21/08/2026
In the villages of Gulo Mekeda Woreda, Eastern Zone, region, access to clean water has been a persistent challenge ever since the 2020-22 armed hostilities.
"The community used to travel long distances and wait in long queues to fetch water, only to get dirty water," says Yibrah Tewelde, Head of the district's Water Office.
To improve the local communities' access to safe water, the International Committee of the Red Cross extended existing pipelines, constructed public water points, and disinfected the reservoir. These efforts brought safe and clean water closer to the homes of approximately 8,000 people, improving their daily lives and reducing the risks associated with unsafe water.
በትግራይ ክልል፣ ምስራቃዊ ዞን፣ ጉሎ መከዳ ወረዳ በሚገኙ መንደሮች ውስጥ ከ2013-15 ዓ.ም ከተከሰተው የትጥቅ ግጭት አንስቶ የንጹህ ውሃ አቅርቦት የማያቋርጥ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
"ማህበረሰቡ ውሃ ለመቅዳት ረጅም ርቀት ተጉዝው እና ረጅም ወረፋ ጠብቀው የሚያገኙት ቆሻሻ ውሃ ነበር" ይላሉ የወረዳው የውሃ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ይብራህ ተወልደ።
የአካባቢው ማህበረሰቦች ንጽህናው የተጠበቀ ውሃ የማግኘት ተደራሽነትን ለማሻሻል የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ነባር የቧንቧ መስመሮችን አስፋፍቷል፣ የህዝብ የውሃ መቅጃ ጣቢያዎች ግንባታ እና የውሃ ገንዳውን በፀረ-ተህዋሲያን የማጽዳት ሥራ አከናውኗል። እነዚህ ጥረቶች 8,000 የሚጠጉ የአካባቢው ነዋሪዎች ንጽህናው የተጠበቀ ውሃ በመኖሪያ ቤታቸው አቅራቢያ እንዲያገኙ ከማስቻሉም በላይ የዕለት ተዕለት ህይወታቸውን በማሻሻል ንጽህናው ካለተጠበቀ ውሃ ጋር ተያይዘው የሚመጡ ጉዳቶችን ቀንሰዋል።
ኣብ ምብራቓዊ ዞባ ትግራይ፣ ወረዳ ጉሎ መኸዳ እትርከብ ከተማ ዝባን ሑፃ ካብ 2013-15 ዓ.ም ዝተኻየደ ዕጥቃዊ ተፃብኦ ስዒቡ ዝነበረ ተበፃሕነት ፅሩይ ዝስተ ማይ ቀፃሊ ብድሆ ኮይኑ ፀኒሑ እዩ።
"እቲ ሕብረተሰብ ፅሩይ ንዘይኮነ ማይ ነዊሕ ርሕቀት ይጓዓዝን ነዊሕ ሰልፊ ይፅበን ነይሩ" ይብል ሓላፊ ቤት ፅሕፈትማይ እቲ ወረዳ ይብራህ ተወልደ።
ናይቲ ማሕበረሰብ ተበፃሕነት ፅሩይ ዝስተ ማይ ንምምሕያሽ ዓለም ለኸ ኮሚቴ ቀይሕ መስቀል (ዓለኮቀመ) ነቶም ዝነበሩ መስመራት ማይ ኣስፊሑ፣ ናቑጣታት ማይ ሃኒፁን ነቲ መዋህለሊ ማይ ኣንፂሁን። እዞም ፃዕሪታት እዚኦም ኣስታት 8,000 ሰባት ፅሩይ ዝስተ ማይ ኣብ ቀረብኦም ክረኽቡ ኣኽኢሎም። በዚ ድማ ዕለታዊ ሂወቶም ክመሓየሽን ካብ ዘይፅሩይ ማይ ክመፅእ ዝኽእል ፀገም ክቕንስን ሓጊዙ።