12/26/2020
ይህ ገፅ የአይመለልን ሕዝብ (ሶዶ ጉራጌ፤ ክስታኔ፤ ጎርደና)ቋንቋና ባሕል ከትውልድ ትውልድ ማስተላለፍ፤ ግለሰቦች በማሳተፍ እንዲሁም ከመንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች በመተባበር ያሉብንን ችግሮች በጋራ ለመፍታት የተቋቋመ ዓለምአቀፋዊ ድርጅት ነው።
This page represents the international alliance involving like-minded people to maintain the culture and language of the Ayimelel People (commonly called Kistane or Soddo Guraghe or Gordena) and also address the short/long term challenges people are facing in collaboration with members, government and nongovernmental organizations.