Friends Professional Drivers

  • Home
  • Friends Professional Drivers

Friends Professional Drivers ፍሬንድስ ፕሮፌሽናል አሽከርካሪዎች በኮድ1 እና ኮድ 3 ታርጋ የሜትር ትራንስፖርት አሽከርካሪዎች እና ባለንብረቶችን በአባልነት የያዘ ድርጅት ነው ። We are the leading meter taxi services Association in Ethiopia.

due to our commitment to service through innovation. We are the largest and most reliable Taxi services providers with offices in Addis Ababa . Online booking has also been introduced to provide better services to our clients and All members Association. We strive to guarantee our All members comfort, safety, security and reliability by ensuring that our vehicles are fully insured and in excellent

condition to offer you the ride of your lifetime, every time and everywhere around the city and out of town. We continuously train our members drivers and equip with the necessary skills required to meet the ever-changing customer needs.

ሴትናት የ3 ልጆች እናት አንዳንዶቻቹ በቲክ ቶክ Kidu Glory በመባል ትታወቃለች በሜትር ታክሲ አገልግሎት እየሰራች ልጆቹን ብቻዋን እያሰተማረች በኪራይ ቤት የምትኖር ጠንካራ እናት ፡፡በ...
10/05/2025

ሴትናት የ3 ልጆች እናት አንዳንዶቻቹ በቲክ ቶክ Kidu Glory በመባል ትታወቃለች በሜትር ታክሲ አገልግሎት እየሰራች ልጆቹን ብቻዋን እያሰተማረች በኪራይ ቤት የምትኖር ጠንካራ እናት ፡፡
በሴት አቅም ፡- ሦስት ልጆች ማስተማር
የመኪና እዳ በየወሩ እየከፈለች
የቤት ኪራይ እየከፈለች ጠንካራ እናት በመሆና የቻለቸውን ተታገለች ግን አቃታት ፡፡
ዛሬ ግን መኪናዋ በባንክ ብር ውስጥ በመሆኑ እና ይህን እና አንዳንድ ወጪዎቹን ለመሸፈን ስትል ከሰዎች ሁል ገንዘብ ለመበደር እና ለመክፈል እየሞከረች ቢሆንም እዳው መክፍል የማትችልበት ሁኔታ የደረሰች ሲሆን ስራ ስጡኝ ሰርቼ ቤተሰቤን እና ልጆቼን ላግዝ በማለት በቲክ ቶክ አካውንቱ ጥያቄ አቅርባለች ፡፡
እውነት ለማናገር በዚህ ስዓት አይደለም 600,000 ስድስት መቶ ሺ ቀርቶ ነደጅ ለመሞላት በማይሞላ ገቢዋ ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ትገኛለች መኪናውን አሁን ማንቀሳቀስ የማትችለበት ሁኔታ ላይ ስትሆን በእዳ ላይ እዳ እየተደራረበባት ይገኛል ይባስ ብሎ ደግሞ የግብር ወቅት በመድረስ አሁንም ጭንቀት ላይ ትገኛለች ፡፡
1000139973236 (ቅድስት ፍቃዱ )

08/05/2025

ተለቀቀ
we trip together !!
መታሰቢያነቱ በፅናት እና በተለያዩ ፈተናዎች በሜትር ትራንስፖርት ላይ ለሚሰሩ ወንድም እና እህቶቻችን ይሁን ።

በዚህ ሙዚቃ ላይ በተለያዩ ጊዚያት ህይወታቸውን ያጡ አሽከርካሪዎችን አሰበናል !!!

በቀናነት ሀሳባ አሰተያየት ይለግሱን 👍

ይህ የእናንተ ነው !!!

