06/08/2024
የችግኝ ተከላ
ዛሬ በቀን 30/11/2016 የካስማ በጎ አድራጎት ድርጅት ከኦሮሚያ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በመሆን ከአዲስ አበባ ውጪ በዱከም በቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር የዱከም ክ/ከተማ ኩማ ኢደኤ የህዝብ መፅሐፍት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ችግኞችን ተክለናል
➨TikTok
https://www.tiktok.com/.charity.org?_t=8ocUo4IpO0g&_r=1
➨facebook https://www.facebook.com/profile.php?id=100090470217630&mibextid=ZbWKwL