International Committee of the Red Cross Ethiopia

International Committee of the Red Cross Ethiopia We welcome diverse perspectives and ask all users to share their own in a respectful manner. Read more: https://www.icrc.org/en/community-guidelines

This is the official page of the International Committee of the Red Cross (ICRC) delegation in Ethiopia.

ይህ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የኢትዮጵያ ልዑክ ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ነው:: The International Committee of the Red Cross (ICRC) is a neutral, independent organization ensuring humanitarian protection and assistance for people affected by armed conflict and other violence. Our mandate under the Geneva Conve

ntions is to provide humanitarian assistance to people affected by armed conflict and other violence and promote the laws that protect victims of war. Community guidelines: As part of the Red Cross and Red Crescent (RCRC) Movement, the International Committee of the Red Cross (ICRC) is committed to be accessible to the public and to fostering constructive and respectful exchanges across our digital platforms to ensure transparency, accountability and mutual learning as much as possible.

In the villages of Gulo Mekeda Woreda, Eastern Zone,   region, access to clean water has been a persistent challenge eve...
21/08/2026

In the villages of Gulo Mekeda Woreda, Eastern Zone, region, access to clean water has been a persistent challenge ever since the 2020-22 armed hostilities.

"The community used to travel long distances and wait in long queues to fetch water, only to get dirty water," says Yibrah Tewelde, Head of the district's Water Office.

To improve the local communities' access to safe water, the International Committee of the Red Cross extended existing pipelines, constructed public water points, and disinfected the reservoir. These efforts brought safe and clean water closer to the homes of approximately 8,000 people, improving their daily lives and reducing the risks associated with unsafe water.

በትግራይ ክልል፣ ምስራቃዊ ዞን፣ ጉሎ መከዳ ወረዳ በሚገኙ መንደሮች ውስጥ ከ2013-15 ዓ.ም ከተከሰተው የትጥቅ ግጭት አንስቶ የንጹህ ውሃ አቅርቦት የማያቋርጥ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።

"ማህበረሰቡ ውሃ ለመቅዳት ረጅም ርቀት ተጉዝው እና ረጅም ወረፋ ጠብቀው የሚያገኙት ቆሻሻ ውሃ ነበር" ይላሉ የወረዳው የውሃ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ይብራህ ተወልደ።

የአካባቢው ማህበረሰቦች ንጽህናው የተጠበቀ ውሃ የማግኘት ተደራሽነትን ለማሻሻል የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ነባር የቧንቧ መስመሮችን አስፋፍቷል፣ የህዝብ የውሃ መቅጃ ጣቢያዎች ግንባታ እና የውሃ ገንዳውን በፀረ-ተህዋሲያን የማጽዳት ሥራ አከናውኗል። እነዚህ ጥረቶች 8,000 የሚጠጉ የአካባቢው ነዋሪዎች ንጽህናው የተጠበቀ ውሃ በመኖሪያ ቤታቸው አቅራቢያ እንዲያገኙ ከማስቻሉም በላይ የዕለት ተዕለት ህይወታቸውን በማሻሻል ንጽህናው ካለተጠበቀ ውሃ ጋር ተያይዘው የሚመጡ ጉዳቶችን ቀንሰዋል።

ኣብ ምብራቓዊ ዞባ ትግራይ፣ ወረዳ ጉሎ መኸዳ እትርከብ ከተማ ዝባን ሑፃ ካብ 2013-15 ዓ.ም ዝተኻየደ ዕጥቃዊ ተፃብኦ ስዒቡ ዝነበረ ተበፃሕነት ፅሩይ ዝስተ ማይ ቀፃሊ ብድሆ ኮይኑ ፀኒሑ እዩ።

"እቲ ሕብረተሰብ ፅሩይ ንዘይኮነ ማይ ነዊሕ ርሕቀት ይጓዓዝን ነዊሕ ሰልፊ ይፅበን ነይሩ" ይብል ሓላፊ ቤት ፅሕፈትማይ እቲ ወረዳ ይብራህ ተወልደ።

