UoG Midwifery Directorate

UoG Midwifery Directorate University of Gondar Midwifery Directorate: leads the Midwifery Education and Services in the Colleg

እንኳን ደስ ያላችሁ!****************ትምህርት ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች በሚሰጠው የመውጫ ፈተና የዚህ ዓመት ሁሉም (100%) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሚድዋይ...
21/06/2025

እንኳን ደስ ያላችሁ!
****************
ትምህርት ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች በሚሰጠው የመውጫ ፈተና የዚህ ዓመት ሁሉም (100%) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሚድዋይፍሪ ፕሮግራም ተመራቂ ተማሪዎቻችን የመውጫ ፈተናውን አልፈዋል።

ይህ ዉጤት በተማሪዎቻችን፣ በመምህራን፣ ሰራተኞችና በማኔጅመንቱ የጋራ ቅንጅት የተገኘ በመሆኑ መላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብና ተባባሪዎቻችን በሙሉ እንኳን ደስ ያላችሁ እንላለን።

ሚድዋይፍሪ ትምህርት ቤት!
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ!

Congratulations!
******************
100% of our Midwifery graduating students in the University of Gondar passed the National Exit Examination.

Thank you all our students, instructors, the staff and the management for your dedication and support which brings this outstanding achievement.

School of Midwifery!
University of Gondar!

እንኳን ደስ ያለዎት - ዶ/ር ሙሀባው ሹምየየጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሚድዋይፈሪ ትምህርት ቤት  በስዊድን ሀገር ከሚገኘው Karolinska Institutet በትብብር በ...
28/05/2025

እንኳን ደስ ያለዎት - ዶ/ር ሙሀባው ሹምየ

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሚድዋይፈሪ ትምህርት ቤት በስዊድን ሀገር ከሚገኘው Karolinska Institutet በትብብር በሚሰጠው የ PhD in Midwifery and Women’s Health የዶክትሬት ዲግሪ ትምህርት አምስተኛው እጩ የሆኑት ሙሀባው ሹምየ ግንቦት 19 /2017 ዓ.ም የፒ ኤች ዲ መመረቂያ የምርምር ስራቸውን በተሳካ ሁኔታ በማቅረብ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን አጠናቀዋል::
ስለሆነም በሚድዋይፍሪና ሴቶች ጤና የዶክትሬት ዲግሪ በማግኘት በኢትዮጵያ አምስተኛው ሰው ሆነዋል። ዶ/ር ሙሀባው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሚድዋይፍሪ ትምህርት ቤት በረዳት ፕሮፌሰርነት እያገለገሉ መሆኑ ይታወቃል።

ዶ/ር ሙሀባው ሹምየ እንኳን ደስ ያለዎት!

The School of Midwifery, Department of Women's and Family Health in the University of Gondar is honored to announce that on May 27 /2025 Muhabaw Shumiye successfully defended his PhD dissertation, and now officially Dr. Muhabaw Shumye, and becomes the fifth Doctor of Midwifery and Women’s Health in Ethiopia.

Supervisory team:
Prof. Helena Lindgren
Prof. Kassahum Alemu
Prof. Kerstin Erlandsson
Dr. Lemma Derseh
Dr. Debrework Tesgera

Title: From Challenges to Solutions: Implementing a Group Antenatal Care Model to Improve Maternity Continuum of Care in Northwest Ethiopia. A Primary Health Care-oriented Research.

The public defense took place on 27th May , 2025 through the committee:

Dr. Magdalena Mattebo(Mälardalen University, Sweden)
Dr. Gedefaw Abeje (Bahir Dar University /Ethiopia).

Congratulations to Dr. Muhabaw Shumye on this milestone accomplishment!

We wish you all the best as you embark on a new and exciting chapter in your future endeavors.

Congratulations!

Muhabaw Shumye Mengstu Melkamu Endeshw Admassu Tewodros Seyoum Ethiopian Midwives Association - EMwA Helena Lindgren Kerstin Erlandsson Solomon Hailemeskel Agumas Eskezia Kassahun Alemu Lemma Derseh Fekadu Mazengia Alemu Abdella Amano Mastewal Belayneh

ማስታወቂያ ለድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች!Announcement for Postgraduate Study!We are proud to celebrate our University's 70th annivers...
28/01/2025

ማስታወቂያ ለድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች!
Announcement for Postgraduate Study!

We are proud to celebrate our University's 70th anniversary, along with the 100th anniversary of our hospital!

In honour of these incredible milestones, we are excited to announce that applications are now open for our PhD in Midwifery and Women’s Health and MSc in Clinical Midwifery Programs.

