25/05/2026
በመቅድም ኢትዮጵያ ሁልጊዜም እንደምናምነው፥ የኤች.አይ.ቪ (HIV) ምርመራ ውጤት የህይወት ማብቂያ ሳይሆን ወደ ጥንካሬ፣ ራስን ወደ መቀበል እና ወደ አዲስ እድገት የሚመራ የጉዞ መጀመሪያ ነው። 💙
የጥንካሬ እና የአገልግሎት ታሪኮቻችንን ማጋራት፤ መግለልና መድሎን ለመስበር፣ ፍርሃትን ለማስወገድ እና ማንኛውም ሰው ሙሉ እና ደስተኛ ህይወት መኖር እንደሚችል ለሌሎች ለማስታወስ ትልቁ መሣሪያችን ነው።
ታሪክዎን በኩራት ይኑሩት፣ የህይወት ጉዞዎን ያጋሩ፣ እናም መገለልን በጋራ እናስቅር። የእርስዎ ድምፅ ለብዙዎች ብርሃን ነው! 🌟
#መቅድምኢትዮጵያ #የጥንካሬታሪኮች #መገለልንና መድሎን ማስቀረት
At Mekdim Ethiopia National Association (MENA), we believe a positive HIV diagnosis is not the end—it can mark the beginning of a journey toward strength, self-acceptance, and personal growth. 💙
Sharing our stories of resilience and empowerment is our greatest tool to break the silence, shatter stigma, and remind everyone that it is possible to live a full, vibrant life.
Own your story, share your journey, and let’s end stigma together. Your voice matters!🌟