Safe Journey Africa Safe Journey Africa

Addis Abeba drivers are worried about a new traffic regulation recently approved by the Council of Ministers. The rule i...
31/01/2025

Addis Abeba drivers are worried about a new traffic regulation recently approved by the Council of Ministers. The rule introduces strict penalties through a three-tier system for traffic violations. Offences such as running red lights, driving out of lanes, stopping on bridges, using phones while driving, and exceeding passenger limits now carry a fine of 1,500 Br, writes ROBERA GETACHEW, Fortune Staff Writer.
Binyam Tesfaye, a 31-year-old father of two, is struggling under the weight of Addis Abeba’s new traffic regulations. Earning 7,000 Br a month, he spends 5,000 Br on rent, leaving little for other expenses.
"Living in Addis Abeba on this salary is very difficult," he said. Biniyam and his wife, a teacher earning 5,800 Br, find it hard to make ends meet. To cover his child’s 2,100 Br school fees, he had been relying on part-time work and borrowing money. However, this fragile financial balance has been disrupted by the city's newly enforced traffic fines.
In just a few days, Biniyam has been fined twice. The first fine, 1,500 Br, was for transporting furniture that extended out of his pickup truck (oversize load), a common practice. Unable to pay, he had to borrow the money.
Shortly after, he was fined another 1,000 Br for stopping on a pedestrian crossing to avoid running a red light and being hit by a car from behind. Despite explaining the situation, he says, the traffic officer dismissed his plea.
These fines, totalling 2,500 Br, amount to over 35pc of his monthly income. "Being a driver is becoming too costly," he said. Biniyam is considering resigning, but the tough job market makes him hesitant. He admits migration might be his only option.
He is not alone. Many drivers face job losses and financial strain due to new traffic regulations recently implemented by the Council of Ministers. The higher fines add to the burden of rising fuel and car maintenance costs.
Gebre Mengiste, a taxi driver, has also been hit hard by the new rules. "The only way to avoid these fines is to work at night," he said. He had to switch to night shifts after being fined 1,500 Br for picking up a passenger in a no-stopping zone. Though the night shift disrupts his family routine, including taking his daughter to school, it helps him avoid fines.
Working from 8 PM to 6 AM, Gebre earns 2,000 Br daily after expenses but must pay 1,200 Br to the car’s owner, leaving him with just 800 Br. "The fines are equivalent to two days’ income, which is unsustainable," he said. The driver says that the lack of parking spaces worsens the situation. "The government should improve infrastructure before enforcing these rules."
Nuredin Ditamo, chairperson of the Bilen Taxi Association, criticised the regulations, saying they threaten the livelihoods of taxi drivers. Rising fuel and spare part costs have already forced many drivers to work without assistants to cut expenses.
He worries about the new demerit point system and the three-tier penalty structure for minor offences. “We were not consulted as stakeholders,” he said. “They only involved us when the regulation was being released.”
Nuredin says drivers are being unfairly fined for penalties caused by pedestrians. "Even when pedestrians cause accidents, taxi drivers are fined and suspended," he said.
Drivers causing accidents with bodily injuries now face strict penalties under the new Council of Ministers regulation 557/2016. A driver causing bodily injury may have their license suspended for six months and receive 14 demerit points. For accidents resulting in serious injuries, the suspension increases to one year, with 17 demerit points.
The regulation enforces a three-tier penalty system for traffic violations. Stage one offences which include smoking while driving, seating a child under 13 in the front, or giving money to beggars result in a 500 Br fine and one demerit point.
The regulation enforces a three-tier penalty system for traffic violations. Stage one offences which include smoking while driving, seating a child under 13 in the front, or giving money to beggars result in a 500 Br fine and one demerit point.
Second-tier violations including using earphones, driving without lights, signalling incorrectly, or failing to yield to pedestrians result in a 1,000 Br fine and two demerit points. Stage three penalties incur a 1,500 Br fine and three demerit points for more severe infractions, including running red lights, driving out of lane, stopping on bridges, using phones while driving, and exceeding passenger limits.
Speeding also carries heavy fines. Driving up to 5 km/h above the speed limit incurs no penalty, but exceeding it by 6-10 km/h results in a 1,500 Br fine and three demerit points. Speeds 11-20 km/h over the limit attract a 1,700 Br fine and three points.
A Bloomberg Philanthropies Initiative for Global Road Safety (BIGRS) study revealed widespread speeding in Addis Abeba. Around 44pc of drivers exceed speed limits, averaging 57 km/h, while 46pc of motorcyclists were also found speeding.
The new traffic regulations include offences with fines up to 20,000 Br and legal consequences. Driving with a suspended license incurs a 3,000 Br fine and eight demerit points.
A point-based driver suspension system is also introduced. Accumulating 14-16 points in a year leads to a 6-month suspension, 17-20 points a one-year suspension, and 21 and more points 18-month suspension.
Suspended drivers must complete mandatory training and retesting for license reinstatement.

