15/04/2024
ለካስ ለዝህ ነበር ?? ት /ቤትን በህልማቸው ያላዩ፤ ማየትም የማይፈልጉ ሰዎች የመሰብሰብ ሚስጥር !!!
እኔ ዶክተር አዳኔ ታፈሰን ጠንካራ መዋቅር ላይ ያለመሳብ፤
እኔ ዶ/ር ካሳሁን ደለኔን የመሳሰሉ ፈርጦችን ወደ መዋቅር እንዳይመጡ አስቀድሞ መረብ ስዘረጋ የነበረው የደም ላብራቶሪስቱ ኢ/ር ሚልክያስ ዶሮ ወደ ስልጣን ከመጣ 5 ወር ሳይሞላው ከግማሽ ሚልዮን በላይ ሀብት በስሜ አበል እንዳባከኔ ተደረሰበት። ገበናዬን ሸፊንልኝ ብሎ ያመጣው የአጎቱ ልጅ አጎናፊር ሙላትም የህዝቡን ክትትል አልቻለውም። ተግባር እንጅ ምፈለገው ምክንያት እየፈለጉ ከነተርያ ለመቀየር የመጣ መሆኑ መቼ ገባን!!!