International Committee of the Red Cross Ethiopia

International Committee of the Red Cross Ethiopia We welcome diverse perspectives and ask all users to share their own in a respectful manner. Read more: https://www.icrc.org/en/community-guidelines

This is the official page of the International Committee of the Red Cross (ICRC) delegation in Ethiopia.

ይህ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የኢትዮጵያ ልዑክ ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ነው:: The International Committee of the Red Cross (ICRC) is a neutral, independent organization ensuring humanitarian protection and assistance for people affected by armed conflict and other violence. Our mandate under the Geneva Conve

ntions is to provide humanitarian assistance to people affected by armed conflict and other violence and promote the laws that protect victims of war. Community guidelines: As part of the Red Cross and Red Crescent (RCRC) Movement, the International Committee of the Red Cross (ICRC) is committed to be accessible to the public and to fostering constructive and respectful exchanges across our digital platforms to ensure transparency, accountability and mutual learning as much as possible.

Sexual violence in armed conflict can and should be prevented. The rules of war prohibit any act of sexual violence.As p...
19/06/2026

Sexual violence in armed conflict can and should be prevented.

The rules of war prohibit any act of sexual violence.

As part of its confidential and bilateral dialogue with parties to the armed conflicts in , the International Committee of the Red Cross addresses violations by reminding them of their obligations and urging them to take remedial action.

Parties also have duties to prevent sexual violence and to assist survivors who might need medical care.

Such acts can break communities apart, causing harm over generations.

በትጥቅ ግጭት ወቅት የሚከሰቱ ወሲባዊ ጥቃቶችን መከላከል ይቻላል፤ መከላከልም ያስፈልጋል።

የጦርነት ህጎች ማንኛውንም ወሲባዊ ጥቃት ይከለክላሉ።

የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ ውስጥ በትጥቅ ግጭቶች ከሚሳተፉ አካላት ጋር በሚያደርገው ሚስጥራዊ እና የሁለትዮሽ ውይይት የተፈጸሙ ጥሰቶችን በማንሳት በዓለም አቀፍ የጦርነት ህጎች የተጣሉባቸውን ግዴታዎች በማስታወስ የእርምት እርምጃ እንዲወስዱ ያበረታታል።

የትጥቅ ግጭት ተሳታፊዎችም ወሲባዊ ጥቃትን የመከላከል እና የህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን የመርዳት ግዴታ አለባቸው።

እንዚህ የወሲባዊ ጥቃት ድርጊቶች ማህበረሰቦችን በማቃቃር በትውልዶች ላይ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ።

Hookkari saalaa walitti-bu’iinsa hidhannoo keessatti ittifamuu danda’a, ittifamuus qaba.

Seerri lolaa gocha hookkara saalaa kamiinuu cimsee dhorka.

Akka qaama wal-maree lamee fi icitii qaamolee walitti-bu’iinsa hidhannoo irratti hirmaatan waliin Itiyoophiyaa keessatti godhuutti, Koreen Qaxxaamura Diimaa Idil-Addunyaa hokkaraawwan kana ittisuuf qaamni hunduu itti gaafatama isaanii akka bahaaniif ni yaadachiisa, tarkkaanfii malus akka fudhataniif ni hubachiisa.

Qaamoleen kanneen illee itti gaafatama ittisa hookara saalaa fi baraaramtoota gargaarsa yaalii barbaadan gargaaruu qabu.

Gochaaleen akkasii hawwaasa gargar qooduun, miidhaa dhaloota irrati fida.

ኣብ ዕጥቃዊ ጎንፂ ዝፍፀም ወሲባዊ ጥቕዓት ምክልኻል ዝክኣልን ዝግባእን እዩ።

ሕግታት ኲናት ዝኾነ ዓይነት ወሲባዊ ጥቕዓት ዝኽልክሉ እዮም።

ዓለም ለኸ ኮሚቴ ቀይሕ መስቀል (ዓለኮቀመ) ኣካል ናይቲ ምስ ኣብ ኢትዮጵያ ዝርከቡ ተዋጋእቲ ሓይልታት ዝግበር ክልቴኣዊን ምሽጥራዊን ዘተ ኮይኑ ጥሕሰታት ኣመልኪቱ ይዘራረብ እዩ። ዘለዎም ግቡእ የዘኻኽርን ናይ መአረምታ ስጉምቲ ክወስዱ ይምሕፀንን።

ተዋጋእቲ ሓይልታት ወሲባዊ ጥቕዓት ናይ ምክልኻልን ክንክን ሕክምና ንዘድልዮም ግዳያት ናይ ምሕጋዝን ግዴታ ኣለዎም።

ወሲባዊ ጥቕዓት ንወለዶታት ዝቕፅል ጉድኣት ብምስዓብ ንማሕበረሰባት ክበታትን ዝኽእል እዩ።

16/06/2026

In situations of armed conflict, in and around the world, the International Committee of the Red Cross visits places of detention. Guided by international and national legal frameworks, it engages with the authorities, bilaterally and confidentially, to help ensure humane treatment, improve material conditions and that detainees can stay in touch with their loved ones.