For child safety, children under seven must use secured safety seats in the rear, although this will be enforced once the Ministry of Transport & Logistics (MoTL) issues a directive. Children under 13 are prohibited from sitting in the front passenger seat.
Amare Tarekegn, deputy director of the Addis Abeba Traffic Management Authority (TMA), stated that enforcement began after extensive public awareness efforts. “We have worked with schools and the media to educate the public,” he said.
Despite a decline in fatalities, traffic violations increased from 1.2 million to 1.4 million in the past six months. Over 18,000 pedestrians were also caught breaking traffic rules. Fatalities from traffic accidents decreased from 480 to 401 last year.
“Driver carelessness needs to be reduced, and this regulation will help us,” Amare said. The new law consolidates scattered road safety rules into one regulation.
“The only way to avoid fines is to drive carefully and stay aware,” he said.
Recent data from the Authority shows a drop in fined drivers, from 14,716 between December 24, 2024, and January 8, 2025, to 11,174 between January 9 and January 23, 2025, a decrease of 3,542 after the enforcement of new traffic regulations.
Genet Dibaba, TMA’s communication head, praised the regulation for addressing key causes of road accidents, including speeding, drunk driving, red-light violations, and phone use. She says the Authority is working on educating the public before implementation. To reduce traffic congestion, TMA has also enforced basement parking requirements in over 145 buildings, creating 2,490 additional parking spaces.
“The accessibility of parking spaces is very crucial,” she said.
The Addis Abeba Police Commission’s (AAPC) traffic department collaborates with TMA to ensure road safety. Solomon Adane (inspector) stated that over the past six months, more than one million drivers were fined for violations. These include over 27,600 for speeding, more than 100,000 for ignoring traffic lights, over 1,000 for driving without a license, and more than 11,000 for operating vehicles without quality licenses.
Abiy Aleneh, a lecturer at Kotebe University of Education (KUE), supports the regulation but worries about the steep fines, which he believes are disproportionate to drivers' incomes. He says that most countries fine one percent to two percent of drivers’ average income, while the current system fines over 25pc of many drivers' salaries.
“While the regulation will boost government revenue, the fines are not fair for many drivers,” he said.
Abiy recommends the application of advanced solutions like cameras and digital tracking systems, along with public awareness campaigns, to enhance road safety and reduce accidents.

ተሻሽሎ የፀደቀው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ የሚንስትሮች ም/ ቤት ደንብ ቁጥር 557/2016.Friends Professional Drivers FERES ፈረስ ራይድ Ride® Eas...
11/01/2025

ተሻሽሎ የፀደቀው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክ መቆጣጠሪያ የሚንስትሮች ም/ ቤት ደንብ ቁጥር 557/2016.

