Digital Koore media network 24hrs servi

Digital Koore media network 24hrs servi ኮሬ ማለት ማንነቱን የምያዋርድ ሳይሆን ማንነቱን ለሌላ ጎሳ ? KOORE MEDIA NETWORK

በስመአብ--- ወይ ጉድ ማን ነው ይኸንን ፎቶ የያዘው የአባቴን መረጃ በደምብ ያውቃል በinbox አውራኝ በናት
14/09/2025

በስመአብ--- ወይ ጉድ ማን ነው ይኸንን ፎቶ የያዘው የአባቴን መረጃ በደምብ ያውቃል በinbox አውራኝ በናት

የዛሬ ዳኖ ቀበሌን ከ1965-1976 የመሩ እና ደኖን ለመጨቆን ለምመጣ መንግሥት እጅ አልሰጥም በማለት በዲላ ለሶስት ዓመት የታሠሩ የዳኖ ሊቀመንበር የነበሩ ጀግና ታጋይ አቶ ዘለቀ ማንጉቦ

የዛሬ ዳኖ ቀበሌን ከ1965-1976 የመሩ እና ደኖን ለመጨቆን ለምመጣ መንግሥት እጅ አልሰጥም በማለት በዲላ ለሶስት ዓመት የታሠሩ የዳኖ ሊቀመንበር የነበሩ ጀግና ታጋይ አቶ ዘለቀ ማንጉቦ
14/09/2025

የዛሬ ዳኖ ቀበሌን ከ1965-1976 የመሩ እና ደኖን ለመጨቆን ለምመጣ መንግሥት እጅ አልሰጥም በማለት በዲላ ለሶስት ዓመት የታሠሩ የዳኖ ሊቀመንበር የነበሩ ጀግና ታጋይ አቶ ዘለቀ ማንጉቦ

14/06/2025

የሳርማሌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጎሹ ጌታቸው ስልጣንን ያለአግባብ ተጠቅመው ከባድ ወንጀል የፈጸመን ግለሰብ ወደ ስራ ገበታው መለሱ።
የሳርማሌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጎሹ ጌታቸው፣ በወረዳው የገቢዎች ጽ/ ቤት ውስጥ በተፈጸመ ከባድ የሙስና ወንጀል ከስራ የተሰናበቱትን አቶ አስናቄ አቤልን "ለፓርቲያችን ስንል" በሚል ሽፋን ወደ ስራ ገበታቸው የመለሱበት አግባብ የህብረተሰቡን ቁጣ ቀስቅሷል። ይህ ድርጊት የመልካም አስተዳደር መርሆችን የሚጥስ እና በህዝብና በመንግስት መካከል ያለውን እምነት የሚሸረሽር መሆኑን በርካቶች ገልጸዋል።
አቶ አስናቄ አቤል በሳርማሌ ወረዳ የገቢዎች ጽህፈት ቤት ባለሙያ ሆነው በቡኒት ክላስተር ውስጥ ሲሰሩ ከአድስ ገበሬ፣ ከትንሹ ቀያቴ፣ ከሐይበና፣ ከበረቅ፣ ከበኔያ እና ከካቡራ አርሶ አደሮች እና ነጋዴዎች ያለደረሰኝ ገንዘብ በመሰብሰብ ለግል ጥቅማቸው እንዳዋሉ እና ግብር በማጭበርበር ከባድ ወንጀል እንደፈጸሙ ይታወሳል። በዚህም ምክንያት ጽ/ቤቱ በመመሪያ እና ደንብ መሰረት ከስራ በወንጀል ማሰናበቱ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ፣ አቶ ጎሹ ጌታቸው ይህንን ግልጽ ወንጀል በመሸፈን እና በጽህፈት ቤቱ ማኔጅመንት አባላት ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠር አቶ አስናቄ ወደ ስራቸው እንዲመለሱ አድርገዋል።
"ይህንን ለብልጽግና ፓርቲ ስንል ወደ ስራህ መልሰናል" የሚለው አስተዳዳሪው የሰጡት ምክንያት፣ የፓርቲን ስም ሽፋን በማድረግ ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም የሌብነትን በር የሚከፍት እና የዜጎችን የመንግስት ላይ እምነት የሚንድ ተግባር ነው ተብሏል።
ይህ አይነቱ ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም ሌብነትን ከማስፋፋትም በላይ ህዝብ በመንግስት ላይ ያለውን እምነት የሚሸረሽርና አለመተማመንን የሚፈጥር በመሆኑ፣ ይህንን እና መሰል ብልሹ አሰራሮችን የማጋለጥ እና የመታገል ሂደት እንደሚቀጥል የማናጅሜንት አባላቱ ገልጸዋል።
የህዝብን ገንዘብ ለግል ጥቅም የሚያውሉ እና ስልጣንን ያለአግባብ የሚጠቀሙ አካላት ተጠያቂ እስከሚሆኑ ድረስ ትግሉ አይቆምም የሚል ጽኑ እምነት አላት
KOORE TV

05/06/2025

ከኢታቴ 2ኛ ደ/ት/ቤት እና 1ኛ ደ/ት/ቤት ሾልኮ የወጣ መረጃ( 8ኛ ፈተናን በተመለከተ👇👇👇👇👇😁
ከኢታቴ 2ኛ ደ/ት/ቤት እና 1ኛ ደ/ት/ቤት ሾልኮ የወጣ መረጃ💇
በ2017ዓ.ም. ለምደረገው የ 8ኛ ክፍል ማጠቃለያ የማትርክ ፌተናን በተመለከተ ሁለቱ ት/ቤቶቸ እና የቀበሌ አመራሮች በጋራ ፌተናውን ለማሰራት ከዕቅድ ውስጥ አስገብተዋል። ይኸውም በ2016ዓ.ም የነበረው ፌተና በምገባ ባለመሠራቱ ምክንያት አልፎም ት/ቤቶችና የአከባቢ ማህበረሰብ በተጨማርም የፌተና አሰፈጸም ፀጥታ ሀይሎች ባደረጉት ከፍተኛ ርብርብ በጥሩ ሁኔታ ኩረጃና የፈተና ስርቆት ተቆጣጥሮ ፈተና በጥሩ ሁኔታ በማለቁ የተጣራ ጥሩ ተማርዎች ወደ ቀጣይ ክፍል ማለፍ ተችለው ነበረ። አሁን ግን በ2017ዓ.ም ለምደረገው የሁለቱ ት/ቤት ር/መምህራኖች እና የቀበሌ ሥራ አመራሮች በጋራ ፌተናውን ለማሠራት ዝግጅት አጠናቋል።

06/05/2025

የመምህራንን አቅም በመገንባት የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚያስችል እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው-ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)

Dirección

Amaro Astedader Street
América
30000

Página web

Notificaciones

Sé el primero en enterarse y déjanos enviarle un correo electrónico cuando Digital Koore media network 24hrs servi publique noticias y promociones. Su dirección de correo electrónico no se utilizará para ningún otro fin, y puede darse de baja en cualquier momento.

Compartir