ናይቲ ማሕበረሰብ ተበፃሕነት ፅሩይ ዝስተ ማይ ንምምሕያሽ ዓለም ለኸ ኮሚቴ ቀይሕ መስቀል (ዓለኮቀመ) ነቶም ዝነበሩ መስመራት ማይ ኣስፊሑ፣ ናቑጣታት ማይ ሃኒፁን ነቲ መዋህለሊ ማይ ኣንፂሁን። እዞም ፃዕሪታት እዚኦም ኣስታት 8,000 ሰባት ፅሩይ ዝስተ ማይ ኣብ ቀረብኦም ክረኽቡ ኣኽኢሎም። በዚ ድማ ዕለታዊ ሂወቶም ክመሓየሽን ካብ ዘይፅሩይ ማይ ክመፅእ ዝኽእል ፀገም ክቕንስን ሓጊዙ።

Today, we honor the incredible courage and dedication of humanitarian workers, the heroes who make up the heart of the R...
19/08/2026

Today, we honor the incredible courage and dedication of humanitarian workers, the heroes who make up the heart of the Red Cross and Red Crescent Movement.

Most of our staff and volunteers are not just responders—they are neighbors, parents, and colleagues, deeply rooted in the communities they serve. Their work is personal, their commitment unwavering.

At the International Committee of the Red Cross, we uphold the protection of these everyday heroes. Their safety and well-being are essential to ensuring humanitarian aid reaches those who need it most.
,

የዓለም የሰብአዊነት ቀን በሚከበርበት በዛሬ ቀን፣ የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ እንቅስቃሴ ልብ የሆኑትን የሰብአዊ ሠራተኞች አስደናቂ ብርታት እና ቁርጠኝነት እንዘክራለን።

አብዛኛዎቹ ሠራተኞቻችን እና በጎ ፈቃደኞቻችን የአደጋ ምላሽ ሰጪዎች ብቻ አይደሉም - በሚያገለግሉባቸው ማህበረሰቦች ውስጥ ጥብቅ ቁርኝት ያላቸው ጎረቤቶች፣ ወላጆች እና ባልደረቦች ናቸው። ስራቸው የግላቸው ነው፣ ቁርጠኝነታቸው የማይናወጥ ነው።

እንደዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እነዚህ የዕለት ተዕለት ጀግኖች በሰብአዊነት ሥራቸው ከለላ እንዲያገኙ እንሻለን። የሰብአዊ ድጋፍ በጣም ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች እንዲደርስ የሰብአዊ ሠራተኞችን ደህንነት ማረጋግጥ አስፈላጊ ነው።

Har’a, jabinaa fi kutannoo ajaa’ibaa hojjettoota hojii gargaarsa namoomaa, gootota onnee Sochii Qaxxaamura Diimaa fi Baatii Diimaa ta’an kabajna.

Hojjettoonni fi tola-ooltoonni keenya baay’een hojii deebii kennuu qofa kan hojjetan miti; isaan ollaa, maatii, akkasumas miiltoo hojii hawaasa tajaajilan keessatti hundee cimaa qabni dha. Hojiin isaanii kan dhuunfaa dha; kutannoon isaaniis kan hin raafamne.

Koree Qaxxaamura Diimaa Idil-Addunyaa keessatti, nageenyaa fi eegumsa gootota kanaa yeroo hundaa ni deeggarra. Nageenyii fi fayyaan isaanii namoota gargaarsi namoomaa isaan barbaachisu baay’ee bira gahuu mirkaneessuuf murteessaa dha.

ሎሚ ንምእማኑ ዘፀግምትብዓትን ተወፋይነትን ዝወነኑ ልቢ ምንቅስቓስ ቀይሕ መስቀልን ቀይሕ ወርሕን ንዝኾኑ ሰራሕተኛታት ሰብኣዊነት ነኽብር።

መብዛሕትኦም ሰራሕተኛታትናን ወለንተኛታትናን ሰብኣዊ ምላሽ ዝህቡ ጥራሕ ኣይኮኑን። ኣብ ዘገልግሉሉ ማሕበረሰብ ጎረባብቲ፣ ወለድንመሳርሕትን እዮም። ምስቲ ዘገልግልዎ ማሕበረሰብ ዝጠበቐ ርክብ ኣለዎም። ስርሖም ካብ ልቢ ዝምንጩ ተወፋይነቶም ድማ ዘይንቕነቕ እዩ።

ከም ዓለም ለኸ ኮሚቴ ቀይሕ መስቀል (ዓለኮቀመ) ከለላናይዞምመዓልታዊ ጀጋኑ ንድግፍ። ሰብኣዊ ሓገዝ ኣዝዩ ናብ ዘድልዮም ሰባት ንኽበፅሕ ድሕንነቶም ኣገዳሲ እዩ።

,

14/08/2026

Meet Mikias Asnake, who enrolled in the International Committee of the Red Cross social integration project and is currently working as an intern radio journalist at Amhara Media Corporation. He lost his leg due to conflict and struggled to find a job because of his physical disability.

