉ ወጣቶይ inspire እንዲሆኑና ባለተስፋና ራዕይ እንዲሆኑ ታስቦ መሆኑን ትስስሩ ያምናል።

ከክፍል 2---5 በእየሳምንቱ ይለቀቃል። ይህም በእንግሊዝኛና በአማርኛ ይሆነናል ። በቅርቡ በሌሎች ቋንቋዎች ማለትም አፋን ኦሮሞ ፤ ትግሬኛ፤ ሶማሌኛ፤ አፋርኛ፤ ወላይተኛና ሲዳመኛ ተርጉመን እናቀርባለን ።ሌሎችም ቋንቋዎችን እንጠቀማለን ።

እናመሰግናለን

ስለዚህ በሁሉም አካባቢ ያላችሁ ወጣቶች ለዚህ ትስስር አባል መሆን ትችላላችሁ ። ትስስሩ የተመሰረተው በሃገር ውስጥና ውጭ ባሉ ወጣቶች ትብብር ነዉ ። በቅርብ ሂደት ላይ ስላለ ህጋዊ እዉቅናም ያገኛል ።

ለመመዝገብ

--ሙሉ ስም
----ፆታ
-----ዕድሜ
----የመኖሪያ አድራሻ
----የትምህርት ደረጃ
-----ስራ
------ስቁ
------ኢሜል

በውስጥ መስመር በትልኩልን እናመሰግናለን ።
🙌ራሳችሁን ከኮሮና ጠብቁ !

" ኑ በወጣቶች ራዕይ ሃገር እንገንባ "

ግንቦት 30/2012 ዓ.ም

አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ

22/05/2020

የኢትዮጵያ ወጣቶች ጤና ፤ ሰላምና ባህል ትስስር ለሙስሊም ወገኖቻችን እንኳን ለኢድ አልፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክት እያስተላለፉ በዓሉ የሰላም ፤ የፍቅር እንዲሆን ይመኛል።

@ኢወጤ-ሰባት

Ethiopian Youth Health,Peace and Culture platform wishes to all Muslims to have a happy Eid al-Fitr holiday .
Happy Eid al-Fitr

-PCP

Hello EYH-PCP members please invite our Group to others or add them ,we want all youths from different areas across the ...
21/05/2020

Hello EYH-PCP members please invite our Group to others or add them ,we want all youths from different areas across the county . Our platform is a civic platform free from race discrimination ,free from political and religious views. We start a process to get license from Ethiopian civil agency organization by drafting the bylaws and constitution of our platform.

Everyone has a chance to put historical signature to our platform.

So Add,like ,invite and share our platform.
Thank u
-PCP

የኢትዮጵያ ወጣቶች ጤና ፤ ሰላምና ባህል ትስስር/ኢወጤ-ሰባት/ ( Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/  የተመሰረተዉ  (ከፖለቲካ ፤ ...
20/05/2020

የኢትዮጵያ ወጣቶች ጤና ፤ ሰላምና ባህል ትስስር/ኢወጤ-ሰባት/ ( Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/ የተመሰረተዉ

(ከፖለቲካ ፤ ከሃይማኖትና ሌሎችም አስተሳሰብ ነፃ የሆነ የሲቪክ የወጣቶች ትስስር ነዉ )

ክፍል---1

በኢትዮጵያ ያሉ ወጣቶች በስነምግባር፤ በብቃትና በእዉቀት ታንፀዉ የራሳቸዉንና የሃገራቸዉን ጤና ፤ ሰላምና ባህል ጠብቁ ሃገር ተረካቢ ከመሆን ባለፈ ለሃገራቸዉ ዕድገትና ብልፅግና የራሳቸዉን አሻራ ለማስቀመጥ ሲባል በሁሉም አካባቢ ያሉ ወጣቶች ማለትም በገጠርም በከተማም ያሉትን ለማስተሳሰርና የጋራ ራዕይና ግብ እንዲሁም የጋራ ሃገራዊ ስኬት እንዲኖራቸዉ ተብሎ የተመሰረተ ሁሉን አቀፍ የወጣቶች ትስስር ነዉ ። ይህም በመሰረታዊነት ወጣትነትን በመሳል የተሻለ ግንዛቤ ያላቸዉና የሚያመዛዝኑ እንዲሁም ራሳቸዉን ላልባሌ ጉዳይና ለችግር እንዳይዳርጉ ትስስሩ በክትትልና በትብብር ለመስራት ታስቦ የተመሰረተ ነዉ ። ይህ ትስስር በሁሉም አካባቢ ያሉ ወጣቶችን የሚያጠቃልል ይሆናል። ትስስሩም የትምህርት ደረጃ ይኑራቸዉ አይኑራቸዉ ፤ ስራ ይኑራቸዉ አይኑራቸዉ ፤ ተማሪ ይሁንም መንግስት ሰራተኛ ፤ ወታደር ይሁንም ፖሊስ ፤ ሹፌር ይሁንም ረዳት ወዘተ ዘር ፤ ቀለም፤ የትምህረት ደረጃ ፤ የጤና ሁኔታ ፤ የሃብት መጠን፤ የኑሮ ሁኔታ ወዘተ ሳይለይ ሁሉንም የሚያስተሳስር ነዉ ።

