Health, Development and Anti-Malaria Association - HDAMA

Health, Development and Anti-Malaria Association - HDAMA This page is intended to help promote HDAMA as an NGO, thereby endorse its activities and accomplishments.

https://www.facebook.com/100064499087509/posts/1202601121899846/
17/10/2025

https://www.facebook.com/100064499087509/posts/1202601121899846/

በኢትዮጵያ ብሎም በክልላችን የክረምት ወቅት ማለፋን ተከትሎ የወባ ወረርሽኝ በስፋት ሊከሰት ይችላል

‎የወባ በሽታ በትንኝ አማካኝነት ከታመመ ሰው ወደ ጤነኛው የሚተላለፍ በዋነኛነት በትኩሳት የሚገለጥ ተወሳስቦ ለከፍተኛ አደጋ ሊዳርግ የሚችል በሽታ ነው፡፡

‎በሽታው በዓለም ላይ የበርካቶችን ህይወት የቀጠፈና በትንኝ አማካኝትት የሚከሰት ተላላፊ በሽታ እንደሆነም ይነገራል፡፡

‎ በተለይ በኢትዮጵያ ፕላዝሞዴም ፋሲፋረም በተለምዶ ቢጫ ወባ የሚባለውን እና አንድ ሶስተኛው ደግሞ ቫይቫክስ በተባለ ተህዋስ ዝርያ የሚከሰት ነው።

‎ወንድ እና ሴቴ ተህዋስ በወባ ውስጥ አንድ ሳምንት ያድግና ትንኟ ለመራባት የሰው ደም የሚያስፈልጋት በመሆኑ በዚህ ሁኔታ ሰውን በምትነክስበት ጊዜ በሽታውን ታስተላልፋለች፡፡

‎ትንኟ ለመራባት ቆላማ አካባቢ በመምረጥ ከባህር ጠለል በላይ ከ1ሺህ 400 ሜትር በታች በሆኑ አካባቢዎች ላይ እንደምትገኝና ከዛ በላይ ባለ ከፍታ የመራባት ምጣኔዋ እንደሚቀንስ ይገለፃል፡፡

‎በሽታው ከዚህ በፊት ለተያዘ ሰው እንዲሁም በተለይ በነፍሰ ጡር እናቶች እና ህፃናት ላይ የመከላከል አቅማቸው አናሳ በመሆኑ የከፋ ጉዳት ያደርሳል፡፡

‎በአብዛኛው የክረምት ወቅት አልፎ የበጋ ወቅት ሲጀምር ውሀዎች ሙሉ ለሙሉ ስለማይደርቁ እና የታቆሩ ውሀዎች ስለሚኖሩ እንዲሁም በትንንሽም ውሀዎች የመራባት እድል ስለሚኖር ለትንኞች መራባት አመቺ ይሆናል፡፡

‎የወባን በሽታን ለመከላከል ትንኟ የምትራባባቸውን ቦታዎች ማጽዳት ያስፈልጋል ያቆሩ ውሀዎችና የቆሸሹ ነገሮችን ማስወገድም ይገባል፡፡

‎ጸረ-ትንኝ ኬሚካሎች በሚረጩበት ጊዜ ቀለም መቀባት፣ ማጠብ እንደማይገባ እንዲሁም በጸረ ትንኝ የተነከረ አጎበር መጠቀም እንደሚገባ የህክምና ባለሙያዎች ይመክራሉ፡፡


‎ #አብክመጤናቢሮ

https://youtu.be/wDKwf1QWV0o?si=KLVDPiLMSEBRSl01
17/10/2025

https://youtu.be/wDKwf1QWV0o?si=KLVDPiLMSEBRSl01

የዛሬ እንግዳችን ክቡር ዶ/ር አበረ ምህረቴ ናቸው። ዶ/ር አበረ ምህረቴ የኢትዮጵያ ጤና ልማት እና ፀረ-ወባ ማህበርን በመመስረትም በሃገር አቀፍ ደረጃ ጤና እና ልማት ጉልህ አሻራቸውን ያ.....

16/10/2025

"ሙሉውን በalive podcast YouTube channel ይለቀቃል"

14/10/2025

ለጤና ልማትና ፀረ ወባ ማኀበር በሙሉ

የማኀበሩ 27ኛ ጠቅላላ ጉበኤ ጥቅምት 9ቀን 2018 ዓ/ም በኢትዮጵያ ሆቴል የሚያካሄድ መሆኑን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥሪ ማድርጋችን ይታወቃል።ሆኖም ግን በአዳራሽ ችግር ምክንያት ጥቅምት 8/2018 ዓ/ም ወደ ራስአምባ ሆቴል አዳራሽ የተቀየር መሆኑን ከታላቅ አክብሮት ጋር እንገልፃለን።

HDAMA’s Last Mile Delivery (LMD) activity has brought hope to over 100 conflict-affected health facilities and district ...
11/10/2025

HDAMA’s Last Mile Delivery (LMD) activity has brought hope to over 100 conflict-affected health facilities and district health offices across the Amhara Region. Through coordinated last-mile delivery from EPSS hubs, vital health commodities have reached the frontlines—where they’re needed most.
Facilities in North Shoa (36), South Gondar (32), West Gondar (10), Humera (15), and Central Gondar(11) have already received critical life-saving health supplies, helping to restore essential services and protect lives in communities that have been long cut off from care.
And the mission continues. HDAMA is expanding this lifesaving effort to reach vulnerable populations in Oromia and Benishangul-Gumuz in the coming weeks—ensuring that no one is left behind in the journey toward recovery and resilience

HDAMA Resumes Life-Saving Medical Supplies Deliveries.In partnership with the U.S. Government’s Supply Chain Management ...
07/10/2025

HDAMA Resumes Life-Saving Medical Supplies Deliveries.
In partnership with the U.S. Government’s Supply Chain Management Contractor, Management Sciences for Health (MSH), HDAMA has proudly resumed its Last Mile Delivery (LMD) operations under the Supply Chain Strengthening Activity (SCS).
Today marks a critical step forward: four 5/6-ton trucks have been mobilized to transport vital medical supplies and life-saving commodities from the EPSS AA #2 hub to health facilities across North Shoa District. As the trucks are being loaded, their imminent departure signals hope for thousands in need.
This mission is not just logistics—it’s a lifeline. Since the onset of conflict in the Amhara region, HDAMA has remained steadfast in its commitment to neutrality and humanitarian service, ensuring that essential health support reaches communities regardless of circumstance.
Every delivery is a testament to resilience, compassion, and the power of partnership in saving lives

07/10/2025
03/10/2025

አቶ በላይ በዛብህ "የአብክመ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር"

02/10/2025

አቶ ገስጥ ጥላሁን "የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክ/ሃላፊ

Address

Yeka Sub-city, Woreda-6, Located On The Right Bend Of Megenagna Road, Situated Between Women's Square And Adwa Bridge
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:00
Tuesday 08:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 08:00 - 17:00

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Health, Development and Anti-Malaria Association - HDAMA posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Health, Development and Anti-Malaria Association - HDAMA:

Share