The , in collaboration with the Bahir Dar Federation of Association of Persons with Disabilities, is supporting 36 graduates with physical disabilities in Bahir Dar through a structured career development and internship project.

As part of the project, the graduates were provided career development training over the course for two days and placed in three-month internships at various host organizations to gain hands-on work experience.

ሚኪያስ አስናቀን ይተዋውቁ

ሚኪያስ በዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ የማህበራዊ ተሃድሶ ፕሮጀክት ተጠቃሚ በመሆን በአሁኑ ሰዓት በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ውስጥ በሰልጣኝ የሬዲዮ ጋዜጠኛነት እየሰራ ይገኛል። በግጭት ምክንያት እግሩ ላይ በደረሰ ጉዳት የአካል ጉዳተኛ በመሆኑ የሥራ ዕድል ለማግኘት ተቸግሮ ቆይቷል።

የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከባህር ዳር የአካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር፣ በአካል ጉዳት ምክንያት ሥራ የማግኘት ተግዳሮት የገጠማቸውን 36 ተመራቂዎች በስራ ላይ ያተኮረ የክህሎት ማጎልበቻ እና የተግባር ልምምድ ፕሮጀክት አማካኝነት እየደገፈ ይገኛል።

በፕሮጀክቱ ተመራቂዎቹ የሁለት ቀናት የስራ ክህሎት ማጎልበቻ ስልጠና የተሰጣቸው ሲሆን፣ ተግባራዊ የስራ ልምድ እንዲያገኙም በተለያዩ ተቋማት ውስጥ ለሦስት ወራት የሚቆይ የተግባር ልምምድ እድል ተመቻችቶላቸዋል።

Watch 👇🏾

12/08/2026

📜The Geneva Conventions turn 77 today. Adopted in 1949 and universally ratified, the four conventions are the core of international humanitarian law (IHL).

They remind us of the world's agreement that wars must have limits, and that, regardless of the circumstances, respect for human dignity and compassion must always guide our actions.

11/08/2026

A letter once bridged the distance. Today, it may be a phone call 📞

In 2025, together with Red Cross and Red Crescent National Societies, we facilitated nearly 4,000 phone calls every day to reconnect separated families.

ከዚህ በፊት የተጠፋፉ ሰዎችን የሚያገናኘው ደብዳቤ ነበር፤ ዛሬ ግን ይህ ተግባር በስልክ ጥሪ ሊከናወን ይችላል 📞

እ.ኤ.አ. በ2025፣ ከቀይ መስቀል እና ከቀይ ጨረቃ ብሔራዊ ማህበራት ጋር በመተባበር፣ የተጠፋፉ ቤተሰቦችን እንደገና ለማገናኘት በየቀኑ ወደ 4,000 የሚጠጉ የስልክ ጥሪዎችን አመቻችተናል።

In collaboration with the Oromia Health Bureau, and Ministry of Health,Ethiopia, the International Committee of the Red ...
07/08/2026

In collaboration with the Oromia Health Bureau, and Ministry of Health,Ethiopia, the International Committee of the Red Cross recently organized a 5-day Basic Emergency Care training in Nekemte town for 18 healthcare professionals from 10 health facilities across East, West, and Horo Guduru Wollega zones in the region.

"This life-saving training enhances our knowledge in managing critical patients we encounter on a daily basis. I have gained essential skills that I am eager to apply in my practice," said one participant.

The training focused on stabilizing trauma patients—providing essential life-saving skills to ensure timely medical care in remote and challenging environments.

የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ እና ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር፣ በምሥራቅ፣ በምዕራብ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች ከሚገኙ 10 የጤና ተቋማት ለተውጣጡ 18 የጤና ባለሙያዎች በነቀምቴ ከተማ የአምስት ቀናት መሰረታዊ የድንገተኛ ህክምና ስልጠና ሰጥቷል።

"ይህ ህይወት አድን ስልጠና በዕለት ተዕለት ሥራችን የሚያጋጥሙንን አስችኳይ የህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ታካሚዎችን ሁኔታ በአግባቡ ለመቆጣጠር ያለንን እውቀት የሚያሳድግ ነው። በስራዬ ላይ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያጓጉ ወሳኝ ክህሎቶችን አግኝቻለሁ" ሲሉ አንዱ ተሳታፊ ተናግረዋል።

ስልጠናው በአደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ታካሚዎችን የጤና ሁኔታ የማረጋጋት ስራ ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ በተለይም ራቅ ባሉ አካባቢዎች እና አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ወቅታዊ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል የሚረዱ ወሳኝ ህይወት አድን ክህሎቶችን ያካተተ ነው።

Tumsa waloo Biiroo Fayyaa Naannoo Oromiyaa fi Ministeera Fayyaa Itiyoophiyaa waliin, Koree Qaxxaamura Diimaa Idil-Addunyaa (KQDIA), dhiheenya kana magaalaa Naqamtee keessatti, leenjiin guyyoota 5nii, Tajaajila Eegumsa Yaalii Hatattamaa Bu’uuraa irratti xiyyeeffate geggeesse jira. Leenjicha irratti ogeeyyiin fayyaa 18, dhaabbilee tajaajila fayyaa 10, naannoo Oromiyaa; Wallagga Bahaa, Wallagga Lixaa fi Horroo Guduruu Wallaggaa irraa dhufan qooda fudhatanii jiru.

"Leenjiin lubbu-baraarsaa kun, beekumsa keenya dhukkubsattoota haala hamaa keessa jiran, guyyaa-guyyaan nu mudatan ittiin yaallu nuuf cimsa. Dandeettiiwwan barbaachisoo hojii koo keessatti itti fayyadamuuf hawwu argadheen jira," jedhan, hirmaataan tokko.

Leenjiin kun kan xiyyeeffate, dandeettii yaalii lubbu-baraarsaa cimsuun, dhukkubsattoota miidhama jeequmsa sammuu godhatan tasgabbeessuu fi tajaajila eegumsa fayyaa yeroo isaa eeggate naannoolee fagoo fi haala rakkisaa keessa jiran keessatti mirkaneessuu irratti.

05/08/2026

The safehouses in Adigrat, Maychew, and Mekelle, region, provide safety, psychosocial support, and vocational training for survivors of sexual violence.

In mid-2025, these safehouses were at risk of closure due to underfunding. The International Committee of the Red Cross stepped in to contribute to food security for the survivors and their children.

To create a lasting impact, we equipped these safehouses with machinery, materials, and financial assistance. Bakeries were established, supplying bread for residents and enabling the safehouses to generate income and sustain operations during challenging times.

በትግራይ ክልል፣ አዲግራት፣ ማይጨው እና መቀሌ የሚገኙ ወሲባዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ጥበቃና ድጋፍ የሚሰጡ መጠለያዎች ለተጎጂዎች የስነ-ልቦናና ማህበራዊ ድጋፍን እንዲሁም የሙያ ስልጠናን ይሰጣሉ።

እ.ኤ.አ. በ2025 አጋማሽ ላይ፣ እነዚህ መጠለያዎች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የመዘጋት አደጋ ተጋርጦባቸው ነበር። የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ለተጎጂዎች እና ለልጆቻቸው የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ድጋፍ አድርጓል።

ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣትም፣ እነዚህን መጠለያዎች በማሽነሪዎች እና በቁሳቁስ በማሟላት እና የገንዘብ ድጋፍ በማድርግ የዳቦ መጋገሪያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጓል። የዳቦ መጋገሪያዎቹ ለአካባቢው ነዋሪዎቹ ዳቦ ከማቅረባቸውም በላይ፣ መጠለያዎቹ የራሳቸውን ገቢ በማመንጨት አስቸጋሪ ጊዜያትን እንዲያልፉ እና ስራቸውን እንዲቀጥሉ አስችለዋል።