We sometimes provide individual assistance to alleviate the suffering of detainees, especially those who do not have close family visits.

In this case, we provided blankets, hygiene kits and other material assistance to improve the living conditions of detainees in Mendi, West Wollega, region.

በትጥቅ ግጭት ሁኔታዎች፣ በኢትዮጵያም ሆነ በዓለም ዙሪያ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እስር ቤቶችን ይጎበኛል። በዓለም አቀፍ እና በብሔራዊ የህግ ማዕቀፎች በመመራት ከሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ጋር የሁለትዮሽ ምስጢራዊ ውይይት በማካሄድ የእስረኞችን ሰብአዊ አያያዝ ለማጠናከር፣ የማረሚያ ቤት ሁኔታዎችን ለማሻሻል እና እስረኞች ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘት እንዲችሉ ይሰራል።

የእስረኞችን ችግር ለማቃለል አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በተለይም በቅርብ ጠያቂ ቤተሰብ ለሌላቸው አስፈላጊ ድጋፎችን እናደርጋለን።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ በኦሮሚያ ክልል፣ ምዕራብ ወለጋ ፣ መንዲ የእስረኞችን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል ብርድ ልብስ ፣ የንፅህና መጠበቂያዎችን እና ሌሎች የቁሳቁስ ድጋፍ አድርገናል ።

Haala walitti-bu’iinsa hidhannoo Itiyoophiyaa fi guutuu addunyaa keessatti, Koreen Qaxxaamura Diimaa Idil-Addunyaa mana hidhaa ni daawwata. Haguuggii Seerota Idil-Addunyaa fi Biyyoolessaan qajeelfamuun, aangowwan wal-maree lamee fi haasaa iccitii irratti hrimaachisuun, qabiinsa namoomaa mirkaneessuu, haala meeshaa mana hidhaa fooyyessuu fi hidhamtoonni maatii isaanii waliin wal qunnamtii qabaachuu akka danda’an gargaara.

Yeroo tokko tokko gidiraa namoota hidhamanii salphisuuf, keessattuu warra daawwannaa maatii hin qabneef gargaarsa namoota dhuunfaaf ni kennina.

Haala kanaan, haala jireenya hidhamtoota fooyyessuuf, Mandii, Wallagga Lixaa, Naannoo Oromiyaa keessatti, uffata halkaanii/Birdlibsii, meeshaa qulqullinaa fi meeshaalee gargaarsaa biroo dhiyeessinee jirra.

Watch 👇🏾

12/06/2026

In response to the dire situation in Zalambessa town, located in the Eastern Zone of the region, the International Committee of the Red Cross has been constructing and renovating water distribution points for both the school and the community to support the conflict-affected population.

The town's water supply system was severely impacted by the armed hostilities in 2020-2022 leading to a lack of water to meet the basic needs of residents. This also disrupted education, as the school lacked access to clean water.

በትግራይ ክልል፣ ምሥራቃዊ ዞን ዛላምበሳ ከተማ ለተከሰተው ከፍተኛ የውኃ እጥረት ምላሽ ለመስጠት የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ለዛላምበሳ ትምህርት ቤት እና ለህብረተሰቡ የውኃ ማከፋፈያ ጣቢያዎችን በመገንባትና በማደስ በግጭት የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ እየሰራ ነው።

ከ2013 – 2015 ዓ.ም የነበረው የትጥቅ ግጭት በከተማው የውኃ አቅርቦት ስርዓት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል። ይህም የነዋሪዎችን መሰረታዊ ፍላጎቶች ለማሟላት የውኃ አቅርቦት እጦት አስከትሏል። በትምህርት ቤቱም የንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ባለመኖሩ የትምህርት ሥረዓቱን አስተጓጉሏል።

ኣብ ምብራቓዊ ዞባ ትግራይ ከተማ ዛላምበሳ ብምኽንያት ካብ 2013 – 2015 ዓ.ም ዝነበረ ዕጥቃዊ ጎንፂ ዝበፀሐ ኣፀጋሚኩነታት ንምምሕያሽ ዓለም ለኸ ኮሚቴ ቀይሕ መስቀል ናቑጣታት ማይ ብምስራሕን ብምሕዳስን ኣብቲ ከተማ ንዝርከብ ቀዳማይ ብርኪ ቤት ትምህርቲ ሓዊሱ እቲ ማሕበረስብ ፅሩይ ዝስተ ማይ ክረክብ ሓጊዙ።

