13/06/2026
የ40 ቀን መታሰቢያ
ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የኢ/ያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ የእህታቸዉን ወ/ሮ እህተ ማርያም የ40 ቀን ምክንያት በማድረግ በመቄዶንያ ዋናዉ ግቢ ከአረጋዉያን አባቶች እና እናቶች ጋር የፀሎት እና የነፍስ ይማር እንዲሁም የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም አድርገዋል!!!
እህታችን እህተ ማርያም በማለፋቸዉ የተሰማንን ጥልቅ የሆነ ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸዉ ፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ እንዲሁም ለስራ ባልደረቦቻቸዉ መፅናናትን እንመኛለን!!
የእህታችን እህተ ማርያምን ነፍስ በአፀደ ገነት ያኑርልን!!
መቄዶንያ