04/03/2026
አስደሳች ዜና
ታናናሾችና ታላላቆችም ባለ ጠጋዎችና ድሆችም ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁሉ በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ምልክትን እንዲቀበሉ፥
የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል። ጥበብ በዚህ አለ። ራእይ 13፡16-17
በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው በጉጉት ስጠበቅ የነበረው የዘማር ፓ/ር ዘላለም አድሱ ቁጥር ሁለት የመዝሙር አልባም ይፋ የሚሆንበት ቀን ተገለፃ።
ዘማር ለሚድያችን እንደዘገባ በቀን 28/06/2018 ዓ/ም በአለለከ ኮንፍረንስ ከቀኑ 7፡00LT ጀምሮ በሁሉም Social medias ይፋ እንደሚደረግ ገልጾናል።
በጉጉት እንጠብቅ!
IMS ETHIOPIA MEDIA!