22/01/2026
የልዑል እግዚአብሔር አብ ወዳጁና ሙሉ ሕይወቱን ለእርሱ ሰጠሁኝ ያለው ወንድማችን ይስሃቅ ማጮ ሕንጻውን እስከፍጻሜው አብረን እንሠራለን በማለት ከዚህ በፊትም እየተሣተፈ ቢቆይም አሁንም ብር 10,000(አሥር ሺህ ብር) ሠጥቶናል ።
ሌሎች አጋሮቻችንንም በቅደም ተከተል እናደርሳለን ፤
ሃሳብ አስተያየታችሁ እጅጉን ይጠቅመናል ጻፉልን ።
እግዚአብሔር አብ በወጣ ይተካልን ፤
በረከት ቸርነቱን ያድልልን ።