ኣብ ክልል ትግራይ ከተማታት ዓዲ ግራት፣ ማይጨውን መቐለን ዝርከቡ ዉሑስ ማእኸላት ወሲባዊ ጥቕዓት ንዝበፅሐን ደቂ ኣንስትዮ ድሕንነት ክህልወን ዝገብሩ ማሕበራዊን ሰነልቦናዊን ድጋፍ ከምኡ እውን ሞያዊ ስልጠናን ዝህቡ እዮም።

ኣብ መወዳእታ 2017 ዓ.ም እዞም ዉሑስ ማእኸላት ብሕፅረት ደገፍ ምኽንያት ግልጋሎት ደው ናይ ምባል ሓደጋ ኣጋጢምዎም ነይሩ። ዓለም ለኸ ኮሚቴ ቀይሕ መስቀል (ዓለኮቀመ) ብወገኑ ናይ ምግቢ ውሕስና ኣብ ምርግጋፅ ኣበርክቶ ንምግባር ስራሕቲ ጀሚሩ። ዘላቕነት እቶም ዉሑስ ማእኸላት ንምሕጋዝ ብማሽነሪታት፣ ንዋትን ፋይናንሳዊ ደገፍን ኣጠናኺርና።

በዚ ድማ መፍረይ (ፋብሪካ) ባኒ ዝተጣየሸ እንትኾን ነተን ኣብቲ ማእኸል ዝነብራን ደቀንን ቀረብ ባኒ ክህልዎም ካብ ምግባር ሓሊፉ ንቐፃሊ ካብቲ ምህርቲ ኣታዊ ብምእካብ እቶም ማእኸላት ኣብ ኣፀጋሚ እዋን ስራሕቶም ንክቕፅሉ ንምሕጋዝ ዝዓለመ እዩ።

Killing or injuring healthcare workers, bombing hospitals, and targeting ambulances aren't just "war consequences." They...
31/07/2026

Killing or injuring healthcare workers, bombing hospitals, and targeting ambulances aren't just "war consequences." They are a collapse of humanity.

Under international humanitarian law, patients and humanitarian workers are protected along with the hospitals they work in and the ambulances they rely on.

የጤና ባለሙያዎችን መግደል ወይም ማቁሰል፣ ሆስፒታሎችን በቦምብ ማጥቃት እና አምቡላንሶችን ዒላማ ማድረግ የ"ጦርነት ውጤቶች" ብቻ አይደሉም፤ የሰብአዊነት መርህ ውድቀትን የሚያሳዩ ድርጊቶች ናቸው።

በዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ሕግ መሠረት፣ ታካሚዎችና የሰብአዊ እርዳታ ሠራተኞች፣ እንዲሁም የሚሠሩባቸው ሆስፒታሎች እና የሚጠቀሙባቸው አምቡላንሶች ከለላ የሚደረግላቸው ናቸው።

Armed violence and insecurity have disrupted access to health care for numerous communities in the West Wollega zone of ...
28/07/2026

Armed violence and insecurity have disrupted access to health care for numerous communities in the West Wollega zone of the region.

"We struggled to get medicines due to security and transportation challenges. We often had to travel long distances, which was very hard for us," said a local community member.

To address these difficulties, the International Committee of the Red Cross donated medicines and medical supplies to Wanki and Agemsa Bala Health Centers, as well as Mendi Primary Hospital.

These supplies ensure the continuation of essential healthcare services, offering renewed hope to the community.

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን የተከሰተ የትጥቅ አመጽ እና የጸጥታ ስጋት ለበርካታ ማህበረሰቦች የጤና አገልግሎት አቅርቦትን አስተጓጉሎ ቆይቷል።

"በደህንነት እና በትራንስፖርት ችግሮች ምክንያት መድኃኒት ለማግኘት ተቸግረን ነበር፤ ብዙ ጊዜ ረጅም ርቀት መጓዝ ግድ ይለን ስለነበር እጅግ አድካሚ ሆኖብን ነበር" ሲሉ አንድ የአካባቢው ነዋሪ ተናግረዋል።

እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ለዋንኪ እና አገምሳ በላ ጤና ጣቢያዎች እንዲሁም ለመንዲ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መድኃኒቶችን እና የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።

እነዚህ አቅርቦቶች ወሳኝ የጤና አገልግሎቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በማድረግ ለማህበረሰቡ አዲስ ተስፋን ፈጥረዋል።

Hokkorri hidhannoon deeggaramee fi tasgabbii dhabeenyi hawaasa hedduu Godina Wallagga Lixaa, Naannoo Oromiyaa keessatti tajaajila fayyaa argachuu irraa gufachiisee jira.

