06/06/2026
የአቢዘር ማህበረሰብ አቀፍ የልማት ድርጅት ዛሬ ግንቦታ 29 ቀን 2018 በአፋር ክልል፣ በሩቅ ገጠራማዋ ደርሰጊታ ቀበሌ ለሚገኙ በቋሚነት ለምናሳድጋቸው 11 ልጆቻችን የ2 ወር የምግብ እና የንፅህና ቁሳቁስ ድጋፍ እንደዚሁም ፍቅራችንን ይዘን ደርሰናል።
11 ልጆች ማለት 11 አዳዲስ ተስፋዎች ማለት ናቸው። የእነሱ ፈገግታ በበረሃው ላይ እንደፈሰሰ ቀዝቃዛ ውሃ ልባችንን ያረሰርሰዋል።
ውድ የአቢዘር ቤተሰቦች! ይህንን የደስታ ብርሃን ለልጆቹ የላካችሁ እናንተ ናችሁና፦
አላህ በሰጣችሁት ላይ በረከቱን፣ በቤታችሁ ላይ ሰላምን፣ በንግዳችሁ ላይ ትርፍን ይጨምርላችሁ። እናንተ በሩቅ ለሚገኙ የየቲም ልጆች ደራሽ እንደሆናችሁ፣ አላህ በጭንቅ ቀን ደራሽ ይሁንላችሁ። በዓሉን የደስታና የፍቅር ያድርግላችሁ! አሚን።
የአቢዘር የኸይር ሰንሰለት እያንዳንዱን ደጃፍ ማንኳኳቱን ይቀጥላል። እርስዎም የዚህ ታሪካዊ በጎነት አሻራ ይኑርዎት።
🔗 የ'1+1 የኸይር ሰንሰለት' አምባሳደር ለመሆን እዚህ ይመዝገቡ፡ https://bit.ly/2TeUor3
ወይም በኢንቦክስ ስም እና ስልክ ቁጥርዎን ይላኩልን።
#አቢዘር #አፋር #ደርሰጊታ #የኢድስጦታ #የየቲሞችመከታ #1+1የኸይርሰንሰለት #በጎነት
የሂሳብ ስም: Abi-zeer Community Development Organization
🏦 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ: 1000313689275
🏦 ሂጅራ ባንክ: 1003026690001
🏦 አዋሽ ባንክ: 01308869183000
🏦 አቢሲኒያ ባንክ: 62459638
🏦 ኦሮሚያ ህብረት ባንክ: 1041700010823
🏦 ዳሸን ባንክ: 7927722324611
🏦 ዘምዘም ባንክ: 0021691010301
🏦 ንብ ባንክ: 7000027246775
🏦 ወጋገን ባንክ: 0885411010101
🏦 አባይ ባንክ: 234 2117404495010
🏦 አንበሳ ባንክ: 00111681209-06
📲 ቴሌብር (Merchant ID): 513213
📞 ለበለጠ መረጃ:
+251911393123
+251939003838
+251984969698