Friends Professional Drivers FERES ፈረስ ራይድ Ride® Easy Ride Ethiopia Akiya Media Addis Ababa Police

ለመላው የክርስትና ሐይማኖት ተከታይ የሀገሬ ልጆች እንኳን ለገና በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ። ለሀገራችን ኢትዮጵያ እንፀልይ ። እንዲሁ እንዳላችሁ አይለያችሁ። መልካም በዓል🙏
06/01/2025

ለመላው የክርስትና ሐይማኖት ተከታይ የሀገሬ ልጆች እንኳን ለገና በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ። ለሀገራችን ኢትዮጵያ እንፀልይ ። እንዲሁ እንዳላችሁ አይለያችሁ። መልካም በዓል🙏

 #እስከ ታህሳስ 15/2017 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል ! ዓመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ /ቦሎ/ እስከ 2015 ዓ.ም ድረስ ያላደረጉ ተሽከርካሪዎች እስከ ህዳር 30/2017 ድረስ እንዲያደርጉ፤ በ...
09/12/2024

#እስከ ታህሳስ 15/2017 ዓ.ም ድረስ ተራዝሟል !

ዓመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ /ቦሎ/ እስከ 2015 ዓ.ም ድረስ ያላደረጉ ተሽከርካሪዎች እስከ ህዳር 30/2017 ድረስ እንዲያደርጉ፤ በተለያየ ምክንያት ተሽከርካሪው አገልግሎት የማይሰጥ ከሆነ ወይም ከጥቅም ውጭ ከሆነ ተሽከርካሪው በተመዘገበበት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባለንብረት ወይም ህጋዊ ተወካይ ቀርቦ እስከ ህዳር 30/2017 ዓ.ም ድረስ የተሽከርካሪውን ሠሌዳና ሊብሬ ተመላሽ እንዲደረግ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሲያሳስብ መቆየቱ ይታወቃል።
ይሁን እንጂ በተገልጋዮቻችን የይራዘምልኝ ጥያቄ መሰረት ለአንድ ጊዜ ብቻ እስከ ታህሳስ 15 /2017 ዓ.ም ድረስ የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ተግባራዊ እንድታደርጉ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ያሳስባል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የአሽከርካሪ ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን

11/10/2024
26/09/2024

እንኳን አደረሳችሁ

የሜትር ታክሲ አገልግሎት ክፍተቶችን በመጠቀም የሚሠሩ ሕገወጥ ተግባራትን መቆጣጠር ያስፈልጋል!የትራንስፖርት ዘርፉን ከማዘመን አንጻር ተሠሩ ብለን ከምንጠቅሳቸው አገልግሎቶች መካከል የሜትር ታ...
22/09/2024

የሜትር ታክሲ አገልግሎት ክፍተቶችን በመጠቀም የሚሠሩ ሕገወጥ ተግባራትን መቆጣጠር ያስፈልጋል!

የትራንስፖርት ዘርፉን ከማዘመን አንጻር ተሠሩ ብለን ከምንጠቅሳቸው አገልግሎቶች መካከል የሜትር ታክሲ አገልግሎት በዋናነት ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ልማዳዊ አሠራሮችን አስቀርቷል፡፡ በእነዚህ የሜትር ታክሲዎች የሚጠቀሱ ተገልጋዮች እንደ ቀድሞው በዋጋ አይከራከሩም፡፡ አይጨቃጨቁም ግምታዊ ከሆነ አሠራር ተወጥቶ አገልግሎቱ በኪሎ ሜትርና በሰዓት ተሰልቶ ዋጋ የሚወጣ በመሆኑ አገልግሎቱም ሆነ ተገልጋዩ ለሜትር ታክሲዎች የተዘጋጀው ዲጂታላይዝድ መተግበሪያ ይዳኛቸዋል፡፡ የሜትር ታክሲዎች አገልግሎት መጀመር እያስገኘ ያለው ጠቀሜታ ዘርፈ ብዙ ለመሆኑ በርካታ መገለጫዎች ያሉት ነው፡፡ የትራንስፖርት የአገልግሎት አሰጣጡን ማዘመን ብቻ ሳይሆን ለተገልጋይ ደኅንነትም ቢሆን ይህ ዘመናዊ አገልግሎት ትልቅ ጠቀሜታ ያለው መሆኑ አይታበልም፡፡ ሕጋዊ አሠራርን ከማስረጽ አንፃር ይመዘን ከተባለ እንደ ምሳሌ ሊወሰዱ የሚችሉ አሠራሮችን ለመዘርጋት አስችሏል፡፡