ናይታ ከተማ ስርዓት ቀረብ ማይ በቲ ዝነበረ ዕጥቃዊ ጎንፂ ኣዝዩ ዝተሃሰየ ብምዃኑ ነበርቲ እቲ ከተማ ማይ ንምርካብ ኣዝዮም ተፀጊሞም እዮም። እዚ ፀገም ቀረብ ማይ ንከይዲ ምምሃር ቀዳማይ ብርኪ ቤት ትምህርቲ ዛላምበሳ ‘ውን ዕንቅፋት ኮይኑ ፀኒሑ እዩ።

Watch here 👇🏾

For people in conflict-affected areas of the   region, accessing essential services remains a daily struggle. The Intern...
09/06/2026

For people in conflict-affected areas of the region, accessing essential services remains a daily struggle. The International Committee of the Red Cross is working to help ensure that communities can access the health care they need.
In recent weeks, we delivered vital medicines and medical supplies to four health facilities in East, West, and North Gojjam. These include the health centers in Jiga, Yebokla, and Agita, as well as the Finoteselam One Stop Center, which provides care for survivors of sexual violence.

This is just a fraction of many health facilities supported by the ICRC in Amhara. Our regular assistance in the region helps more than 100,000 patients receive free curative care.

በአማራ ክልል ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ላሉ ሰዎች አስፈላጊ አገልግሎቶችን ማግኘት የዕለት ተዕለት ትግል ሆኖ ቆይቷል። የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ማህበረሰቦች የሚያስፈልጋቸውን የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ ለመርዳት እየሰራ ነው።

ባለፉት ሳምንታት በምስራቅ፣ በምዕራብ እና በሰሜን ጎጃም ላሉ አራት የጤና ማዕከላት አስፈላጊ የሆኑ መድሃኒቶችን እና የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ይህም በጂጋ፣ የቦቅላ እና አጊታ የሚገኙ ጤና ማዕከላት እንዲሁም ወሲባዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሰዎች ሁለንተናዊ ድጋፍ የሚያደርገውን የፍኖተሰላም የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ያጠቃልላል።

እነዚህ በአማራ ክልል በዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ድጋፍ ከሚደረግላቸው በርካታ የጤና ተቋማት ጥቂቶቹ ሲሆኑ በክልሉ የምናደርገው መደበኛ የጤና ድጋፍ ከ100,000 በላይ ህሙማን ነፃ ህክምና እንዲያገኙ አግዟል።

04/06/2026

Meet Shafi Tasamma, father of five from Nedjo town, West Wollega, region.

After losing his mobility due to a delay in receiving timely treatment, Shafi faced immense challenges. Using a wheelchair provided by the International Committee of the Red Cross, he is able to move around to support his family and work towards a brighter future.

He dreams to see his children go to school and succeed.

Watch his story 👇🏾

በኦሮሚያ ክልል፣ ምዕራብ ወለጋ ዞን፣ ነጆ ከተማ ነዋሪ የሆነውን የአምስት ልጆች አባት ሻፊ ተሰማን ይተዋወቁ።

ጉዳት በደረሰበት ወቅት ተገቢውን ህክምና ባለማግኝቱ ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀስ የማያስችል የአካል ጉዳት የገጠመው ሻፊ በከፍተኛ ተግዳሮቶች ውስጥ ለማለፍ ተገዶ ቆይቷል።
በዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የተበረከተለትን ዊልቸር በመጠቀም ቤተሰቡን ለመደገፍ እና ለወደፊት ብሩህ ህይወቱ ለመስራት ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ችሏል።

ልጆቹ ተምረው ስኬታማ ሲሆኑ የማየት ህልምም አለው።

ታሪኩን እዚህ ይመልከቱ👇🏾

Obbo Shaafii Tasammaa waliin wal-baraa.

Obbo Shaafiin abbaa ijoollee shanii yeroo ta’u, Jiraataa bulchiinsa magaalaa Najjoo, naannoo Oromiyaati. Obbo Shaafiin miidhaa miilla isaa irra gaheef yeroodhaan wal’aansa argachuu dhabuu isaa irraa kan ka’e socho’uu erga dadhabee booda qormaatni guddaan isa mudatee ture. Haata'uu garuu yeroo ammaa wiilcherii Koreen Qaxxaamura Diimaa Idil-Addunyaa (KQDIA) kenneef fayyadamuudhaan socho'ee jireenya maatii isaa deggeruu fi egereesaaf hojjechuu yaalaa jira.

Abjuun isaa ijoolleesaa barsiisiifatee milkaa'ina tokko irraan ga'uudha.

Seenaasaa ilaalaa👇🏾

02/06/2026

We are a neutral and impartial organization. It is a principled choice that allows us to cross divides and bring help where it matters most.

