04/08/2026
በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኝ! የካስማ ቤተሰብ አረንጓዴ አሻራውን አኖረ! 🌱🇪🇹
ትላንት፣ የካስማ በጎ አድራጎት ድርጅት (Kasma Charity Organization) ቡድን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር (MoWSA) አመራሮች፣ ሰራተኞች እና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በመሆን ሀገራዊውን "የአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ" መርሃ-ግብር በኩራት ተቀላቅሏል!
በዕለቱ ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ በተገኙበት ከ5,000 በላይ ችግኞች በጋራ የተተከሉ ሲሆን፣ ካስማም የዚህ ታላቅ ሀገራዊ አላማ አካል በመሆኑ እጅግ ደስ ብሎናል።
የሰው ልጅን ህይወት ከመገንባት (Reintegration) ባሻገር፣ የምንኖርባትን አካባቢ መንከባከብ የሁላችንም ሀላፊነት ነው። ዛሬ የምንተክለው ችግኝ፣ ነገ ለሀገራችን ጥላ፣ ለትውልድ ደግሞ በረከት ይሆናል!
አብረን ተስፋን እንትከል! 💚🌍
800 Million Trees in a Day! The Kasma Family Leaves its Green Legacy! 🌱🇪🇹
Yesterday, the Kasma Charity Organization team proudly joined the leadership and staff of the Ministry of Women and Social Affairs (MoWSA), along with youth volunteers, for the monumental national initiative of planting 800 million trees in a single day!
Over 5,000 seedlings were planted during the event, which was graced by H.E. Minister Dr. Ergoge Tesfaye. We are incredibly happy and honored to have been part of this historic national effort.
At Kasma, we believe that rebuilding lives goes hand-in-hand with restoring our environment. The seedlings we plant today are the hope, shade, and blessings of tomorrow for Ethiopia!
Let's plant hope together! 💚🌍
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs
#አረንጓዴአሻራ #ተስፋንእንትከል #ካስማ