👉Ph.D in Midwifery and Women's Health (ፒ.ኤች.ዲ በሚድዋይፍሪና ሴቶች ጤና)
👉MSc. In Clinical Midwifery (ማስተርስ በክሊኒካል ሚድዋይፍሪ)

2024/25 academic year applicants!

We are committed to providing an enriching environment for our postgraduate students with the following facilities and support.
✅ Dedicated Student accommodation
✅ Dedicated high caliber Supervisors to guide your research and academic endeavors
✅ 24/7 free internet access in all campuses
✅ Specialized libraries in all campuses
✅ Access to digital libraries
✅ Financial Support for PhD research
✅ Opportunities to network, share knowledge and stay updated
✅ Professional Skills training opportunities
✅ Access to Health care services and counseling
✅ And many more services
Registration period: January 22, 2025 to February 7/2025
How to apply: check comments section

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ!
University of Gondar!

Ethiopian Midwives Association - EMwA International Confederation of Midwives Helena Lindgren Karolinska Institutet Midwife Midwifery Education: Caring and Sharing Midwifery Today Midwife Tylah Midwives Cooperative Midwives Association of British Columbia Midwifery & Women's Health Programs Midwives Alliance of North America University of Gondar

ማስታወቂያ ለድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች!Announcement for Postgraduate Study!We are proud to celebrate our University's 70th annivers...
24/01/2025

ማስታወቂያ ለድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች!
Announcement for Postgraduate Study!

We are proud to celebrate our University's 70th anniversary, along with the 100th anniversary of our hospital!

In honour of these incredible milestones, we are excited to announce that applications are now open for our PhD in Midwifery and Women’s Health and MSc in Clinical Midwifery Programs.

👉Ph.D in Midwifery and Women's Health (ፒ.ኤች.ዲ በሚድዋይፍሪና ሴቶች ጤና)
👉MSc. In Clinical Midwifery (ማስተርስ በክሊኒካል ሚድዋይፍሪ)

2024/25 academic year applicants!

We are committed to providing an enriching environment for our postgraduate students with the following facilities and support.
✅ Dedicated Student accommodation
✅ Dedicated high caliber Supervisors to guide your research and academic endeavors
✅ 24/7 free internet access in all campuses
✅ Specialized libraries in all campuses
✅ Access to digital libraries
✅ Financial Support for PhD research
✅ Opportunities to network, share knowledge and stay updated
✅ Professional Skills training opportunities
✅ Access to Health care services and counseling
✅ And many more services
Registration period: January 22, 2025 to February 7/2025
How to apply: check comments section

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ!
University of Gondar!

Mengstu Melkamu Tewodros Seyoum Endeshaw Admassu Agumas Eskezia Mastewal Belayneh Tsion Tadesse Eshetu Tsegaye Fenta Fekadu Mazengia Alemu Solomon Hailemeskel Ethiopian Midwives Association - EMwA International Confederation of Midwives Helena Lindgren Karolinska Institutet Asrat Atsedeweyn Aynishet Adane

22/01/2025
17/01/2025

Dear Alumni and Friends of the University of Gondar,

We are delighted to announce the launch of our Alumni Portal, now live at https://alumni.uog.edu.et/

As we prepare to celebrate the 70th anniversary of our University and the 100th anniversary of our Teaching Hospital, this platform represents a significant step in reconnecting with our alumni and friends worldwide.

I kindly encourage you to spread the link within your circle and on your social media platforms to help us reach as many alumni as possible.

Together, let’s celebrate our remarkable legacy and strengthen the UoG community!

Thank you for your support!

ለመላ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምሩቃንና ወዳጆች፦

የዩኒቨርሲቲያችን ምሩቃን ከዩኒቨርሲቲያቸው ጋር መልሰው የሚገናኙበት የምሩቃን ፖርታል የተዘጋጀላቸው መሆኑን ስናበስር በታላቅ ደስታ ነው።

ዩኒቨርሲቲያችን ከተመሠረተበት መስከረም 24 ቀን 1947 ዓ.ም ጀምሮ ከ100 ሽህ በላይ ምሩቃንን ለአገራችንና ለዓለም ያበረከተ ሲሆን ምሩቃኑ ከተቋማቸው ጋር መልሰው እንዲገናኙና ትስስራቸው እንዲጠናከር ማስፈንጠሪያውን እንድታጋሩ በአክብሮት እንጠይቃለን።

https://alumni.uog.edu.et/

የዩኒቨርሲቲያችን 70ኛ ዓመት እና የሆስፒታላችን 100ኛ ዓመት የላቀ አበርክቶ በጋራ እናክብር!