ይህ ትስስር:-

1) በኢትዮጵያ ወጣቶች ከፍተኛ የሃገር አለኝታ እንዲሆኑና በኢኮኖሚ ፤ በፖለቲካ ፤በማህበራዊ ግንኙነት አስተዋጽኦ ላይ ትልቅ አሻራ እንዲያስቀምጡ ለማድረግ የተመሰረተ ትስስር ነዉ ።

2)ወጣቶች የተግባቦትና የመከባበር ልምድ እንዲያዳብሩ በተለያዩ ዘዴዎች እንዲታነፁና የተለያዩ አካበቢ ተሞክሮዎችን የሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ከሃገር ውጭ በማቅርብ እንዲታነፁ ማድረግ ከዚህ ውስጥም ዓርያ የሆኑ ወጣቶችን ከተለያዩ ዘርፎች ዓመታዊ ዕቅናና ምስጋና ማድረግ የሚችል ትስስር እንዲሆን ታስቦ የተመሰረተ ነዉ ።

3) የወጣቶችን ጤና በመከታተልና የግንዛቤ ማስጨበጫ በመስጠት ወጣቶች ከተለያዩ ተላላፊም ይሁን ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች ተጋላጭ እንዳይሆኑ በተከታታይ በትስስሩ ውስጥ ለመስራትና በዚህም ወጣት የጤና ባለሙያዎች ትልቅ ድርሻ እንዲኖራቸዉ ታስቦ የተመሰረተ ትልቅ ትስስር ነዉ ።

4) ወጣቶች በሰላምና በድህነት ጉዳይ ቀጥታ ተሳታፋና የጉዳዩ ባለቤት ስለሆኑ ወጣቶች በየአካባቢያቸውን ሰላምና ድህነትን ብሎም የሃገራቸዉን ሰላምና ደህንነት በበሰለና በሰከነ ሁኔታ እንዲመሩት ለማድረግ ታስቦ የተመሰረተ ትስስር ነዉ ። በዚህም ብዙ ተግባራት ከወጣቶች ጋር ይከናወናል ።

5) ወጣቶች በተለይ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የስራ አጥነት ችግር ገጥሟቸዋል ። ለዚህም ወጣቶችን ወደ አንድ ጥላ በማምጣት የተለያዩ የስራ ፈጠራዎች እንዲያከናውኑ እንዲሁም በሙያቸዉ የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸዉ ከመንግስትም ይሁን የግል ድርጅት ጋር የጋራ የስራ ስምምነት እንዲኖርና ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ለዚህም ትስስሩ ከፍተኛ የሰዉ ሃይል እንዲያንቀሳቅስ ታስቦ የተመሰረተ ነዉ ።

6) ይህ ትስስር ወጣቶች መረጃን የማግኘት መብታቸዉ ሆኖ እያለ በተሳሳቱ የመረጃ ምንጮቾ ወጣቶች ተስበዉ ጊዜያቸዉንና ጉልበታቸዉን በአልባሌ ጉዳይ ላይ እንዳያዉሉ የአመለካከትና የስነ ልቦና ዘይቤዎች ለወጣቶች ይቀርባሉ ። በዚህም ተስፋ ያላቸዉና ራሳቸዉን ከሱስ የጠበቁ እንዲሆኑ ታስቦ የተመሰረተ ትስስር ነዉ ።

7) ወጣቶች ያላቸዉን ልምድና ዕዉቀት በአግባቡ እንዲፈፅሙ ለወጣቶች የአመራረት skill እንዲሁም ወጣቶች በተለያዬ መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት አስተባባሪና መሪ እንዲሆኑ ትስስሩ ይታገላል ። እንዲሁም ከተለያዩ ሰዎችና ተቀማት የመሪነት ዘይቤዎችን እንዲቀስሙ ትስስሩ በጋራና በቅንጅት ይታገላል ።

8)ወጣቶች ሃገራቸዉን በመተዉ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ልላ ሃገር በህገወጥ መንገድ በመጓዝ ግማሾቹ መንገድ ላይ ሌሎቹ ደግሞ በሃይቅ ሰምጠዉ ህይወታቸው በእየቀኑ እያለፈ ሲሆን ይህ ትስስር ለዚህ ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ ትስስር ነዉ ።

9) ወጣቶች የአካባቢ ጤናን በመጠበቅ በትብብርና በጋራ እንዲሰሩ ማለትም የደን ልማት ፤ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ፤ የግልና የግቢ ንፅህና አጠባበቅ በጋራና በግል በፕሮግራም በመተባበር ለመስራት ያመች ዘንድ የተቋቋመ ትስስር ነዉ ።

10) ወጣቶች በሃገራችን ያሉ የተለያዩ ባህላዊ ትዉፊቶችን እንዲያዉቀና የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ሁሉንበም ባህል የኔነት ስሜት እንዲያክበሩ ፤ እንዲጠብቁ በማድረግ ትስስሩ ይሰራል ።

