12/03/2023
አያል የበጎ አድራጎት ድርጅት ሰሞኑን በማቻከል ወረዳ ኳሽባ ቀበሌ ያስገነባውን ትምህርት ቤት አጠናቆ ለማህበረሰቡ አስረክቧል።በዚህ የርክክብ ስነ ስርዓት የተገኙት አባት የድርጅቱን መስራች ወይዘሮ አያልነሽ ባይሌን አመስግነዋል።
ትምህርት ለሁሉም ህፃናት የበኩላችንን እንወጣ!
Amhara Region
Bahir Dar
6000
Be the first to know and let us send you an email when አያል የበጎ አድራጎት ድርጅት / Ayal Charity Organization posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.