የአንድ ምዕተ-ዓመት የጤና አበርክቶት እና የሰባ ዓመታት ልህቀት!Seven Decades of Excellence and a Century of Service! ለልህቀት እንተጋለን!Devoted to E...
11/01/2025

የአንድ ምዕተ-ዓመት የጤና አበርክቶት እና የሰባ ዓመታት ልህቀት!
Seven Decades of Excellence and a Century of Service!
ለልህቀት እንተጋለን!
Devoted to Excellence!
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
University of Gondar!

Exciting News!We are excited to announce the official launch of the University of Gondar Midwifery Students Association!...
01/12/2024

Exciting News!

We are excited to announce the official launch of the University of Gondar Midwifery Students Association!

A warm welcome to all our new members—students, tutors, and department leaders—who joined us in making this celebration unforgettable. This association marks a new chapter in building a vibrant, supportive community for aspiring midwives.

Together, let’s inspire and empower one another as we strive for excellence in midwifery education and practice. Here's to collaboration, growth, and making a difference in the lives of mothers and newborns.

Proud to be a midwife!

Ethiopian Midwives Association - EMwA International Confederation of Midwives UNFPA Ethiopia

Exciting News!Dear all,Join us TODAY for a memorable New Students' Welcome Ceremony and the official Kickoff Event of th...
30/11/2024

Exciting News!
Dear all,
Join us TODAY for a memorable New Students' Welcome Ceremony and the official Kickoff Event of the University of Gondar Midwifery Students Association!
What to Expect:
• A warm and heartfelt welcome to our new midwifery students as they begin their journey with us
• Inspiring speeches from faculty and senior students
• An introduction to the Midwifery Students Association—an exciting platform for advocacy, peer support, and leadership development
• Networking opportunities and fun activities to build lasting connections
Location: University of Gondar, CMHS.
Date and Time: 30 November, 2024, .
Let's come together to celebrate the beginning of a new chapter and the establishment of an association that will shape the future of midwifery!
Fekadu Mazengia Alemu Ibrahim Yimer Solomon Hailemeskel Tsion Tadesse Agumas Eskezia Tewodros Seyoum Ethiopian Midwives Association - EMwA International Confederation of Midwives

ዶ/ር ሲሳይ ይፍሩ!እንኳን ደስ ያለዎት!የቀድሞ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም የህጻናት ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪ...
02/11/2024

ዶ/ር ሲሳይ ይፍሩ!
እንኳን ደስ ያለዎት!

የቀድሞ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም የህጻናት ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪም : በአሁኑ ሰዓት ደግሞ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሕጻናት ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪም እና የ Early Childhood Development(ECD) ፕሮግራም አስተባባሪ ለሆኑት ዶ/ር ሲሳይ ይፍሩ በዛሬው እለት በጤናው ዘርፍ ላበረከተቱት ጉልህ አስተዋጽኦ የሜዳሊያ እና ምሥክር ወረቀት እውቅና አግኝተዋል: :

ዶር ሲሳይ ይህን ሽልማት የተቀበሉት በአርባ ምንጭ እየተካሄደ ባለው ዓመታዊ የጤና ጉባዔ መርሐ-ግብር ነው: :

በሕይወት ዘመን የላቀ የሙያ አገልግሎት ዘርፍ ሜዳሊያ እና ምሥክር ወረቀት ከጤና ሚኒስቴር ሚኒስትሯ ከክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ እጅ የተቀበሉ ሲሆን በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተነበበው የላቀ ሥራቸውን የሚገልጸው ታሪካቸው በአጭሩ እንዲህ ቀርቧል: :
__________
ዶ/ር ሲሳይ ይፍሩ
በተባባሪ ፕሮፌሰር ማዕረግ የሕጻናት ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪም ፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ Earlychildhood Development አስተባባሪ

