03/01/2026
👇ትግርኛ
እኒሆ!!! (3) "ንዘናጋዕ ንፅጉማት ንሓግዝ"!!!
ብማሕበር ምግብረ ሰናይ ፋና ዩኒቨርሲቲ ዓዲግራት "እናተዘናጋዕና ንዝተፀገሙ ወገናት ንሓግዝ" ብዝብል ጭርሖ(መሪሕ ቃል) ንተከታታሊ ንኽልተ መዓልታት ዝፀንሕ ኣዝዩ ዘዘናግዕን ዘነቓቓሕን ፀወታ ተዳልዩ ኣሎ። ኣብዚ ዓብዪ ናይ ሕልናን መንፈስን ስራሕ ብኣካል ክትሳተፉን ኣካል ናይዚ ዓቢ ናይ ምግባረ ሰናይ ተግባር ክትኮኑን ብኽብሪ ንዕድም።
"50 ለሚን ንሓደ ሰብ ሸክሚ ን50 ሰብ ጌፂ እዩ"!!
ብማሕበር ምግባረ ሰናይ ፋና ዩኒቨርስቲ ዓዲግራት
👇ኣማርኛ
እነሆ!!!(3) "እየተዝናናን ነደያንን እናግዝ"!!!
በሚል መሪ ቃል በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፋና በጎ አድራጎት ማኅበር ለሁለት ቀናት የሚቆይ በጣም አዝናኝ እና አነቃቂ ጭውውቶችን ተዘጋጅቷል።እርሱዎም የዚህ ታላቅ የህሊና እና የመንፈስ ስራ በአካል ተገኝተው የምግባረ ሰናይ ተግባርን ተቋዳሽ ለመሆን በታላቅ ደስታና አክብሮት ተጋብዘዋል።
"50 ሎሚ ለአንድ ሰው ሽክሙ ለ50 ሰው ጌጡ ነው"!!!
በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፋና በጎ አድራጎት ማኅበር
👇English
Here are!!!(3) "Let's have fun and help the needy"!!!
The Adigrat University Fana Charity Association has organized a very fun and inspiring games for two consecutive days under the slogan of "Let's help the needy while having fun" So We would like to invite you to participate in person in this great work of conscience and spirit and be a part of this great act of philanthropy.
"50 Lomon is a burden for one person and an ornament for 50 people"!!!
By the Adigrat University Fana Charity Association
ቀን ታህሳስ 25&26 2018ዓ/ም
ቅዳሜ ጥዋት ከ2:30-5:30 ከሰአት ከ9:00-11:30
እሁድ ጥዋት ከ3:00-5:30 ከሰአት ከ8:30-11:3
🙏🙏