የኢትዮጵያ ሰላም፣ ልማትና ብልፅግና ድርጅት

የኢትዮጵያ ሰላም፣ ልማትና ብልፅግና ድርጅት መሕበራዊ ሀብታቺን ለጋራ ብልፅግናቺን
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
(1)

29/05/2026

Filannoon biyyoolessaa marsaa 7ffaa Caamsaa 24/2018 gaggeeffamuu nagaan akka xumuramuuf qophiin hundaa xumuramee - Kabajamoo Jeneraal Dirribaa Mokonnin Ajajaa Walii galaa Poolisii Oromiyaa

Caamsaa 21/2018
Filannoon biyyoolessaa marsaa 7ffaa Caamsaa 24/2018 gaggeeffamuu rakkoo nageenyaa malee karaa nagaan akka xumuramuuf qophiin hundaa xumuramuu isaa Kabajamoo Jeneraal Dirribaa Mokonnin Ajajaa Walii galaa Poolisii Oromiyaa miidiyaaleef ibsa kennaniiru.

Filannoon Marsaa 7ffaa karaa nageenyi isaa mirkanaa'een akka raawwatu taasisuuf qaamoleen nageenyaa keenya qindoominaan hojjataa jirachuus himaniiru.

Poolisiin Oromiyaa Godinalee fi Magaloota waliin ta'uun Filannoon biyyoolessaa marsaa 7ffaa Caamsaa 24/2018 gaggeeffamuuf qophii barbaachisu hunda xumuree gara hojiitti galuu himaniiru .

Humni nageenyaa gahaan eegumsa nageenya filannoottif ramadamee waan jiruuf ummanni keenyaa soda nageenya tokko malee bahee filachuu kan danda'uu ta'uu himaniiru.

Nagaan hunda keenyaaf!

29/05/2026
29/05/2026

ምርጫውን ለማሰናከል ያልሆኑት የለም፣ የተሳካላቸው ነገር ግን የለም።

ምርጫውን ለማሰናከል ሁሉንም ነገር ሞክረው አቃታቸው፣ የመጨረሻ ሙከራቸው መንገድ መዝጋት ቢሆንም እሱም ዋጋ የለውም። ምርጫውን ለማሰናከል ያልሆኑት የለም፣ የተሳካላቸው ነገር ግን የለም። ብዙ ተጋግጠዋል፣ ካርድ አይወሰድም አሉ ተወሰደ፣ ከምርጫው በፊት መንግስት እናፈርሳለን አሉ፣ አልተሳካም ምርጫው በድምቀት ሊካሄድ ዋዜማው ደረሰ። አሁን የመጨረሻ እድላቸውን መንገድ ዘግተን እንሞክር ብለው እየደከሙ ነው።

ካርድ የወሰደ እንገላለን፣ ካርድ የሰጠ ውርድ ከራሱ፣ ምርጫውን የተሳተፈ ላይ እርምጃ እንወስዳለን እያሉ ብዙ ቢቀባጥሩም ምንም ግን አላደረጉም። በኦንላይ ተሰብስበው ብዙ ዶልተው ምንም ያልተሳካላቸው፣ አመፅ እናስነሳለን አሉ፣ ጆሮ ሰጥቶ የሚሰማቸው ጠፋ፣ ዛሬም የመጨረሻ ተስፋ የቆረጡበት የሰዎችን እንቅስቃሴ አግደን ምርጫውን እናሰናክላለን የሚል ከንቱ ሙከራ ነው። በከንቱ ድከሙ ቢላቸው እንጂ ምንም ማድረግ እንደማይችሉ አይተናቸዋል።

ማንኛውም ተዘዋዋሪም ሆነ ተቀማጭ የዕጩ ወኪሎች ግዴታ1. የምርጫ ኃላፊው የሚሰጠውን ትዕዛዞች ማክበር አለበት፣2. የምርጫ ሂደቱን ከሚያውኩ ተግባራት መቆጠብ አለበት፣3. አግባብ ባለው አካል ...
28/05/2026