“Sababa rakkoo nageenyaa fi geejjibaa irraa kan ka’e qoricha argachuuf dhamaa’aa jirra. Yeroo baay’ee karaa dheeraa imaluuf dirqamnee jirra; nuuf kun baay’ee ulfaataa dha” jedhan miseensi hawaasaa tokko.

Rakkoolee kana furuuf, Koreen Qaxxaamura Diimaa Idil-addunyaa Wiirtuu Fayyaa Waankii fi Agamsa Baal’aa, akkasumas Hospitaala Sadarkaa Tokkoffaa Mandiif qorichootaa fi meeshaalee yaalaa barbaachisoo ta'an deeggarsa taasisee jira.

Dhiyeessiin kun tajaajila fayyaa bu'uuraa itti fufiinsaan kennuu fi hawaasa rakkoo kanaan miidhame abdii haara’e itti horuu mirkaneessa.

"Losing our animals was like losing our future. These goats have given us a chance to start again. We can care for them,...
24/07/2026

"Losing our animals was like losing our future. These goats have given us a chance to start again. We can care for them, breed them, and provide for our children once more," said a resident of Central Armachiho.

In conflict-affected areas of this district in Central Gondar, region, through cash transfers 3,000 people acquired productive goats to replace the livestock they had lost.

As part of the early recovery effort and to support their resilience, the International Committee of the Red Cross trained all families in animal husbandry, equipping them with the skills needed to care for and grow their herds. Looking ahead, plans are in place to renovate the Masero veterinary clinic to strengthen local animal health services.

Another resident said: "As the conflict continued, we never thought we would own livestock again. We had lost hope. Today, these goats have given us that hope back."

"የቤት እንስሶቻችንን ማጣት የወደፊት ተስፋችንን እንደማጣት ነበር። እነዚህን ፍየሎች በማግኘታችን ህይወታችንን እንደገና ለመጀመር እድል አግኝተናል። አሁን እነሱን በመንከባከብ እና በማራባት ለልጆቻችን የሚያስፈልጉ ነገሮችን ማሟላት እንችላለን" ሲሉ አንድ የማዕከላዊ አርማጭሆ ነዋሪ ተናግረዋል።

በአማራ ክልል፣ ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በግጭት በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኙ ነዋሪዎች በተደረገላቸው የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አማካኝነት 3,000 ሰዎች ያጡዋቸውን እንስሳት የሚተኩ የእርባታ ፍየሎችን መግዛት ችለዋል።

ከተደረገው ድጋፍ በተጨማሪ እንደ ቅድመ ማገገሚያ ጥረቶች አካል እና የማህበረሰቡን የመቋቋም አቅም ለማሳደግ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ለሁሉም ቤተሰቦች የእንስሳት እርባታ ስልጠና የሰጠ ሲሆን፣ መንጋቸውን ለመንከባከብ እና ለማሳደግ የሚያስፈልጉ ክህሎቶችን እንዲያገኙ አድርጓል። ወደፊትም የአካባቢውን የእንስሳት ጤና አገልግሎት ለማጠናከር የማሰሮ የእንስሳት ህክምና ክሊኒክን የማደስ እቅድ ተይዟል።

ሌላው የአካባቢው ነዋሪ እና የድጋፉ ተጠቃሚ ደግሞ "ግጭቱ በመቀጠሉ፣ እንደገና የራሳችን እንስሳት ይኖሩናል ብለን አስበን አናውቅም ነበር፤ ተስፋ ቆርጠን ነበር። ዛሬ ግን እነዚህን ፍየሎች ማግኘታችን ያንን ተስፋ መልሰን እንድናገኝ አስችሎናል" ብለዋል::

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:00
Tuesday 08:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 08:00 - 17:00

Telephone

+251116478300

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when International Committee of the Red Cross Ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share