ዶ/ር ሲሳይ ይፍሩ በጎንደር ከተማ ተወለዱ፡፡
በአሁኑ ወቅት በተባባሪ ፕሮፌሰር ማእረግ የሕጻናት ሐኪም ስፔሻሊስትበመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡
ትምህርት
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ጎንደር ከተማ በሚገኘው የጻዲቁ ዮሀንስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታተሉ፡፡የመለስተኛ ችና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በእድገት ፈለግ እና በፋሲለደስ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቀዋል፡፡
የህክምና ትምህርታቸውን በጎንደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተከታተሉ ሲሆን በሕጻናት ሕክምና ስፔሻሊቲ ዲግሪያቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ወስደዋል፡፡
የስራ አለም
ዶ/ር ሲሳይ የመጀመሪያ የህክምና ዲግሪያቸውን እንዳጠናቀቁ በዳባት ፡ በጸዳ እና በጎንደር ጤና ጣቢያዎች አገልግለዋል፡፡ በኃላም በሰሜን ጎንደር የጤና ጽሕፈት ቤት የጤና ፕሮግራሞች አስተባባሪ፡ እንዲሁም የሰሜን ጎንደር የቀይ መስቀል ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ሰርተዋል፡፡ ከአዲስ አበባ የኒቨርስቲ የስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ እ.ኤ.አ ከ2003 ጀምሮ በጎንደር ዪኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተቀላቀሉ፡፡ በረዳት ፕሮፌሰር ማእረግ ስራቸውን የጀመሩት ዶር ሲሳይ በመቀጠልም ከጥቂት ዓመታት በኃላ በዚሁ ዪኒቨርስቲ የህክምና ትምህርት ቤት ሀላፊ ሆኑ፡፡ በዚህ ዩኒቨርስቲ በተለያየ ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች የሰሩት ደክተሩ በጤና ሰይንስ ኮሌጅ ዲንነት እና በኃላም የጎንደር ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና የጎንደር ስፔሻላይዝድ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው በዩኒቨርሰቲው ትልቁን የስራ ኀላፊነት ተቀብለው ተወጥተዋል፡፡
በዚሁ የኒቨርስቲ የ Kala-azar Tria ጥናት Principal investigator and project manager ho
ሆነው ሰርተዋል፡፡
የዶር ሲሳይ ጉልህ ስራዎች
በኮቪድ ወቅትም ከፍተኛ የቴክኒክ አማካሪ በመሆን በጤና ሚኒስቴር አገልግለዋል፡፡ ካለፉት ሁለት ዐመታት ወዲህ ደግሞ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በተባባሪ ማእረግ ፕረፌሰር የህጻናት ህክምና ስፔሻሊስት ሃኪም ሆነው በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡
ውጤታማ ስራቸው በርካታ ነው፡፡ለአብነትም እርሰቸው በኃላፊነት ይመሩት የነበረውን እና በተመላላሽሕክምና አገልግሎት ይሰጡ የነበረውንየጠዳ እና የጎንደር ጤና ጣቢያዎች የተኝቶ ሕክምና አገልግሎት አስጀምረዋል፡፡በተለይ በጎንደር ጤና ጣቢያ የ24 ሰዓት የማዋለድ አገልግሎት እንዲጀመር ሰርተዋል፡፡ የህክምና ባለሙያዎችን በማሰልጠን ረገድም ሐኪሞችን፡ የተቀላጠፈ የጤና መኮንኖችን ( Accelerated Health Officer training) ይጠቃሳሉ፡፡