ከሥራ ፈጠራ አንጻርም በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የሥራ ዕድል እንዲያገኙ ማስቻሉ በራሱ የሜትር ታክሲ አገልግሎት መጀመር በበጎ የሚታይበት አንድ መለያ ነው፡፡ በዘልማድ ይሠራ የነበረውን የኮንትራት ታክሲ አገልግሎት ሕጋዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ አስችሏል፡፡ ከዚህም በላይ ደግሞ አገልግሎት ሰጪዎቹ በሚሠሩት ሥራ ልክ ተገቢውን ግብር እንዲከፍሉ የሚያስችል ዕድልንም ፈጥሯል፡፡

‹‹የኮንትራት ታክሲ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ከዚህ ቀደም በቁጥር ግብር ይሰበሰብ የነበረውን የመንግሥት ገቢ አሁን በቴክኖሎጂ በታገዘ መተግበሪያ ተገቢውን ግብር ማሰባሰብ መቻሉም እንደ አገር ትልቅ ዕርምጃ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡

ስለዚህ የሜትር ታክሲዎች አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋሙ ኩባንያዎች አገልግሎቱን እንዲሰጡ ሲፈቀድ የትራንስፖርት ዘርፉን ከማዘመን ባሻገር መንግሥት እንደ ቀድሞ ለአነስተኛ ታክሲዎች በሚጥለው ግብር ወጥቶ በመረጃ ላይ የተመሠረተ ግብር ለመሰብሰብ እንደሚቻል ታሳቢ ተደርጎ ነው፡፡

ይሁንና ከሜትር ታክሲዎች አገልግሎት ጋር በተያያዘ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታየ ያለው አግባብ ያልሆኑ ተግባራት ግን የሜትር ታክሲ አገልግሎት መገለጫ የሆኑ አንዳንድ አሠራሮችን እያበለሻሹት ነው፡፡

ይህም ደንበኞች ወደ ሜትር ታክሲው ኩባንያ በመደወል አገልግሎት ከሚያደርጉት ጥሪ ባሻገር ባሉበት ቦታ ያገኙትን ሜትር ታክሲ ይዘው ሲጓዙ አሽከርካሪዎቹ መተግበሪያዎቹን ለመጠቀም ፈቃደኛ ያለመሆን ጉዳይ ዕርምት ሊወሰድበት ባለመቻሉ እየሰፋ እንዲመጣ ማድረጉ ነው፡፡

ይህም ካልተሳካላቸው ከመተግበሪያዎቹ ውጪ በሞባይሎቻቸው በጫኑት ሕገወጥ የጉዞ መጠን መለኪያዎች አገልግሎቱን እየሰጡ ነው፡፡ በእርግጥ ተገልጋዩ ወደ ሜትር ታክሲዎቹ ስልክ በመደወል መጠቀም የሚችል ቢሆንም አሁን አሁን ተገልጋዩ ካለበት ቦታ እነዚህን ሜትር ታክሲዎች ይዞ የመሄድ ልምድ ከማዳበሩ አንጻር አሽከርካሪዎቹም ይህንን አጋጣሚ ያለአግባብ እንዲጠቀሙበት ዕድል መስጠቱ ግን አይካድም፡፡ ይህ ጉዳይ እንደቀላል መታየት የሌለበትና በቴክኖሎጂ የታገዘ አልግሎቶች ሊያስገኙ የሚችሉበትን ጠቀሜታ በእጅጉ የሚጎዱና ሕገወጥ ሥራዎች እንዲስፋፋ መንገድ የሚከፍት መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል፡፡ በሕገወጥ የልኬት መተግበሪያዎች የሚሠራ አገልግሎት የተሳፋሪውን ደኅንነት አደጋ ላይ የሚጥል ነው፡፡ ብዙዎች ከመተግበሪያ ውጪ ጉዞ ማድረጉ ለተሳፋሪውም ለእነርሱም የሚጠቅም መሆኑን በመግለጽ እያደረጉ ያሉት ሕገወጥ እንዲስፋፋ የሆነበት አንዱ ምክንያት ደግሞ አንዳንድ ተገልጋዮች ተባባሪ ሆነው መገኘት ነውና እንዲህ ያለውን ተግባር ለመቅረፍ ተገልጋዮችም የራሳቸው ኃላፊነት እንዳለባቸው መግለጽ ግድ ነው፡፡