ማንኛውም ተዘዋዋሪም ሆነ ተቀማጭ የዕጩ ወኪሎች ግዴታ

1. የምርጫ ኃላፊው የሚሰጠውን ትዕዛዞች ማክበር አለበት፣
2. የምርጫ ሂደቱን ከሚያውኩ ተግባራት መቆጠብ አለበት፣
3. አግባብ ባለው አካል ሲጠየቅ መታወቂያውን ማሳየት አለበት፣
4. የምርጫ ሕጉን ማክበር አለበት፣
5. የምርጫውን ሂደት የመከታተል ተግባሩን ሲያከናውን መራጮች ማንን መምረጥ እንዳለባቸው አስተያየት ከመስጠት ወይም ተጽዕኖ ለማሳደር መሞከር የለበትም፣
6. የምርጫ ቁሳቁሶችን መያዝ፥ ማንሳት፤ መነካካት ወይም በቁሳቁሶቹ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ተግባራትን መፈጸም የለበትም፣
7. የምርጫ ጣቢያውን ኃላፊ ወይም ሠራተኛ ከማስፈራራት ወይም ሥራውን ከሚያደናቅፉ ተግባራት መቆጠብ አለበት፣
8. ወደ ድምፅ መስጫ ክፍሎች መግባት የለበትም፣
9. ቦርዱ የሚያወጣውን የሥነ ምግባር ደንብ መፈረም እና ማክበር ይገባዋል፡፡

ዐዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 121

የኢትዮጵያ ሰላም ልማትና ብልፅግና ድርጅት አዳማ ቅርንጫፍ ታዛብዎች ቅድማ ዝግጅት
28/05/2026

የኢትዮጵያ ሰላም ልማትና ብልፅግና ድርጅት አዳማ ቅርንጫፍ
ታዛብዎች ቅድማ ዝግጅት

የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት​ውድ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ​የኢትዮጵያ የሰላም፣ የልማትና የብልጽግና ድርጅት (EPDPO) ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1447ኛው የዒድ አል...
26/05/2026

የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

​ውድ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ

​የኢትዮጵያ የሰላም፣ የልማትና የብልጽግና ድርጅት (EPDPO) ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ) በዓል እንኳን በሰላም፣ በጤና እና በደስታ አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

​የዓረፋ በዓል የመረዳዳት፣ የመተሳሰብ፣ የአንድነት እና የሰላም እሴቶች በተግባር የሚገለጹበት ታላቅ በዓል ነው። ድርጅታችን EPDPO በሀገራችን ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት፣ ልማትን ለማፋጠንና የጋራ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚያደርገው ጉዞ ውስጥ እነዚህ በዓሉ የሚያስተምራቸው ሰብአዊና ማህበራዊ እሴቶች ትልቅ መሠረት ናቸው።

በመሆኑም ይህ የተባረከ በዓል ሲከበር የተቸገሩትን በመደገፍ፣ የታመሙትን በመጠየቅ እና በሰዎች መካከል ያለውን ፍቅርና አንድነት በማደስ ሊሆን ይገባል ብለን እናምናለን። በሀገራችን የተጀመሩት የሰላምና የልማት ጉዞዎች ግባቸውን እንዲመቱና እያንዳንዱ ዜጋ የበለጸገች ሀገር ተጠቃሚ እንዲሆን ድርጅታችን EPDPO ከማህበረሰቡና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ያለውን አጋርነት አጠናክሮ ይቀጥላል።

​በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የበረከት እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን!

​ዒድ ሙባረክ!

​ከፕሬዝዳንት አብዲ አማን

የኢትዮጵያ የሰላም፣ የልማትና የብልጽግና ድርጅት (EPDPO)

26/05/2026

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኢትዮጵያ ሰላም፣ ልማትና ብልፅግና ድርጅት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share