ዶር ሲሳይ ይፍሩ በሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ የቅድመና ድህረ ምረቃ መማር ማስተማርና አገልግሎቱን በማጠናከር ሰርተዋል፡፡ በጎንደር ዩኒቨርስቲ ቆይታቸው ለማስረጃም የሚከተሉትን መጥቀስ ይቻላል፡፡በ6 ዓመታት ውስጥ 47 የሚያህሉ የድህረምረቃ ፕሮግራሞችን(በ6 የ PHD ፕሮግራም ጨምሮ) እንዲከፈት አድርገዋል፡፡ በቅደመ ምረቃም በቁጥር 9 የሚደርሱ ፕሮግራሞች እንዲከፈቱ አድርገዋል፡፡ በኮሌጁ ብቻ ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶችን ወደ ማህበረሰቡ በማውረድ ዜጎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ አድርገዋል፡፡ ለማስረጃም የዐይን ሕክምና፡ የፌስቱላ ሕክምና እና MDR TB በሕክምናን መጠቀስ ይቻላል፡፡
ዶር ሲሳይይፍሩ በጎንደር ዩኒቨርስቲ የMDR- TB ሕክምናን ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲጀመር አድርገዋል፡፡የፌስቱላ ህክምና ማዕከል አገር አካላትን በማነጋገር በኮሌጁ እንዲከፈት አድርገዋል፡፡በተጨማሪም በአንድ ዩኒት ብቻ አገልግሎቱ ተወስኖ የነበረው የዓይን ሕክምና አገልግሎቱን ወደ ከፍተኛ የዓይን ሕክምና ማእከል ( Teritiary eye care/ Eye care Hospital) እንዲሸጋገር ሚናቸው የጎላ ነው፡፡
በጎንደር ዩኒቨርስቲ የኤች ኤይ ቪ እና ተዛማጅ የጤና ችግሮች ማሰልጠኛ ማዕከል HIV/AIDS-n-Service Training Center) እንዲቀሚእንዲቋቋም አድርገዋል፡፡ይህ ማዕከል በአሁኑ ወቅት በዐመት 2 ሺህ ሰልጣኞችን የማሰልጠን አቅሙን አጎልብቷል፡፡
ዶር ይፍሩ በጎንደር ዩኒቨርስቲ በኃላፊነት በሰሩባቸው ጊዜያት የአዲሱ የሪፈራል ሆስፒታልን ግንባታ ማስጀመር አንዱ ጉልህ ስራቸው ነበር፡፡ ከስራ ባልደረቦቻቸው እና ከከተማው እውቅ ሰዎች ጋር በመሆን ለዚህ ሆስፒታል ግንባታ ገንዘብ በማባሰብ እና በማፈላለግ ግምቱ 300 መቶ ሚሊዮን ብር አስገኝተዋል፡፡ ሌሎች ዶር ይፍሩ የጎንደር ዮኒቨርስቲ ጤና ሳይንስና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አገልግሎቱን ለማዘመንና ለማሻሻል Skills Lab Development/ ማዕከል እንዲከፈት ፡ የመድኃት መረጃ ማእከል እንዲቋቋም ሰርተዋል፡፡
ዶር ሲሳይ ይፍሩ በሌላም በኩል የወለቃ ጤና ጣቢያ የእናቶች ማቆያን እንዲገነባ ለማድረግ በመፈላለግ ሚናቸው ትልቅ ነበር፡፡ በኃላም አለም አቀፍ ድጋፍ አግኝተው ግምቱ 600 ሺህ ብር የሚያወጣ ህንጻ አሰርተዋል፡፡
ምርምር
በሀገራችን በአይነቱ ለየት ያለ የካላዛር (Leishmaniasis) ከፍተኛ የምርምር ማእከል እንዲቋቋምና እንዲመሰረት((Gondar Leishamaniasis and Treatment and Research Center) አድርገዋል፡፡ በተጨማሪም የካላዘር ህክምና መመሪያ አዘጋጅተዋል፡፡
ከ30 በላይ የምርምር ሰረዎቻቸው በሀገር እና በዓለም አቀፍ ጆርናሎች ላይ ታትሞላቸዋል፡፡
ልዩ ልዩ
ኮሌጁ ከአለም አቀፍ አቻ የትምህርት ተቋማት ጋር እንዲፈጥር የተጨበጡ ስራዎችን ሰርተዋል፡፡
ዩኒቨርስቲውን ስትራቴጂክ እቅድ በማዘጋጀትና በመቅረጽ የዶር ሲሳይ አስተዋጽኦም አለበት፡፡

እወቅና.
በካላዛር ሕክምና እና በጎንደር ዩኒቨርስቲ እንዲጀመር ስላደረጉ በአለም አቀፍ የካላዛር ምርምር ማህበር (DNDI) ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
አዲሱ የጎንደር ሆስፒታል እንዲገነባ ከሀገር ውስጥና ውጪ ገንዘብ በማሰባሰባቸው ከኮሌጁ እውቅና አግኝተዋል፡፡
P2P የተባለ ዋና መስሪያ ቤቱ አሜሪካን የሆነ ድርጅት በህክምና አገልግሎት በምርምርና በመማር ማስተማር በሀገር ደረጃ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ 2008 ዓ.ም የታደጊ ኮከብ የክብር ሸልማት (Young Rising star award, September 26,2015) በአሜሪካን ሀገር ተገኝተው የዕውቅና ሽልማት አግኝተዋል፡፡
Award from Forum of African First Ladies/spouses Against Cervical, Breast & Prostate cancer የተባለ ድርጅት ዶ/ር ሲሳይ ይፍሩ ላሳዩት ከፍተኛ አስተዋጽኦና በአፍሪካ አህጉር ካንሰርን ለማስቆም ላደረጉት ተግባር የየክብር ሽላማት ሰጥቷዋቸዋል፡፡(25th July ,2016).
በሀገራችን ከህክምናው ስልጠና በተጨማሪ የሚድዋይፎችና የፊዚዮቴራፒ ትምህርት ፕሮግራሞችን እስከ ፒኤችዲ ደረጃ ድረስ በማድረስ ላበረከትኩት አስተዋፅኦ በማህበራቸው አመታዊ ጉባኤ እውቅና ተበርክቶላቸዋል፡፡

ምንጭ: የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ!

Address

Gondar

Telephone

0581110004

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when UoG Midwifery Directorate posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share