05/08/2026
ለሀላባ የፈረመው ተጫዋች አንድ ሳምንት ሳይሞላ ለወልዋል ፈረመ
ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ውሉ መጠናቀቁን ተከትሎ ልክ የዛሬ ሳምንት ለአዲስ አዳጊው ሀላባ ከተማ ፈርሞ የነበረው የግራ መስመር ተከላካዩ ኪሩቤል ወንድሙ ዛሬ ደግሞ በወልዋሎ ለመጫወት ውሉን አራዝሟል።
Develope on
Southern
Alaba K'ulito
Be the first to know and let us send you an email when Halaba Tube posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.