በአጠቃላይ የሜትር ታክሲ ያስፈለገው በአግባቡ በመተግበሪያዎቹ በመጠቀም ለአገልግሎት ለመስጠት በመሆኑ አጋጣሚው ሲገኝ ከመተግበሪያዎቹ ውጪ ተሳፋሪዎች መጫን ሕገወጥ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡ ስለዚህ ከሜትር ታክሲዎች ጋር በተያያዘ እየተፈጠሩ ያሉ ክፍተቶች በመፈተሽ ከሥር ከሥር ዕርምት እንዲደረግ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

ከዚህ ባሻገር በአንዳንድ የከተማው አካባቢዎች በተለይ ጠዋትና ማታ አራት ወይም ስድስት ሰዎችን በመጫን አገልግሎት የሚሰጡ ሜትር ታክሲዎችም ጉዳይ በተያያዘ የሚታይ ነው፡፡ ለምሳሌ አራት ሰዎችን እያንዳንዳቸው 150 ብር በማስከፈል በቋሚነት አገልግሎት የሚሰጥባቸው መስመሮች አሉ፡፡

እንዲህ ያለውን አማራጭ መፍጠራቸው መልካም ቢሆንም አንድ ተጓዥ ለሜትር ታክሲ ቢጓዝ ሊከፍለው ከሚችለው ተመን በላይ ዋጋ እየሆነበት መሆኑ በፍጹም አግባብ አይደለም፡፡ ምክንያቱም አራቱ ተሳፋሪዎች 600 ብር ይከፍላሉ፡፡ ነገር ግን በመተግበሪያዋቹ መጓዝ ቢችሉ ዋጋው ከአራቱም ብር ያነሰ በመሆኑ ያለአግባብ ጥቅም እየተገኘ ነው፡፡ በዚህ ላይ ይህንን ያህል ክፍያ የሚቀበሉት ከመተግበሪያ ውጪ በመሆኑ ግብር የማይከፍሉበት መሆኑን ልብ ሊባል ይገባል፡፡

ሌላም ነገር እንጨምር ደንበኞች የሜትር ታክሲ አገልግሎት ለማግኘት ስልክ ደውለው የሚላክላቸው ታክሲ የታርጋ ቁጥርና በሞባይል ስልካቸው የሚደርሰው የታርጋ ቁጥር የማይመሳሰልበት ሁኔታ የሚፈጥርበት አጋጣሚ አለ፡፡ እንዲህ ያለውን ነገርም ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡ የሜትር ታክሲዎች መተግበሪያዎችን ይዘው በኮድ 2 ተሽከርካሪ አገልግሎት የሚሰጡስ ሕጋዊ ናቸው? ስለዚህ የሜትር ታክሲዎች አገልግሎት ክፍተቶችን በመጠቀም የሚሠሩ ሕገወጥ ተግባራትን መቆጣጠር ያስፈልጋል፡፡ አስገዳጅ ሁኔታዎችም ሊቀመጥ ይገባል፡፡

20/09/2024

Address


Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Friends Professional Drivers posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Friends Professional Drivers:

  • Want your organization to be the top-listed Non Profit Organization?

Share