Muluken nani

Muluken nani ሉቃስ ወንጌል1፡46
ማርያምም እንዲህ አለች ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤

አስቸኳይ የ እርዳታ ጥርደጋግ የነጌሌ አርሲ ወጣቶች አባቶች እንድሁም እናቶች እንድሁም በ ሀገር ዉስጥ ና በዉጭ የምትኖሩ እትዮጽያዊያን የ ነገሌ አርሲ ሰዋች በሙሉ ወንድማችን ቦና ተሽቴ ረጴ...
08/04/2026

አስቸኳይ የ እርዳታ ጥር
ደጋግ የነጌሌ አርሲ ወጣቶች አባቶች እንድሁም እናቶች እንድሁም በ ሀገር ዉስጥ ና በዉጭ የምትኖሩ እትዮጽያዊያን የ ነገሌ አርሲ ሰዋች በሙሉ ወንድማችን ቦና ተሽቴ ረጴቲ/biniyam tesh*te/bona/ ከዝህ ቀደም ታሞ ወደ ዉጭ ሀገር ሄዶ ታክሞ መምጣቱ ይታወሳል አሁን በድጋማ ታሞ የ እናንተን እርዳታ ይፈልጋል አሁነ አሞት አድስ አበበ መቅረዝ ሆስፒታል ውስጥ እየተከመ ይገኛል የ ሆስፒታሉ ቦርድ በ አሰቸኳይ ወጀ ዉጭ ሄዶ እንታከም በ ትለንትነዉ ዕለት ወስኗል ለዝህ ህክምና የሚሆን ገንዘብ 5000000 ከአምስት ሚሊዮን ብር በለይ ተጠይቋል በመሆኑም የዝህ ወጣት ተሰፋ ከ እግዝ/ር በታች የ እናንተዉ ደጋግ ና ሩሩ ልብ ላላችሁ እትዮጽያዊያን የነጌሌ ልጆች ናችሁ በላችዉ ነገር ትንሽ ብላችሁ ሳትንቁ አድኑኝ ድረሱልኝ ይላል ወንድማችሁ ቦና ተሽቴ እና ቤተሰቡ እግዝ/ር ያክብራችሁ acc cbe 1000255935066 tesh*te rapheti
cbe 1000409851707 firuma tesh*te
cbe100612589902 ያለችሁን በነዝህ አከዉንት እየረዳችሁ ከጎናችን እንድትሆኑ በ ትህትና እንጣይቀለን
ስልክ 0926154790
0919745980
0957063677
pls share walif gochuun cinaa kenna dhabadha ulfadha🙏 ለ ሰዉ የማይቻል ለ እግዝ/ር ይቻላል።

10/03/2026

ትንቢተ ኢሳያስ 53፡1 የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?

02/01/2026
ዳንኤል 12:1-31 “በዚያን ዘመን ስለ ሕዝብህ የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል። መንግሥታት ከተመሠረቱበት ጊዜ ጀምሮ እስከዚያ ዘመን ድረስ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ የመከራ ጊዜ ይሆናል...
18/06/2025

ዳንኤል 12:1-3
1 “በዚያን ዘመን ስለ ሕዝብህ የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል። መንግሥታት ከተመሠረቱበት ጊዜ ጀምሮ እስከዚያ ዘመን ድረስ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ የመከራ ጊዜ ይሆናል። ነገር ግን በዚያን ጊዜ ስማቸው በመጽሐፉ ተጽፎ የተገኘው ሕዝብህ ሁሉ ይድናሉ።
2 በምድር ዐፈር ውስጥ ካንቀላፉት ብዙዎች ይነቃሉ፤ አንዳንዶቹ ለዘላለም ሕይወት፣ ሌሎቹም ለውርደትና ለዘላለም ጕስቍልና ይነሣሉ።
3 ጥበበኞች እንደ ሰማይ ጸዳል፣ ብዙዎችንም ወደ ጽድቅ የሚመልሱ እንደ ከዋክብት ለዘላለም

Address

ኢትዮጵያ
Addis Ababa
ምርመራ

Telephone

+251916789660

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Muluken nani posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share