We take action, not sides.

Learn more about our fundamental principles: http://ms.spr.ly/6181vGIYU

29/05/2026

Mekhoni Primary Hospital, in Southern , was heavily impacted by the armed hostilities which ended in November 2022. Since then, it has been very difficult for the communities in the surroundings to access essential medical care.

With the support of the International Committee of the Red Cross, the renovation of the hospital is being finalized. Several newly completed rooms have been handed over to the health authorities, including the emergency room and post-natal area. This renovation, along with regular donation of medical supplies, helps restore vital health services for thousands of people in the area.

🎥 Watch the transformation 👇🏾

በደቡብ ትግራይ የሚገኘው መኾኒየመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እ.ኤ.አ በህዳር 2022 የተጠናቀቀው የትጥቅ ግጭት ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሮበት ቆይቷል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በአካባቢው ላሉ ማህበረሰቦች አስፈላጊ የህክምና አገልግሎት ማግኘት በጣም አስቸጋሪ ነበር።

በዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ድጋፍ የሆስፒታሉ እድሳት እየተጠናቀቀ ሲሆን በተለይ የድንገተኛ ክፍል እና የድህረ ወሊድ ማቆያውን ጨምሮ በርካታ አዲስ የተጠናቀቁ ክፍሎችን የጤና የሥራ ኃላፊዎች ተረክበዋል። ይህ እድሳት ከመደበኛ የህክምና ግብአቶች ልገሳ ጋር በመሆን በአካባቢው ላሉ በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች መሰረታዊ የጤና አገልግሎትን ወደነበረበት ለመመለስ ይረዳል።

🎥 ለውጡን እዚህ ይመልከቱ 👇🏾

ኣብ ዞባ ደቡብ ትግራይ ዝርከብ መባእታዊ ሆስፒታል መኾኒ ሕዳር 2022 ብዘብቅዐ ዕጥቃዊ ተፃብኦ ምኽንያት ዓቕሚ ግልጋሎቱ ተሃስዩ ፀኒሑ እዩ። ካብቲ እዋን ንሱ ጀሚሩ ኣብቲ ከባቢ ዝርከብ ማሕበረሰብ መሰረታዊ ግልጋሎት ሕክምና ንምርካብ ተፀጊሙ እዩ።

ዓለም ለኸ ኮሚቴ ቀይሕ መስቀል ንሃንደበታዊ ክፍሊ ሕክምና እቲ ሆስፒታል ሓዊሱ ሕድሳት ኣካይዱን ሓደሽቲ ክፍሊታት ሰሪሑ ኣረኪቡን እዩ። እዚ ድማ ምስቲ በቢእዋኑ ዝልግሶ መድሓኒትን ናውቲ ሕክምናን ተደሚሩ ብኣሽሓት ንዝቑፀሩ ሰባት ዝወሃብ መሰረታዊ ግልጋሎት ጥዕና እቲ ሆስፒታል ናብ ንቡር ንምምላስ ይሕግዝ።

🎥 እቲ ለውጢ ይመልከቱ 👇🏾

Health workers deliver life-saving services in conflict-affected areas of  . To support this vital work for their commun...
26/05/2026

Health workers deliver life-saving services in conflict-affected areas of . To support this vital work for their communities, the is committed to equip them with emergency care skills.

Earlier this month, we organized a five-day Basic Emergency Care training in Bahir Dar, bringing together 17 health practitioners from South Gondar, North, East, and West Gojjam zones of the region.

One participant said, “This training is a timely refresher to strengthen our response capacity in emergency situations.”

በኢትዮጵያ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የጤና ባለሙያዎች ህይወት አድን የህክምና አገልግሎቶችን ይሰጣሉ። ይህንን ለማህበረሰባቸው የሚሰጡትን እጅግ አስፈላጊ ተግባር ለመደገፍ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የድንገተኛ ህክምና አሰጣጥ ክህሎቶችን ለማዳበር በቁርጠኝነት ይሰራል።

በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ከደቡብ ጎንደር፣ሰሜን፣ምስራቅ እና ምዕራብ ጎጃም ዞኖች ለተውጣጡ 17 የጤና ባለሙያዎች በአማራ ክልል፣ ባህር ዳር ከተማ ለአምስት ቀናት የቆየ የመሰረታዊ ድንገተኛ ህክምና አሰጥጥ ስልጠና ሰጥቷል።

አንድ ተሳታፊ “ይህ ስልጠና በድንገተኛ ሁኔታዎች ውስጥ ለተጎጂዎች ህክምና የመስጥት አቅማችንን ለማጠናከር ወቅታዊ ማነቃቂያ ነው” ብለዋል ።

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:00
Tuesday 08:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 08:00 - 17:00

Telephone

+251116478300

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when International Committee of the Red Cross Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share