11) ወጣቶች ለትምህርት ያላቸዉን አመለካከት የተሻለ ነዉ ቢባልም ይህ ትስስር ወጣቶች ተምረዉ ራሳቸዉንና ሃገራቸውን ለመጥቀም በሚደረገዉ ሂደት ላይ ትልቅ ትስስር ይፈጥራል ። በዚህም በትምህርት ትልቅ ደረጃ የደረሱ ያገራችንና የውጭ ግለሰቦችን እንደ አርያ በማቅርብ ወጣቶች ተሞክሮ እንዲወስዱ ለማድረግ ታስቦ የተቋቋመ ትስስር ነዉ ።

12) ወጣቶች በታሪክና በሃገረ መንግስት ምስረታ ላይ ከተለያዩ አካላትና ከሊቃዉንት እዉነትን መሰረት ያደረገና ሃገራዉ አንድነትንና የጋራ ራዕይን የሚያሰፉ ጉዳዮችን በማቅረብ የዉይይት ፤ የድርድር፤ የትብብር እንዲሁም የመግባባት ስልቶችን በመቀመር ትስስሩ የራሱን አስተዋፅኦ ያደርጋል ።

13) ወጣቶች በቴክኖሎጂና በመረጃ ትልቅ ተሳታፊ እንዲሆኑ ትስስሩ ከመስራቱም በላይ ወጣቶች የቴክኖሎጂና የዘመናዊነት ሂደቶችን በመፍጠርም ይሁን በማሳደግ ተሳታፊ እንዲሆኑ ትስስሩ ከማመቻቸትም በላይ የአጠቃቀም ዘዴዎችን ያሳልጣል።

14) ወጣቶች በተለያዩ አካባቢያዊና ድርጅታዉ እንዲሁም ግለሰባዊ ችግሮች ላይ ነገሮችን በማገናዘብና በማጣራት ለስነ ልቦና ቀውስ እንዳይዳረጉ ትስስሩ በአንክሮ ይሰራል።ከዚህ በተጨማሪም በስርዓተ ፆታ፤ በፆታዊ ትንኩሳና ተዛማጅ ጉዳዩች ላይ ትስስሩ በወጣቶች መሪነት ይሰራል።

15) ወጣቶችን ብቻ የሚዳስስ ሚዲያ፤ ጋዜጣ፤ የማህበራዊ መገናኛ መንገድ፤ የወጣቶች ብቻ ስፖርት ማዘዉተሪያ ፤ ለወጣቶች ብቻ ካፌ፤ የወጣቶች ብቻ የአመራር አካዳሚ ፤ የወጣቶች ብቻ ላይብረሪ ፤ የወጣቶች ብቻ የደን ልማት ቦታ ፤ ለወጣቶች ብቻ የመንገድ ስያሜ ፤ ለወጣቶች ብቻ ቢሮ ወዘተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ትስስሩ ይሰራል ። ለወጣቶች ብቻ እንዲሆን የተፈለገዉ ወጣቶይ inspire እንዲሆኑና ባለተስፋና ራዕይ እንዲሆኑ ታስቦ መሆኑን ትስስሩ ያምናል።

ከክፍል 2---5 በእየሳምንቱ ይለቀቃል። ይህም በእንግሊዝኛና በአማርኛ ይሆነናል ። በቅርቡ በሌሎች ቋንቋዎች ማለትም አፋን ኦሮሞ ፤ ትግሬኛ፤ ሶማሌኛ፤ አፋርኛ፤ ወላይተኛና ሲዳመኛ ተርጉመን እናቀርባለን ።ሌሎችም ቋንቋዎችን እንጠቀማለን ።

እናመሰግናለን

ስለዚህ በሁሉም አካባቢ ያላችሁ ወጣቶች ለዚህ ትስስር አባል መሆን ትችላላችሁ ። ትስስሩ የተመሰረተው በሃገር ውስጥና ውጭ ባሉ ወጣቶች ትብብር ነዉ ። በቅርብ ሂደት ላይ ስላለ ህጋዊ እዉቅናም ያገኛል ።

ለመመዝገብ

--ሙሉ ስም
----ፆታ
-----ዕድሜ
----የመኖሪያ አድራሻ
----የትምህርት ደረጃ
-----ስራ
------ስቁ
------ኢሜል

በውስጥ መስመር በትልኩልን እናመሰግናለን ።
🙌ራሳችሁን ከኮሮና ጠብቁ !

" ኑ በወጣቶች ራዕይ ሃገር እንገንባ "

ግንቦት 12/2012 ዓ.ም

አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ

19/05/2020

Hello
Ethiopian this our platform to youth Health,peace and culture .

19/05/2020

ይህ ገፅ የኢትዮጵያ ወጣቶች ጤና ፤ሰላምና ባህል ትስስር ሲሆን በዋናነት የወጣቶችን ጤና ሰላምና ባህል የሚዳስስ ነዉ ።

Address

Addis Ababa
123

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/ኢወጤ-ሰባት/ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Ethiopian Youth Health,Peace and Culture Platform/EYH-PCP/ኢወጤ-ሰባት/:

Share